Forward from: ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች ጀመዓ🌹
ታላቅ የዳዕዋ ፕሮግራም
#ሀዋሳ_ቢላል_መስጅድ
በአላህ ፍቃድ የፊታችን እሁድ በቀን 16/ 06/ 2017 በሀዋሳ ከተማ ቢላል መስጅድ ከጧዋቱ 3፡00 (ሶስት ሰዓት) ጀምሮ እስከ 6፡00 (ስድስት ሰዓት) የሚካሄድ በአይነቱ ልዩ የሆነ ከተማ አቀፍ የዳዕዋ ፕሮግራም የተዘጋጀ ስለሆነ እርሶም ሌሎችን በማነሳሳት እና የፕሮግራሙ ታዳሚ በመሆን የከይር ስራው ተቋዳሽ እንድሆኑ መልእክታችንን እናስተላልፋለን።
ተጋባዥ ኡስታዞች
1.ኡስታዝ አብዱሰላም ሸይኽ ሀሰን
2.ኡስታዝ ኢስሃቅ (አቡ አብዱልሀቅ)
3.ኡስታዝ ሙስጠፉ ሰኢድ
3. ኡስታዝ አብዱፈታሀ ሀሚዴላ
ርዕሱ፡- ረመዳንን እንዴት እንቀበል ይሆናል።
#የቢላል_መስጅድ_ወጣቶች_ጀመዓ
#ሀዋሳ_ቢላል_መስጅድ
በአላህ ፍቃድ የፊታችን እሁድ በቀን 16/ 06/ 2017 በሀዋሳ ከተማ ቢላል መስጅድ ከጧዋቱ 3፡00 (ሶስት ሰዓት) ጀምሮ እስከ 6፡00 (ስድስት ሰዓት) የሚካሄድ በአይነቱ ልዩ የሆነ ከተማ አቀፍ የዳዕዋ ፕሮግራም የተዘጋጀ ስለሆነ እርሶም ሌሎችን በማነሳሳት እና የፕሮግራሙ ታዳሚ በመሆን የከይር ስራው ተቋዳሽ እንድሆኑ መልእክታችንን እናስተላልፋለን።
ተጋባዥ ኡስታዞች
1.ኡስታዝ አብዱሰላም ሸይኽ ሀሰን
2.ኡስታዝ ኢስሃቅ (አቡ አብዱልሀቅ)
3.ኡስታዝ ሙስጠፉ ሰኢድ
3. ኡስታዝ አብዱፈታሀ ሀሚዴላ
ርዕሱ፡- ረመዳንን እንዴት እንቀበል ይሆናል።
#የቢላል_መስጅድ_ወጣቶች_ጀመዓ