ኤፍሬም ስዩም
ሰሞነኛ ሃሣብ
፪
"በሬ ፡ እየጎተቱ ፡
አቀርቅሮ-መሄድ ፡ መሬት እያረሱ ፡
እነዚህ ፡ ቀንበሮች
ከትሻችሁ ላይ ፡ ፈጥነው እንዲነሱ?
ሰይፋችሁን ፡ ሳሉ
ጠመንጆቻችሁን ከግድግዳው፡ አንሱ" ፡ ፡
ብለው የመከሩን ፡ ዛሬ ፡ የት ፡ ደረሱ ፡ ፡?::
ብለህ ፡ ብትጠይቅ ፡ ይሄ ፡ ነበር መልሱ::?::...
ተቀምጠዋል ፡ አሉ ፡
ደም ፡ ካቃቡህ ፡ ጋራ
ጠረጴዛ ፡ ዙርያ ፡ እንጀራ ፡ ሊቆርሱ ፡
በአፍሪካ ፡ ትሪ ላይ
የፈረንጅ አልጫን፡ ወጥ-እያጠቀሱ ፡
አጥንት ፡ ሊያስቆጥሩ ፡ ሬሳ ፡ ሊያስነሱ ፡
"ድርድር ፡ ላይ ፡ ናቸው
ያለምንም ፡ ምክንያት
ሜዳ ፡ የወደቁ ፡ የልጆቻችሁን ፡ ደምን ፡ እያገሱ።
ኤፍሬም ፡ ሥዩም
15 ፡ 02 ፡ 2015 ፡ ዓመተ፡ ፍዳ።
(በኢትዮጵያውያን ፡ አቆጣጠር)
https://www.facebook.com/ephraimsoliana
@ethio_poem
🟢🟡🔴🟢🟡🔴🟢🟡🔴
ሰሞነኛ ሃሣብ
፪
"በሬ ፡ እየጎተቱ ፡
አቀርቅሮ-መሄድ ፡ መሬት እያረሱ ፡
እነዚህ ፡ ቀንበሮች
ከትሻችሁ ላይ ፡ ፈጥነው እንዲነሱ?
ሰይፋችሁን ፡ ሳሉ
ጠመንጆቻችሁን ከግድግዳው፡ አንሱ" ፡ ፡
ብለው የመከሩን ፡ ዛሬ ፡ የት ፡ ደረሱ ፡ ፡?::
ብለህ ፡ ብትጠይቅ ፡ ይሄ ፡ ነበር መልሱ::?::...
ተቀምጠዋል ፡ አሉ ፡
ደም ፡ ካቃቡህ ፡ ጋራ
ጠረጴዛ ፡ ዙርያ ፡ እንጀራ ፡ ሊቆርሱ ፡
በአፍሪካ ፡ ትሪ ላይ
የፈረንጅ አልጫን፡ ወጥ-እያጠቀሱ ፡
አጥንት ፡ ሊያስቆጥሩ ፡ ሬሳ ፡ ሊያስነሱ ፡
"ድርድር ፡ ላይ ፡ ናቸው
ያለምንም ፡ ምክንያት
ሜዳ ፡ የወደቁ ፡ የልጆቻችሁን ፡ ደምን ፡ እያገሱ።
ኤፍሬም ፡ ሥዩም
15 ፡ 02 ፡ 2015 ፡ ዓመተ፡ ፍዳ።
(በኢትዮጵያውያን ፡ አቆጣጠር)
https://www.facebook.com/ephraimsoliana
@ethio_poem
🟢🟡🔴🟢🟡🔴🟢🟡🔴