Video is unavailable for watching
Show in Telegram
አዲስ ቅርንጫፍ መክፈትን ስለማሳወቅ
ባንካችን ወደ ደንበኞች ይበልጥ ተደራሽ ለመሆን እንዲረዳው ከጊዜ ወደ ጊዜ የቅርንጫፎቹን ቁጥር በማሳደግ ላይ ይገኛል። በዚህም መሰረት 328ኛ ቅርንጫፉን በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ብሔራዊ ክልል ወልቂጤ ከተማ ፤ ወልቂጤ ቅርንጫፍ በሚል ስያሜ ከዛሬ የካቲት 3 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ የባንክ አገልግሎት መስጠት ጀምረዋል፡፡
#AnbesaBank #lioninternationalbank #KeyToSuccess #branchopening
ባንካችን ወደ ደንበኞች ይበልጥ ተደራሽ ለመሆን እንዲረዳው ከጊዜ ወደ ጊዜ የቅርንጫፎቹን ቁጥር በማሳደግ ላይ ይገኛል። በዚህም መሰረት 328ኛ ቅርንጫፉን በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ብሔራዊ ክልል ወልቂጤ ከተማ ፤ ወልቂጤ ቅርንጫፍ በሚል ስያሜ ከዛሬ የካቲት 3 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ የባንክ አገልግሎት መስጠት ጀምረዋል፡፡
#AnbesaBank #lioninternationalbank #KeyToSuccess #branchopening