Forward from: Muhammed Mekonn
አሳፋሪዎች ናቸው!
የዲላ ዩኒቨርስቲ አመራሮች እንኳን ኒቃብ ጥቁር ማስክ መልበስ አይቻልም እያሉ ነው።
👉 እኔ ያልገባኝ ኒቃቡንስ የደህንነት ስጋት ነው አሉ! ማስኩስ? ወይስ የነሱ ደህንነት የሚደፈርሰው የሴት ልጅ ከንፈር እና ጥርስ ሲሸፈን ነው? ኧረ ሸም ነው! በግልፅ መሰይጠን አይሆንባቸውም?
👌 ነቃብ አውልቂ ስትባል አይሆንም ብላ በእምነቷ ለመጣባት እንቅፋት በዱዓ እንደበመርታት ኒቃቧን አውልቃ በማስክ የምትቀይር እንደት ታሳዝናለች!? በማስክም ከለከሉ ቀጥለው ፀጉሯንም አትሸፍኚው ማለታቸው አይቀርም። ምክንያት አሁን ተሸንፋለችና ቀጣይም እና መሸነፏን ያልማሉ።
👉 ዩኒቨርስቲው ❝የትምህርት ሚኒስቴር የተቋማትን አስተዳደርና መመሪያዎችን ተከትሎ የሚተዳደር ነውና ተቋሙ ያንን ነው እያደረግን ያለነው❞ በማለት የገለፀው ነጭ ውሸት ነው። ለመሆኑ ትምህርት ሚኒስቴር የሚያስተዳድረው የዲላ ዩኒቨርቲን ብቻ ነውን? ኒቃብ የሚፈቀድባቸው ግቢዎች ከትምህርት ሚኒስቴር ውጭ ናቸውን? ሲዋሹ ትዝብትን ከግምት አያስገቡም!
🔎 ለማንኛውም ኒቃብ ማለት መልክ የሰውነት አካል ማለት ነው። የሰውነት አካል ደግሞ አይጣልም።
https://t.me/AbuImranAselefy/9701
የዲላ ዩኒቨርስቲ አመራሮች እንኳን ኒቃብ ጥቁር ማስክ መልበስ አይቻልም እያሉ ነው።
👉 እኔ ያልገባኝ ኒቃቡንስ የደህንነት ስጋት ነው አሉ! ማስኩስ? ወይስ የነሱ ደህንነት የሚደፈርሰው የሴት ልጅ ከንፈር እና ጥርስ ሲሸፈን ነው? ኧረ ሸም ነው! በግልፅ መሰይጠን አይሆንባቸውም?
👌 ነቃብ አውልቂ ስትባል አይሆንም ብላ በእምነቷ ለመጣባት እንቅፋት በዱዓ እንደበመርታት ኒቃቧን አውልቃ በማስክ የምትቀይር እንደት ታሳዝናለች!? በማስክም ከለከሉ ቀጥለው ፀጉሯንም አትሸፍኚው ማለታቸው አይቀርም። ምክንያት አሁን ተሸንፋለችና ቀጣይም እና መሸነፏን ያልማሉ።
👉 ዩኒቨርስቲው ❝የትምህርት ሚኒስቴር የተቋማትን አስተዳደርና መመሪያዎችን ተከትሎ የሚተዳደር ነውና ተቋሙ ያንን ነው እያደረግን ያለነው❞ በማለት የገለፀው ነጭ ውሸት ነው። ለመሆኑ ትምህርት ሚኒስቴር የሚያስተዳድረው የዲላ ዩኒቨርቲን ብቻ ነውን? ኒቃብ የሚፈቀድባቸው ግቢዎች ከትምህርት ሚኒስቴር ውጭ ናቸውን? ሲዋሹ ትዝብትን ከግምት አያስገቡም!
🔎 ለማንኛውም ኒቃብ ማለት መልክ የሰውነት አካል ማለት ነው። የሰውነት አካል ደግሞ አይጣልም።
https://t.me/AbuImranAselefy/9701