▪️ችግር ቢደርስባችሁም ሞትን አትመኙ
🔻ከአነስ - ረዲየሏሁዐንሁ - ተይዞ እንደተወራው እንዲህ አለ ፡ የአሏህ መልእክተኛ - ሰለሏሁዐለይሂ ወሰለም - እንዲህ አሉ ፦ " ከእናንተ አንድኛችሁ ለደረሰበት ችግር ብሎ ሞትን አይመኝ ፤ መስራቱ የማይቀር ከሆነ እንዲህ ይበል ፡ አሏህ ሆይ! ህይወት መኖሬ ለኔ መልካም ከሆነ አኑረኝ ፤ መሞቴ ለኔ መልካም ከሆነ ውሰደኝ(አሙተኝ)። " (ሙተፈቁን ዐለይህ)
@ibnyahya777
🔻ከአነስ - ረዲየሏሁዐንሁ - ተይዞ እንደተወራው እንዲህ አለ ፡ የአሏህ መልእክተኛ - ሰለሏሁዐለይሂ ወሰለም - እንዲህ አሉ ፦ " ከእናንተ አንድኛችሁ ለደረሰበት ችግር ብሎ ሞትን አይመኝ ፤ መስራቱ የማይቀር ከሆነ እንዲህ ይበል ፡ አሏህ ሆይ! ህይወት መኖሬ ለኔ መልካም ከሆነ አኑረኝ ፤ መሞቴ ለኔ መልካም ከሆነ ውሰደኝ(አሙተኝ)። " (ሙተፈቁን ዐለይህ)
@ibnyahya777