*ችካል እና እርምጃ*
“ሀገር ማለት የኔ ልጅ” በሚለው ድንቅ ግጥም የወደድናቸው እውቁ ገጣሚና ደራሲ በድሉ ዋቅጀራ (ዶ/ር) አስረኛ ሥራ የሆነው “ችካል እና እርምጃ” የተሰኘ የረዥም ልቦለድ መፅሐፍ ከሰሞኑ በገበያ ላይ ውሏል። ማህበራዊ ጉዳዮችን የሚዳስሰው ልቦለዱ፤ በ312 ገፆች ተዘጋጅቶ በ180 ብር እየተሸጠ ነው፡፡
“... የእናንተ ሞት ምን አፈራ? ትእቢት? ግትርነት? አእምሯዊ የማሰብ ነጻነትን ቀይሮ ላራምድ ያለ ችካል፣ ሞታችሁ ያፈራው ያንን ነው። እና ስማኝ ወጣትነታቸውን ከቼጉቬራ፣ መስዋእትነታቸውን ከእየሱስ ለሚያወዳድሩት ጓደኞችህም ንገራቸው። እኔ መስዋዕትነት የከፈልኩት “ያ ትውልድ” “ተራራ ያንቀጠቀጠ ትውልድ፣ ምናምን በሚሉ ድርሳናት ጠርዤ፣ ገዳይና ሟችነቴን ለልጆቼ ለማውረስ አይደለም። " ከመጽሐፉ የተወሰደ፤
መልካም ንባብ እየተመኘን ይህን እንጠይቃችሁ፤ ከዶ/ር በድሉ ዋቅጅራ የስራዎች የትኛውን ትወዳላችሁ?
“ሀገር ማለት የኔ ልጅ” በሚለው ድንቅ ግጥም የወደድናቸው እውቁ ገጣሚና ደራሲ በድሉ ዋቅጀራ (ዶ/ር) አስረኛ ሥራ የሆነው “ችካል እና እርምጃ” የተሰኘ የረዥም ልቦለድ መፅሐፍ ከሰሞኑ በገበያ ላይ ውሏል። ማህበራዊ ጉዳዮችን የሚዳስሰው ልቦለዱ፤ በ312 ገፆች ተዘጋጅቶ በ180 ብር እየተሸጠ ነው፡፡
“... የእናንተ ሞት ምን አፈራ? ትእቢት? ግትርነት? አእምሯዊ የማሰብ ነጻነትን ቀይሮ ላራምድ ያለ ችካል፣ ሞታችሁ ያፈራው ያንን ነው። እና ስማኝ ወጣትነታቸውን ከቼጉቬራ፣ መስዋእትነታቸውን ከእየሱስ ለሚያወዳድሩት ጓደኞችህም ንገራቸው። እኔ መስዋዕትነት የከፈልኩት “ያ ትውልድ” “ተራራ ያንቀጠቀጠ ትውልድ፣ ምናምን በሚሉ ድርሳናት ጠርዤ፣ ገዳይና ሟችነቴን ለልጆቼ ለማውረስ አይደለም። " ከመጽሐፉ የተወሰደ፤
መልካም ንባብ እየተመኘን ይህን እንጠይቃችሁ፤ ከዶ/ር በድሉ ዋቅጅራ የስራዎች የትኛውን ትወዳላችሁ?