"በጥጋባቸው ዓድዋ ላይ ተዋግተው ድል ሆኑ። እኔ ግን በድንቁርናቸው ብዛት የእነዚያን ሁሉ ሰዎች ደም በከንቱ መፍሰሱን እያየሁ ድል አደረግሁ ብዬ ደስ አላለኝም"
አፄ ምኒልክ ለአውሮፓዊው ዲፕሎማት ሙሴ ሸፍኔ በመጋቢት 23 ቀን 1888 ዓ.ም. በጻፉት ደብዳቤያቸው ከገለጹት
SHARE||@ethio_tksa_tks
አፄ ምኒልክ ለአውሮፓዊው ዲፕሎማት ሙሴ ሸፍኔ በመጋቢት 23 ቀን 1888 ዓ.ም. በጻፉት ደብዳቤያቸው ከገለጹት
SHARE||@ethio_tksa_tks