إنا لله وإنا إليه راجعون
አሳዛኝ ዜና አሁን ደረሰኝ፤ በወሎ በተንታ ወረዳ ለመውሊድ በተዘጋጀ ምግብ ውስጥ መርዝ ተጨምሮ አምስት ሰዎች ህይወታቸው ወዲያውኑ ያለፈ ሲሆን ሌሎች በርካቶች ሆስፒታል ገብተዋል።
ድርጊቱን የተፈጸመው መዉሊድ እንዳይደረግ ሲከላከሉ በነበሩ ያካባቢው ተወላጅ ጽንፈኞች እንደሆኑ ነዋሪዎች የተናገሩ ሲሆን ሲያሰሙት ከነበረው ዛቻና ለአካባቢው ሙስሊም ነዋሪ ከሚያሳዩት የመረረ ጥላቻ አኳያ እንዲህ አይነት አደጋ ሊያደርሱ እንደሚችሉ ይገመት እንደነበር ነዋሪዎቹ ጠቁመዋል።
إنا لله وإنا إليه راجعون
لقد تلقيت للتو أخبارًا مؤسفة. توفي خمسة أشخاص على الفور وتم نقل العديد من الآخرين إلى المستشفى بسبب السم الذي وضع في الطعام المعد لحفل مولد النبوي الشريف في منطقة تينتا في وولو.
وقال السكان إن الحادث ارتكبه المتطرفون الذين كانوا يحاولون منع الاحتفال بالمولد النبوي الشريف، مشيرين إلى أنهم من المحتمل أن يتسببوا في مثل هذه الكارثة بالنظر إلى التهديدات التي أطلقوها والكراهية الشديدة التي أظهروها تجاه السكان المسلمين المحليين.
https://t.me/elmudinIslamicstudio/16592
አሳዛኝ ዜና አሁን ደረሰኝ፤ በወሎ በተንታ ወረዳ ለመውሊድ በተዘጋጀ ምግብ ውስጥ መርዝ ተጨምሮ አምስት ሰዎች ህይወታቸው ወዲያውኑ ያለፈ ሲሆን ሌሎች በርካቶች ሆስፒታል ገብተዋል።
ድርጊቱን የተፈጸመው መዉሊድ እንዳይደረግ ሲከላከሉ በነበሩ ያካባቢው ተወላጅ ጽንፈኞች እንደሆኑ ነዋሪዎች የተናገሩ ሲሆን ሲያሰሙት ከነበረው ዛቻና ለአካባቢው ሙስሊም ነዋሪ ከሚያሳዩት የመረረ ጥላቻ አኳያ እንዲህ አይነት አደጋ ሊያደርሱ እንደሚችሉ ይገመት እንደነበር ነዋሪዎቹ ጠቁመዋል።
إنا لله وإنا إليه راجعون
لقد تلقيت للتو أخبارًا مؤسفة. توفي خمسة أشخاص على الفور وتم نقل العديد من الآخرين إلى المستشفى بسبب السم الذي وضع في الطعام المعد لحفل مولد النبوي الشريف في منطقة تينتا في وولو.
وقال السكان إن الحادث ارتكبه المتطرفون الذين كانوا يحاولون منع الاحتفال بالمولد النبوي الشريف، مشيرين إلى أنهم من المحتمل أن يتسببوا في مثل هذه الكارثة بالنظر إلى التهديدات التي أطلقوها والكراهية الشديدة التي أظهروها تجاه السكان المسلمين المحليين.
https://t.me/elmudinIslamicstudio/16592