Video is unavailable for watching
Show in Telegram
የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ የምረቃ ስነ-ስርዓት:
አሁን ከቢዝነስ እና ኢኮኖሚክስ ኮሌጅ አዳራሽ
የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ የህክምና ትምህርት ቤት በቅድመ ምረቃ ያሰለጠናቸውን 179 ተማሪዎች እያስመረቀ ይገኛል።
ከተመራቂዎች መካከል 153 ተማሪዎች በሜዲካል ዶክትሬት፣ 21 ተማሪዎች በጥርስ ህክምና እና 23 ተማሪዎች ደግሞ በአኔስቴዥያ ድግሪ ትምህርታቸውን ሲከታተሉ የቆዩ ናቸው።
102 ተማሪዎች ወንዶች እና 95ቱ ደግሞ ሴት ተመራቂዎች ሲሆኑ ከአጠቃላይ ተመራቂዎች መካከል 165 ያህል ተማራቂዎች የላቀ ውጤት ያስመዘገቡ ናቸው።
#AAUGraduation2025
#SchoolOfMedicine
⭐@ethioacadamic
@ethioacadamic 🔹
አሁን ከቢዝነስ እና ኢኮኖሚክስ ኮሌጅ አዳራሽ
የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ የህክምና ትምህርት ቤት በቅድመ ምረቃ ያሰለጠናቸውን 179 ተማሪዎች እያስመረቀ ይገኛል።
ከተመራቂዎች መካከል 153 ተማሪዎች በሜዲካል ዶክትሬት፣ 21 ተማሪዎች በጥርስ ህክምና እና 23 ተማሪዎች ደግሞ በአኔስቴዥያ ድግሪ ትምህርታቸውን ሲከታተሉ የቆዩ ናቸው።
102 ተማሪዎች ወንዶች እና 95ቱ ደግሞ ሴት ተመራቂዎች ሲሆኑ ከአጠቃላይ ተመራቂዎች መካከል 165 ያህል ተማራቂዎች የላቀ ውጤት ያስመዘገቡ ናቸው።
#AAUGraduation2025
#SchoolOfMedicine
⭐@ethioacadamic
@ethioacadamic 🔹