♡ ፍቅርን ከክርስቶስ ትሕትናን ከማርያም
ፍቅርን ከክርስቶስ ትሕትናን ከማርያም ያልተማረ አገልጋይአይሆንም ምሣሌ ይውረድ ከአትሮኖስ ላይ/፪/
ሥለ ሚአሳድዱት እርሱ ካልጸለየ
በምንስ ተለየ የሚናገረውን በተግባር
ካልኖረ ምኑን አስተማረ
የሚያምነውን ጌታ በሕይወት ከአልገለጠ
መቼ ተመረጠ እየተበደለ ካላለ ይቅርታ
አያውቀውም ጌታ
ልቡ ሣይሰበር ወንጌሉን ቢዘራ
አንዳች አያፈራ ከእኔ ይልቅ ወንድሜ
ካላለ ብርቱ ነው ድካሙ ከንቱ ነው
ክፉውን ተጠይፎ ከአልቆመ ለእውነት
ሥብከቱ ነው ሐሰት ብርሐንን ሠብኮ
በጨለማ ከአለ ራሱን አታለለ
እርስ በርሷ መንግስት ከተከፋፈለች
መቼ ትጸናለች አባቶች ታረቁ ብኩርናን
ትታችሁ አንድ ይሁን መንጋችሁ
ፍቅርን ከክርስቶስ ትሕትናን ከማርያም
ያልተማረ አገልጋይ አይሆንም ምሣሌ
ይውረድ ከአትሮኖስ ላይ።
በጸጋ ሥጦታው ራሱን ከካበ
የጌታ ባርያው ነኝ ብሎ ካላሰበ
አምላክን ጸንሳ ጌታን የወለደች
ለፍጹም ትሕትና ማርያም ምሣሌ ነች
ለፍጹም ትሕትና ማርያም ምሣሌ ነች
ለፍጹንም ትሕትና ማርያም ምሣሌ ነች
ፍቅርን ከክርስቶስ ትሕትናን
ከማርያም ያልተማረ አገልጋይ
አይሆንም ምሳሌ ይውረድ ከአትሮኖስ ላይ አይሆንም ምሣሌ ይውረድ ከአትሮኖስ ላይ አይሆንም ምሣሌ ይውረድ ከአትሮኖስ ላይ
ፍቅርን ከክርስቶስ ትሕትናን ከማርያም ያልተማረ አገልጋይአይሆንም ምሣሌ ይውረድ ከአትሮኖስ ላይ/፪/
ሥለ ሚአሳድዱት እርሱ ካልጸለየ
በምንስ ተለየ የሚናገረውን በተግባር
ካልኖረ ምኑን አስተማረ
የሚያምነውን ጌታ በሕይወት ከአልገለጠ
መቼ ተመረጠ እየተበደለ ካላለ ይቅርታ
አያውቀውም ጌታ
ልቡ ሣይሰበር ወንጌሉን ቢዘራ
አንዳች አያፈራ ከእኔ ይልቅ ወንድሜ
ካላለ ብርቱ ነው ድካሙ ከንቱ ነው
ክፉውን ተጠይፎ ከአልቆመ ለእውነት
ሥብከቱ ነው ሐሰት ብርሐንን ሠብኮ
በጨለማ ከአለ ራሱን አታለለ
እርስ በርሷ መንግስት ከተከፋፈለች
መቼ ትጸናለች አባቶች ታረቁ ብኩርናን
ትታችሁ አንድ ይሁን መንጋችሁ
ፍቅርን ከክርስቶስ ትሕትናን ከማርያም
ያልተማረ አገልጋይ አይሆንም ምሣሌ
ይውረድ ከአትሮኖስ ላይ።
በጸጋ ሥጦታው ራሱን ከካበ
የጌታ ባርያው ነኝ ብሎ ካላሰበ
አምላክን ጸንሳ ጌታን የወለደች
ለፍጹም ትሕትና ማርያም ምሣሌ ነች
ለፍጹም ትሕትና ማርያም ምሣሌ ነች
ለፍጹንም ትሕትና ማርያም ምሣሌ ነች
ፍቅርን ከክርስቶስ ትሕትናን
ከማርያም ያልተማረ አገልጋይ
አይሆንም ምሳሌ ይውረድ ከአትሮኖስ ላይ አይሆንም ምሣሌ ይውረድ ከአትሮኖስ ላይ አይሆንም ምሣሌ ይውረድ ከአትሮኖስ ላይ