Forward from: TIKVAH-ETHIOPIA
🚨 #ALERT
አሁን ከደቂቃዎች በፊት በርካቶችን ከተኙበት የቀሰቀሰቀሰ የመሬት መንቀጥቀጥ ተከስቷል።
ንዝረቱ በአዲስ አበባ እና የተለያዩ ከተሞች ከፍ ብሎ ተሰምቷል።
መልዕክታቸውን የላኩ የቲክቫህ ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት " የዛሬው ንዝረት ከእስካሁኑ የተለየና የሚያስደነግጥ ነበር " ሲሉ ገልጸዋል።
በርካቶችም በንዝረቱ ምክንያት ከእንቅልፍ መባነናቸውን ጠቁመዋል።
@tikvahethiopia
አሁን ከደቂቃዎች በፊት በርካቶችን ከተኙበት የቀሰቀሰቀሰ የመሬት መንቀጥቀጥ ተከስቷል።
ንዝረቱ በአዲስ አበባ እና የተለያዩ ከተሞች ከፍ ብሎ ተሰምቷል።
መልዕክታቸውን የላኩ የቲክቫህ ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት " የዛሬው ንዝረት ከእስካሁኑ የተለየና የሚያስደነግጥ ነበር " ሲሉ ገልጸዋል።
በርካቶችም በንዝረቱ ምክንያት ከእንቅልፍ መባነናቸውን ጠቁመዋል።
@tikvahethiopia