ኢብኑልቀዪም (رحمه الله) እንዲህ ይላሉ፦
﴿كانَ النَّبِيُّ ﷺ طويلَ السكوتِ لا يتكلمُ في غيرِ حاجة ، ولا يتكلمُ فيما لا يعنيه ، ولا يتكلمُ إلا فيما يرجو ثوابه ، وإذا كَرِهَ الشيءَ عُرِفَ في وجهه.﴾
“የአላህ መልዕክተኛ (ﷺ) ያለ ምንም ጉዳይ (ሐጃ) የማይናገሩና ዝምታቸው ረጅም፣ የማይመለከታቸውን ነገር የማይናገሩ፣ አጅር የሚያስገኝላቸውን ንግግር እንጂ የማይናገሩ፣ አንድን ነገር ሲጠሉ ፊታቸው ላይ የሚታወቅባቸው (ድንቅ) የአላህ መልዕክተኛ ነበሩ።”
📙 ዛዱል አል‐መዓድ፡ 1/175
ጆይን፦ https://t.me/ATWHIDCOM
﴿كانَ النَّبِيُّ ﷺ طويلَ السكوتِ لا يتكلمُ في غيرِ حاجة ، ولا يتكلمُ فيما لا يعنيه ، ولا يتكلمُ إلا فيما يرجو ثوابه ، وإذا كَرِهَ الشيءَ عُرِفَ في وجهه.﴾
“የአላህ መልዕክተኛ (ﷺ) ያለ ምንም ጉዳይ (ሐጃ) የማይናገሩና ዝምታቸው ረጅም፣ የማይመለከታቸውን ነገር የማይናገሩ፣ አጅር የሚያስገኝላቸውን ንግግር እንጂ የማይናገሩ፣ አንድን ነገር ሲጠሉ ፊታቸው ላይ የሚታወቅባቸው (ድንቅ) የአላህ መልዕክተኛ ነበሩ።”
📙 ዛዱል አል‐መዓድ፡ 1/175
ጆይን፦ https://t.me/ATWHIDCOM