Video is unavailable for watching
Show in Telegram
አዳዲስ ቅርንጫፎች መክፈትን ስለማሳወቅ
ባንካችን ወደ ደንበኞች ይበልጥ ተደራሽ ለመሆን እንዲረዳው ከጊዜ ወደ ጊዜ የቅርንጫፎቹን ቁጥር በማሳደግ ላይ ይገኛል። በዚህም ሁለት ተጨማሪ ቅርንጫፎችን በኦሮሚያ ክልል ጭሮ እና ሒርና ከተሞች የከፈተ ሲሆን፤ 329ኛ ጭሮ ቅርንጫፍ እንዲሁም 330ኛ ሒርና ቅርንጫፍ በሚል ስያሜ ከዛሬ የካቲት 15 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ የባንክ አገልግሎት መስጠት ጀምረዋል፡፡
#AnbesaBank #lioninternationalbank #KeyToSuccess #branchopening
ባንካችን ወደ ደንበኞች ይበልጥ ተደራሽ ለመሆን እንዲረዳው ከጊዜ ወደ ጊዜ የቅርንጫፎቹን ቁጥር በማሳደግ ላይ ይገኛል። በዚህም ሁለት ተጨማሪ ቅርንጫፎችን በኦሮሚያ ክልል ጭሮ እና ሒርና ከተሞች የከፈተ ሲሆን፤ 329ኛ ጭሮ ቅርንጫፍ እንዲሁም 330ኛ ሒርና ቅርንጫፍ በሚል ስያሜ ከዛሬ የካቲት 15 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ የባንክ አገልግሎት መስጠት ጀምረዋል፡፡
#AnbesaBank #lioninternationalbank #KeyToSuccess #branchopening