የጠቅላይ ሚኒስትሩ የኮሙኒኬሽን ዘዴ ለሥራ ተነሳሽነት የሚፈጥሩ ልምዶችን በማካፈል ላይ ያተኮረ ነው - የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት
***********************
የጠቅላይ ሚኒስትሩ የኮሙኒኬሽን ዘዴ ለሥራ ተነሳሽነት የሚፈጥሩ ልምዶችን በማካፈል ላይ ያተኮረ መሆኑን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት አስታውቋል፡፡
ጽ/ቤቱ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ላለፉት ሰባት ዓመታት ለየት ባለ መንገድ ግልጽነት እና ተደራሽነትን ዓላማ ያደረገ የኮሙኒኬሽን ዘዴ ሲያከናወኑ መቆየታቸውን አስታውሷል፡፡
ይህ የኮሙኒኬሽን ዘዴም በልዩ አተያይ ሐሳቦችን፣ ለሥራ ተነሳሽነት የሚፈጥሩ ልምዶችን እና ተግባራትን በማካፈል ላይ ያተኮረ መሆኑን ገልጿል፡፡
የጠቅላይ ሚኒስትሩ የኮሙኒኬሽን ዘዴ…