እድሳት የተደረገለት የአዲስ አበባ ስታዲየም አዲስ ገፅታ ዛሬ ለጋዜጠኞች ክፍት ሆኖ ተጎብኝቷል ።
98 በመቶ ተጠናቋል ያሉት የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር ሚንስትር ወ/ሮ ሸዊት ሸንካ ናቸው።
ኢትዮጵያ የካፍ ጠቅላላ ጉባኤን ለማዘጋጀት ያደረገችውን ዝግጅት በተመለከተ ከኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት አቶ ኢሳያስ ጅራ ጋር በጋራ መግለጫ ሰጥተዋል።
አረንጓዴ ወርቅ ኢትዮጵያ ቡና- አደገኞቹ
➡️ @coffeefc
➡️ @coffeefc