እንኳን 129ኛው የአድዋ ድል በዓል አደረሳችሁ!!!
የዐፄ ምኒልክ የዐድዋ ጦርነት የክትት አዋጅ፡-
@genius_acadamy
@genius_acadamy
የዐፄ ምኒልክ የዐድዋ ጦርነት የክትት አዋጅ፡-
“ሀገርና ሃይማኖት የሚያጠፋ ፣ ጠላት ባሕር ተሻግሮ መጥቷል። እኔም ያገሬ ሰው መድከሙን አይቼ እስካሁን ብታገስም ፣ እያለፈ እንደ ፍልፈል መሬት ይቆፍር ጀመር፤ አሁን ግን በእግዚአብሔር እርዳታ አገሬን አሳልፌ አልሰጠውም። ያገሬ ሰው ጉልበት ያለህ ተከተለኝ። ጉልበት የሌለህ በጸሎትህ እርዳኝ።”
@genius_acadamy
@genius_acadamy