ባለበት የአካል ጉዳት ትምህርቱን እንዲያቋርጥ ጫና የደረሰበት ዶክተር ቢኒያም ኢሳያስ በከፍተኛ ውጤት ተመረቀ
በትምህርት ቆይታው ያጋጥሙትን ውስብስብ ችግሮች በማሸንፍ ለበርካቶች አራያ የሆነው ተማሪ ቢኒያም ኢሳያስ በዛሬው ዕለት ከአዲስ አበባ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ በከፍተኛ ወጤት ተመርቋል።
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ የሕክምና ተማሪዎችን አስመርቋል።
ዶክተር ቢኒያም ኢሳያስ የአዲስ አበባ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ካስመረቃቸው ተማረዎች መካከል አንዱ መሆን ችሏል።
ዶክተር ቢኒያም በትምህርት ቆይታው ያጋጥሙትን ውስብስብ ችግሮች አልፎ ዛሬ ለደረሰበት ስኬት በመብቃቱ መደሰቱን ገልጿል።
ዶክተር ቢኒያም እናትና አባትም ልጃቸው ከልጅነቱ ጀምሮ ጎበዝ ተማሪ መሆኑን ገልጸው፤ ለህልሙ መሳካት የሚጠበቅባቸውን ኃላፊነት መወጣታቸውን ተናግረዋል።
የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ እና የጤና ሳይንስ ኮሌጅ አካዳሚክ ኮሚሽን በጋራ ባካሄዱት ስብሰባ ተማሪ ቢንያም ኢሳያስ የሕክምና ትምህርቱን እንዲቀጥል መወሰኑ ይታወሳል።
Via ኢፕድ
@Ewun_Mereja
@Ewun_Mereja
በትምህርት ቆይታው ያጋጥሙትን ውስብስብ ችግሮች በማሸንፍ ለበርካቶች አራያ የሆነው ተማሪ ቢኒያም ኢሳያስ በዛሬው ዕለት ከአዲስ አበባ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ በከፍተኛ ወጤት ተመርቋል።
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ የሕክምና ተማሪዎችን አስመርቋል።
ዶክተር ቢኒያም ኢሳያስ የአዲስ አበባ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ካስመረቃቸው ተማረዎች መካከል አንዱ መሆን ችሏል።
ዶክተር ቢኒያም በትምህርት ቆይታው ያጋጥሙትን ውስብስብ ችግሮች አልፎ ዛሬ ለደረሰበት ስኬት በመብቃቱ መደሰቱን ገልጿል።
ዶክተር ቢኒያም እናትና አባትም ልጃቸው ከልጅነቱ ጀምሮ ጎበዝ ተማሪ መሆኑን ገልጸው፤ ለህልሙ መሳካት የሚጠበቅባቸውን ኃላፊነት መወጣታቸውን ተናግረዋል።
የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ እና የጤና ሳይንስ ኮሌጅ አካዳሚክ ኮሚሽን በጋራ ባካሄዱት ስብሰባ ተማሪ ቢንያም ኢሳያስ የሕክምና ትምህርቱን እንዲቀጥል መወሰኑ ይታወሳል።
Via ኢፕድ
@Ewun_Mereja
@Ewun_Mereja