ነገ ዙልሒጃህ ዘጠኝ የዓረፋህ ዕለት ነው። የነገውን ዕለት መፆም የሁለት ዓመት ወንጀልን ያስምራል።ስለዚህ አላህ ይወፍቀንና ለመፆም እንወስን።
ፆም ብቻ ሳይሆን ዱዓዎችም ተቀባይነት የሚያገኙበት ፣በቀኑ ክፍለ ጊዜም አሏህ ወደ ቅርቧ ሰማይ የሚወርድበት ታላቅ ዕለት ነው።በዚህ ዕለት የዱንያም የአኼራም ጉዳዮቻችንን ወደ ጌታችን የምናሰማበት የተከበረ ልዩ ቀን ነውና በቻልንው መጠን ጠንክረን በዒባዳህ እንድናሳልፍ። የምናውቅ ለማያውቁት በመተዋወስ በመልካም ነገር ላይ እንተባበር
አሏህ በመልካም ነገራቶች ላይ ያበርታን !
✍ Ibnu Seid
t.me/dinhhiwothnew
ፆም ብቻ ሳይሆን ዱዓዎችም ተቀባይነት የሚያገኙበት ፣በቀኑ ክፍለ ጊዜም አሏህ ወደ ቅርቧ ሰማይ የሚወርድበት ታላቅ ዕለት ነው።በዚህ ዕለት የዱንያም የአኼራም ጉዳዮቻችንን ወደ ጌታችን የምናሰማበት የተከበረ ልዩ ቀን ነውና በቻልንው መጠን ጠንክረን በዒባዳህ እንድናሳልፍ። የምናውቅ ለማያውቁት በመተዋወስ በመልካም ነገር ላይ እንተባበር
አሏህ በመልካም ነገራቶች ላይ ያበርታን !
✍ Ibnu Seid
t.me/dinhhiwothnew