እስመ ከመ ንጉሥ ዘቦቱ ጸብዕ ምስለ ዘይቴሐቶ ወየአምር ከመ ጸላኢሁ ይትመዋዕ ወበተመውዖቱ ይማስና አህጉር እንተ የኀልፍ ወበጥበቡ ዝኩ ንጉሥ ዓቢይ ረሰየ ርዕሶ እስከ መሰሎ ለጸላኢሁ ከመ ዝንቱ ንጉሥ ዓቢይ ተመውዐ እምፍርሃቱ ወውእቱሰ ሶበ ርእየ ዘንተ አኅድዐ ኅሊናሁ ወተአመነ በርዕሱ ወእምዝ ተመይጠ ንጉሥ ዓቢይ ኀበ እማንቱ አህጉር ወአግብኦን ውስተ ዕዴሁ ወለውእቱኒ መስተቃርን አኀዞ ወበርበረ ኵሎ ንዋዮ ወአብጠለ ኵሎ ግብሮ ወከማሁ ኢፈርሀ እምነ ሞት አስመ ነገሮሙ ቀዲሙ ለአርዳኢሁ እንዘ ሀለዉ ምስሌሁ በፍኖት ወይቤሎሙ እስመ ወልደ እጓለ እመሕያው ይገብእ ውስተ ዕደ ኃጥአን ወይሰቀል ወይትቀተል ወይትነሳእ እሙታን በሳልስት ዕለት ሃይ አበ ዘኤጲ ፶፭ ÷ ፲፫~፲፮
ትርጕም
ከወሬኛ ጠላት ጋራ ጠብ እንዳለው ገናና ንጉሥ ያ ገናና ንጉሥ ጠላቱ ድል እንዲሆን ድል በመሆኑም የሚዘምትባቸው ሀገሮች እንዲጠፉ ያውቃል ነገረ ግን ያ ገናና ንጉሥ በጥበቡ ራሱ ድል እንደተነሳ አደረገ ለጠላቱ ያ ገናና ንጉሥ እርሱን ከመፍራት የተነሳ ድል የተነሳ እስኪ መስለው ድረስ ጠላቱም ይህንን ባየ ጊዜ ተዘለለ በኃይሉም ታመነ ከዚህም በኋላ ያ ገናና ንጉሥ ወደነዚያ ሀገሮች ተመለሰና እጅ አደረጋቸው ጠላቱንም ያዘው ገንዘቡንም በረበረው ስራውንም ሁሉ አጠፋ እንደዚህም ሁሉ ጌታችን ሞትን አልፈራም በቢታንያ ጎዳና ሳሉ አስቀድሞ ለደቀመዛሙርቱ ነግሯቸዋልና ወልደ እጓለ እመሕያው በኃጥአን ሰዎች እጅ ይያዛል ይሰቀላል ይሞታል በሦስተኛውም ቀን ከሙታን ተለይቶ ይነሳል ።
ሃይ አበ ዘኤጲ 55 :13-16
ትርጕም
ከወሬኛ ጠላት ጋራ ጠብ እንዳለው ገናና ንጉሥ ያ ገናና ንጉሥ ጠላቱ ድል እንዲሆን ድል በመሆኑም የሚዘምትባቸው ሀገሮች እንዲጠፉ ያውቃል ነገረ ግን ያ ገናና ንጉሥ በጥበቡ ራሱ ድል እንደተነሳ አደረገ ለጠላቱ ያ ገናና ንጉሥ እርሱን ከመፍራት የተነሳ ድል የተነሳ እስኪ መስለው ድረስ ጠላቱም ይህንን ባየ ጊዜ ተዘለለ በኃይሉም ታመነ ከዚህም በኋላ ያ ገናና ንጉሥ ወደነዚያ ሀገሮች ተመለሰና እጅ አደረጋቸው ጠላቱንም ያዘው ገንዘቡንም በረበረው ስራውንም ሁሉ አጠፋ እንደዚህም ሁሉ ጌታችን ሞትን አልፈራም በቢታንያ ጎዳና ሳሉ አስቀድሞ ለደቀመዛሙርቱ ነግሯቸዋልና ወልደ እጓለ እመሕያው በኃጥአን ሰዎች እጅ ይያዛል ይሰቀላል ይሞታል በሦስተኛውም ቀን ከሙታን ተለይቶ ይነሳል ።
ሃይ አበ ዘኤጲ 55 :13-16