የኢትዮጵያ ሕጎች / Ethiopian Laws 🇪🇹


Channel's geo and language: Ethiopia, Amharic
Category: not specified


እንኳን ወደ ቻናሉ በሠላም መጡ🙏
ጠበቃ ሳሙኤል ግርማ
☎️ +251-911-190-299
🌐 https://samuelgirma.com
@tebekasamuel
@SAMUELGIRMA
@tebeka

አድራሻችን 👇
https://maps.app.goo.gl/NGqgq9A7qD41QBLS8
#ህግ #ጠበቃ #legalservice #ሳሙኤልግርማ #samuelgirma #lawyer #ውል #ውክልና

Related channels  |  Similar channels

Channel's geo and language
Ethiopia, Amharic
Category
not specified
Statistics
Posts filter






Updated IPO Clinic Call for Application Final.pdf
240.3Kb
ECMA - Ethiopian Capital Market Authority












254672 .pdf
892.3Kb
"...አንድ ዳኛ በየደረጃዉ ባሉት ሁለት ፍርድ ቤቶች ተሰይመዉ በጉዳዩ ላይ ዉሳኔ የሰጡበት አግባብ ከላይ በተጠቀሱት በነባሩ ሕግም ሆነ አሁን ተፈጻሚ እየሆነ ባለዉ የክልሉ ፍርድ ቤቶች አዋጅ ላይ ስለችሎት አሰያየም እና ዳኛ ከችሎት ስለሚነሳበት አግባብ በአስገዳጅነት የተዘረጉትን ደንቦች የጣሰ ሥነ ሥርዓታዊ ጉድለት ብቻ ሳይሆን የተከራካሪ ወገኖች ሥነ ሥርዓታዊ መብት፣ በሕገ መንግሥቱ እና በሌሎች ሕግጋት ጥበቃ የተደረገላቸዉ መሠረታዊ መብቶች እንዲጣስ፣ የሕግ የበላይነት እንዲሸረሸርና ሕዝቡ በዳኝነት አካሉ ላይ እምነት እንዲያጣ የሚያደርግ ዉጤት የሚያስከትል በመሆኑ እንደመሠረታዊ የሕግ ስህተት ተቆጥሮ በክልሉ ሰበር ሰሚ ችሎት አለመታረሙ በፌዴራል ፍርድ ቤቶች አዋጅ ቁጥር 1234/2013 አንቀጽ 2(4/ሀ እና ሸ) እና 10(1/ሐ) መሠረት ሊታረም የሚገባዉ መሠረታዊ የሕግ ስህተት ነዉ ብለናል፡፡"























20 last posts shown.