▪️ምቀኝነት በ2ነገር
🔻ከዐብዲሏህ ቢን መስዑድ - ረዲየሏሁ ዐንሁ - ተይዞ እንደተወራው የአሏህ መልእክተኛ - ሰለሏሁዐለይሂ ወሰለም - እንዲህ አሉ ፦ " እንደሱ በሆንኩ ብሎ መመኘት በሁለት ነገሮች እንጂ የለም ፤ (1ኛው) አሏህ ገንዘብ የሰጠው ሆኖ በሐቅ ላይ ገንዘቡን በማጥፋት ላይ ያመቻቸው የሆነ ሰው እና ሌላኛው ደግሞ አሏህ እውቀት የሰጠው ሰው ሆኖ በእውቀቱ ፍርድ ይፈርድበታል እውቀቱንም ያስተምርበታል። " (ሙተፈቁን ዐለይህ)
@ibnyahya777
🔻ከዐብዲሏህ ቢን መስዑድ - ረዲየሏሁ ዐንሁ - ተይዞ እንደተወራው የአሏህ መልእክተኛ - ሰለሏሁዐለይሂ ወሰለም - እንዲህ አሉ ፦ " እንደሱ በሆንኩ ብሎ መመኘት በሁለት ነገሮች እንጂ የለም ፤ (1ኛው) አሏህ ገንዘብ የሰጠው ሆኖ በሐቅ ላይ ገንዘቡን በማጥፋት ላይ ያመቻቸው የሆነ ሰው እና ሌላኛው ደግሞ አሏህ እውቀት የሰጠው ሰው ሆኖ በእውቀቱ ፍርድ ይፈርድበታል እውቀቱንም ያስተምርበታል። " (ሙተፈቁን ዐለይህ)
@ibnyahya777