በለይቶ ማቆያ የነበሩ 3 ሰዎች ነጻ ሆነዋል!
ከጅቡቲ ከተመለሱ 814 #ኢትዮጵያዊያን መካከል በኮሮና ቫይረስ [ኮቪድ-19] ተጠርጥረው በለይቶ ማቆያ የነበሩ 3 ሰዎች ነጻ መሆናቸው መረጋገጡን የድሬዳዋ ጤና ቢሮ ኃላፊ መናገራቸውን ኢዜአ ዘግቧል። የቢሮ ኃላፊ ዶክተር ፉአድ ከድር የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል አዋሳኝ ከሆነው የሶማሌ ክልል ሲቲ ዞን ጋር በተቀናጀ መንገድ እየተሰራ እንደሚገኝ ገልፀዋል።
ከጅቡቲ ከተመለሱ 814 #ኢትዮጵያዊያን መካከል በኮሮና ቫይረስ [ኮቪድ-19] ተጠርጥረው በለይቶ ማቆያ የነበሩ 3 ሰዎች ነጻ መሆናቸው መረጋገጡን የድሬዳዋ ጤና ቢሮ ኃላፊ መናገራቸውን ኢዜአ ዘግቧል። የቢሮ ኃላፊ ዶክተር ፉአድ ከድር የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል አዋሳኝ ከሆነው የሶማሌ ክልል ሲቲ ዞን ጋር በተቀናጀ መንገድ እየተሰራ እንደሚገኝ ገልፀዋል።