Forward from: አምኀ ተዋኅዶ ዘክርስቶስ
#የቃል_ኪዳኑ_ታቦት
በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ የቃል ኪዳኑን ታቦት ክብር የሚገልጡ ብዙ ገጸ ንባቦች ያሉ ሲሆን በተለየ መልኩ ግን የማይዘነጉ ታሪኮች እና የእግዚአብሔር መገለጫ የሆነውን ታቦት ተአምር የሚያሳዩ ሦስት ክስተቶች አሉ
#በታቦት_አክባሪዎች_እግር_የቆመ_ውኃ
"እንዲህም ኾነ ሕዝቡ ዮርዳኖስን ሊሻገሩ ከየድንኳናቸው በወጡ ጊዜ የቃል ኪዳኑን #ታቦት የተሸከሙ ካህናት በሕዝቡ ፊት ይኼዱ ነበር እንደ መከር ወራት ዅሉ ዮርዳኖስ እጅግ ሞልቶ ነበርና ታቦት ተሸካሚዎቹ ወደ ዮርዳኖስ ሲደርሱ ታቦቱንም የተሸከሙት የካህናቱ እግሮች በውኀው ዳር ሲጠልቁ ከላይ የሚወርደው ውሃ ቆመ። ....... ወደ ዐረባ ባሕር ወደጨው ባሕር የሚወርደው ውኀ ፈጽሞ ተቋረጠ ሕዝቡም በኢያሪኮ ፊት ለፊት ተሻገሩ።" ኢያ፡ 3፥13
#ለታቦት_የሰገደው_ዳጎን(ጣዖት)
"ፍልስጥኤማውያንም የእግዚአብሔርን ታቦት ወስደው ወደ ዳጎን ቤት አገቡት በዳጎንም አጠገብ አኖሩት በነጋውም የአዛጦን ሰዎች ማልደው ሔዱ እንሆም ዳጎን በእግዚአብሔር ታቦት ፊት በምድር ላይ በግንባሩ ወድቆ ነበር ዳጎንንም አንሥተው ወደ ቀድሞ ስፍራው መለሱት በነጋታውም ማልደው መጡ እንሆ አሁንም ዳጎን በእግዚአብሔር ታቦት ፊት በምድር ላይ በግንባሩ ወድቆ ነበር የዳጎንም ራስ እጆቹም ተቈርጠው በመድረኩ ላይ ወድቀው ነበር የዳጎንም ደረት ብቻውን ቀርቶ ነበር የአዛጦንም ሰዎች እንዲህ እንደ ኾነ ባዩ ጊዜ እጁ በእኛና በአምላካችን በዳጎን ላይ ጠንክራለችና የእስራኤል አምላክ ታቦት ከእኛ ዘንድ አይቀመጥ አሉ።"1ሳሙ፡ 5፥1
#ታቦተ_በመንካቱ_የተቀሰፈዎ_ሰው(ዖዛ)
"ወደ ናኮንም ዐውድማ በደረሱ ጊዜ በሬዎቹ ይፋንኑ ነበርና ዖዛ እጁን ዘርግቶ የእግዚአብሔርን ታቦት ያዘ የእግዚአብሔርም ቍጣ በዖዛ ላይ ነደደ እግዚአብሔርም ስለ ድፍረቱ በዚያው ቀሠፈው በእግዚአብሔርም ታቦት አጠገብ በዚያው ሞተ እግዚአብሔርም ዖዛን ስለ ሰበረው ዳዊት ዐዘነ እስከ ዛሬም ድረስ የዚያ ስፍራ ስም የዖዛ ስብራት ተብሎ ተጠራ።" 2ሳሙ 6:6
እነዚህን የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍላተ ንባባት በመረዳት በማመን በመጠንቀቅ በመፍራት በመንቀጥቀጥ በዓላችንን እናክብር አንዳፈር ታቦታትን ለመቅረብ አይደለም በሙሉ ዐይኖቻችን ለማየት አንድፈር በእምነት እንጂ በልማድ የምናከብር አንሁን!
#መልካም_በዓለ_ከተራ
#ይኽ_ትምህርት_ለሁሉም_የተዳረሰ_ይሆን_ዘንድ_ሼር_ላይክ_ኮመንት_እናድርገዉ_ቻናሉንም_ለብዙዎች_ተደራሽ_እያደረግን_የሚሰጡ_ትምህርቶችን_በማዳረስ_ሐዋርያዊ_አገልግሎት_እንስጥ!
አምኀ ተዋሕዶ ዘክርስቶስ በYoutube
Sador Sisay on Youtube
Sador Sisay on Instagram
Sador Sisay on Facebook
Sador Sisay on Tiktok
#You_tube #Instagram #Facebook_pages subscribe እና share እያደረጋችሁ አገልግሎታችንን ተደራሽ በማድረግ አግዙ🙏🙏🙏
በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ የቃል ኪዳኑን ታቦት ክብር የሚገልጡ ብዙ ገጸ ንባቦች ያሉ ሲሆን በተለየ መልኩ ግን የማይዘነጉ ታሪኮች እና የእግዚአብሔር መገለጫ የሆነውን ታቦት ተአምር የሚያሳዩ ሦስት ክስተቶች አሉ
#በታቦት_አክባሪዎች_እግር_የቆመ_ውኃ
"እንዲህም ኾነ ሕዝቡ ዮርዳኖስን ሊሻገሩ ከየድንኳናቸው በወጡ ጊዜ የቃል ኪዳኑን #ታቦት የተሸከሙ ካህናት በሕዝቡ ፊት ይኼዱ ነበር እንደ መከር ወራት ዅሉ ዮርዳኖስ እጅግ ሞልቶ ነበርና ታቦት ተሸካሚዎቹ ወደ ዮርዳኖስ ሲደርሱ ታቦቱንም የተሸከሙት የካህናቱ እግሮች በውኀው ዳር ሲጠልቁ ከላይ የሚወርደው ውሃ ቆመ። ....... ወደ ዐረባ ባሕር ወደጨው ባሕር የሚወርደው ውኀ ፈጽሞ ተቋረጠ ሕዝቡም በኢያሪኮ ፊት ለፊት ተሻገሩ።" ኢያ፡ 3፥13
#ለታቦት_የሰገደው_ዳጎን(ጣዖት)
"ፍልስጥኤማውያንም የእግዚአብሔርን ታቦት ወስደው ወደ ዳጎን ቤት አገቡት በዳጎንም አጠገብ አኖሩት በነጋውም የአዛጦን ሰዎች ማልደው ሔዱ እንሆም ዳጎን በእግዚአብሔር ታቦት ፊት በምድር ላይ በግንባሩ ወድቆ ነበር ዳጎንንም አንሥተው ወደ ቀድሞ ስፍራው መለሱት በነጋታውም ማልደው መጡ እንሆ አሁንም ዳጎን በእግዚአብሔር ታቦት ፊት በምድር ላይ በግንባሩ ወድቆ ነበር የዳጎንም ራስ እጆቹም ተቈርጠው በመድረኩ ላይ ወድቀው ነበር የዳጎንም ደረት ብቻውን ቀርቶ ነበር የአዛጦንም ሰዎች እንዲህ እንደ ኾነ ባዩ ጊዜ እጁ በእኛና በአምላካችን በዳጎን ላይ ጠንክራለችና የእስራኤል አምላክ ታቦት ከእኛ ዘንድ አይቀመጥ አሉ።"1ሳሙ፡ 5፥1
#ታቦተ_በመንካቱ_የተቀሰፈዎ_ሰው(ዖዛ)
"ወደ ናኮንም ዐውድማ በደረሱ ጊዜ በሬዎቹ ይፋንኑ ነበርና ዖዛ እጁን ዘርግቶ የእግዚአብሔርን ታቦት ያዘ የእግዚአብሔርም ቍጣ በዖዛ ላይ ነደደ እግዚአብሔርም ስለ ድፍረቱ በዚያው ቀሠፈው በእግዚአብሔርም ታቦት አጠገብ በዚያው ሞተ እግዚአብሔርም ዖዛን ስለ ሰበረው ዳዊት ዐዘነ እስከ ዛሬም ድረስ የዚያ ስፍራ ስም የዖዛ ስብራት ተብሎ ተጠራ።" 2ሳሙ 6:6
እነዚህን የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍላተ ንባባት በመረዳት በማመን በመጠንቀቅ በመፍራት በመንቀጥቀጥ በዓላችንን እናክብር አንዳፈር ታቦታትን ለመቅረብ አይደለም በሙሉ ዐይኖቻችን ለማየት አንድፈር በእምነት እንጂ በልማድ የምናከብር አንሁን!
#መልካም_በዓለ_ከተራ
#ይኽ_ትምህርት_ለሁሉም_የተዳረሰ_ይሆን_ዘንድ_ሼር_ላይክ_ኮመንት_እናድርገዉ_ቻናሉንም_ለብዙዎች_ተደራሽ_እያደረግን_የሚሰጡ_ትምህርቶችን_በማዳረስ_ሐዋርያዊ_አገልግሎት_እንስጥ!
አምኀ ተዋሕዶ ዘክርስቶስ በYoutube
Sador Sisay on Youtube
Sador Sisay on Instagram
Sador Sisay on Facebook
Sador Sisay on Tiktok
#You_tube #Instagram #Facebook_pages subscribe እና share እያደረጋችሁ አገልግሎታችንን ተደራሽ በማድረግ አግዙ🙏🙏🙏