AMHARA INFORMER


Channel's geo and language: Ethiopia, Amharic


#NewsInfo

Related channels  |  Similar channels

Channel's geo and language
Ethiopia, Amharic
Statistics
Posts filter


#ተረሽነዋል
አሳዛኝ መረጃ!
በአዲስ አበባ የነበሩ በርካታ የአማራ ተወላጅ ፖሊስ አባላት ሰሞኑን በነበረው አፈሳ ታፍሰው ያልታወቀ ቦታ ተወስደው ተረሽነዋል:: የመረጃ ምንጮች እንደጠቆሙት እነኝህ የተረሸኑ አማሮችን አረመኔው አገዛዝ ስም ዝርዝራቸውን አውጥቶ የከዱ ናቸው በማስባል ወንጀሉን ለመሸፈን ሞክሯል:: "በአንድ ወር ብቻ 98 የአዲስ አበባ ፖሊስ አባላት የአብይን መንግስት ከድተዋል" ተብሎ በተለያዮ ታላላቅ ሚድያዎች የተነገረው ዜና እውነታው ሌላ እንደሆነ አንድ ሊታፈስ ሲል ያመለጠ አንድ ፖሊስ አባል አጋልጧል::

በስም ተዘርዝረው ከዱ የተባሉት የአማራ ብሄር የሆኑት የፖሊስ አባላት በአብይ አህመድና በእነአዳነች አበቤ መሪነት ታፍነው ተወስደው በአሳዛኝ ሁኔታ ተረሽነዋል ተብሏል::

በተጨማሪም በዚህ ሳምንት ከነበሩበት የፖሊስ መስሪያቤት አፍነው የወሰዷቸውን በርካታ የአማራ ተወሏጆች እንደረሸኗቸውና በዚህ ሳምንት የከዱ የፖሊስ አባላት ናቸው በማለት ለመሸፋፈን እየሞከሩ መሆኑን የመረጃ ምንጮች ገልፀዋል::

ለተረሸኑት ነፍስ ይማር! አሁንም እንደግመዋለን - እያንዳንድህ የአማራ ፀጥታ አስከባሪ አደጋ ውስጥ ነህ!! እራስህን አድን! ለነፃነት ከህዝብህ ጎን ቆመህ ታገል‼️

Nisir International Broadcasting Corporation


እኛ በግፍ የታሰርነው አማራዎች ህፃናት አላረድንም ።ነፍሰጡር እናት ሆዷን አልሰነጠቅንም ።ህዝብ አልጨፈጨፍንም ።ሴት ተማሪዎችን አግተን አልሰወርንም ።ባንክም አልዘረፍንም ። ህዝብም አላፈናቀልንም ። ወንጀላችን ህፃናትን አትረዱ ፤ነፍሰጡሯን እናት አትሰንጥቁ ፤ የአማራን ህዝብ አትጨፍጭፉ፤ያገታችኋቸውን አማራ ሴቶች ተማሪዎችን መልሱ ፤ በዳቦ ስም ባንክ አትዝረፉ ፤የአማራ ህዝብ አታፈናቅሉ ብለን ለአማራ ህዝብ ስለ እውነት በመቆማችንና አማራ ሆነን መፈጠራችን ብቻ ነው ።

አርቲስት ዬርዳኖስ አለሜ ከቂሊንጦ እስር ቤት ዛሬ ያስተላለፈው መልክት !!


ሜጫ ላይ የፋሽስቱ አብይ የግል ሰራዊት ከባድ መስሪያውን በቆሎ ላይ ሲጥለው ውሏል። ያው በቆሎው ስላልደረሰ አልጠበሰውም። የገበሬውን የደረሰ ማሳም አቃጥሏል። መራዊ ላይ የትምህርት ቤት ህንጻ በከባድ መሳሪያ መትተው አፍርሰዋል።

ብዙ ድል አለ ዝርዝሩ አያስፈልግም።

ማርያምን እናሸንፋቸዋለን!!!


"የተደበደብነው፣ የተገረፍነው ብዙ ግፍ የተፈፀመብን በአማራነታችን ነው፡፡ እንደ ብሔር መርምሩ እየተባለ ያደረሱብን ግፍ አማራ በመሆናችን ብቻ ነው ለዚህም የከፈልነው እና እየከፈልነው ባለው መስዋትነት እጅግ ደስተኛ ነን!"
ድል ለአማራ ህዝብ!!!
Ermias Mekuria
ከቂሊንጦ ማረሚያ ቤት


መልዕክት ለወገናችን
🌴🌴🌴🌴🌴🌴

ፈረንጆች ለመከወን እጅግ በጣም ቀላል የሆነን ነገር low hanging fruit ይሉታል። በአሁኗ ሰዓት ከጎጃም ውጭ ባሉት የአማራ አካባቢዎች ቃም ቃም ለማድረግ የሚመች በራቸው ላይ የተንጠለጠለ እሸት አለ። የሰውበላው አቡሽ አህመድ ሰራዊት አብዛኛውን ሰራዊቱን ወደ ጎጃም ልኮ፣ በሌሎች አካባቢ ካምፕ ውስጥ ከሚቀመጥ ኃይል የዘለለ በቂ ኃይል የለውም፤ ይህን የደረሰ እሽት (low hanging fruit) ደግሞ በተጠና ማጥቃት በቀላሉ ቃም ቃም ማድረግ ይቻላል፤ ልክ እንደ አምበሳው ጋይንት የዛሬ ጀብዱ። ሁሌም እንቅስቃሴያችን የጠላትን እቅድ የሚያመክን መሆን አለበትና እንፍጠን፣ ወገን!


አሁናዊ መረጃዎች
🌴🌴🌴🌴🌴

#መርዓዊ:-
በመርዓዊ ከተማ ህዝብ ላይ ጥቃት ከከፈተው የሰውበላው አቡሽ አህመድ ሰራዊት ውስጥ በርካታ ቁጥር ያለው የሰራዊት አባል እጅ መስጠቱንና መገደሉን አሁን የደረሰን መረጃ ያሳያል፤ አሁንም ግን ያልፀዳ ኃይል እንዳለም ታውቋል።

#አንዳሳ:-
ከትናንት ጀምሮ አንዳሳን ጨምሮ በባህርዳር ዙሪያ ባሉ አካባቢዎች ውጊያ የከፈተው ሰውበላው ሰራዊት ውስጥ ወደ አንዳሳ የገባው መደምሰሙ ታውቋል።


#መረጃ!!!

ትዉልድ አምካኝ የብረሃኑ ጁላ ገዳይ መንጋ ዛሬ በ20/2/2016 ዓ.ም በመርዓዊ ቻይና ካምፕ መሽጎ የሚገኘዉ ገዳይ መንጋ ጦርነት የከፈተ ሲሆን ጀግናዉ የአማራ ህዝባዊ ኃይል ከበባ በማድረግ የጠላትን ኃይል መሽጎ የነበረበትን ቻይና ካምፕ ያስለቀቀ ሲሆን የጠላት ኃይል ተራራ ቦታዎችን በመያዝ ከባድ መሳሪያ ወደ ነዋሪዎች በመተኮስ ጉዳት እያደረሰ መሆኑን የመረጃ ምንጮች ጠቁመዋል።
የጠላት ኃይል በነበልባሉ ፋኖ ሲደቆስ መዋሉንና እየተደቆሰ መሆኑን የመረጃ ምንጮች አክለዉ ገለፀዋል። ለዚህ ለጠላት ኃይል ደጀን ለመሆን መነሻዉን ከዳንግላ ያደረገ እግረኛ ጦርና ታንክ በመያዝ ከቀኑ 8:30 ሰዓት አካባቢ ወደ ዱርቤቴ መስመር እየገሰገሰ መሆኑን የመረጃ ምንጮች ጠቁመዋል።
መላዉ የአማራ ህዝብ የጠላት ዱካን በንስር አይን በመከታተል ሊያጠፋህ የመጣዉን መንጋ በተባበር ክንድ አጥቃ።
በተመሳሳይ ዛሬ በ20/2/2016 ዓ.ም ከደብር ማርቆስ ከተማ ወደ አማኑኤል የገሰገሰ የጠላት ኃይል ደንበጫ ከነበረዉ የጠላት ኃይል የሎጀስቲክ ቅብብል ለማድረግ ሳይሆን አልቀረም ሲሉ የመረጃ ምንጮች ጠቁመዋል። እንደ ዉኃ ቀጂ የሚመላለሰዉ ጨፍጫፊ የኦነግ መንጋን ጊዜ ሳይሰጥ በአንድነት ተነስተን አደብ ግዛ ሊባል መቻል አለበት።
መረጃ ከዳንግላ፣ከደብር ማርቆስ ለመረጃዉ ዘገባ ፋኒት አስካል ደምሌ 20/2/2016 ዓ.ም

Engineer-Melese Debas Abi


ፋሽስቱ ብልጽግና በአዲስአበባ ብቻ ዘጠና ሺህ የተከፈቱ የካድሬ ፌስቡክ አለ። ዓላማው ደግሞ የአብይን ገጽና ሚዲያ ማበረታታት ነው። በነገራችን ላይ ደህንነት ነኝ የሚለው አካል መረጃ እየወሰደ ሪፖርት የሚያቀርበው ከዚሁ ከፌስቡክ ነው።

የሚገርመው ነገር ግን የፋኖ የደህንነት ሰንሰለት እጅግ ጥበበኛ ነው። መረጃዎችን ከሁሉም አካላት ቀድሞ ያገኛል። በሁለት ሳምንት እንጨርሰዋለን ያሉት ጉዳይ እነሱን ጨረሳቸው።
ድል ለፋኖ
ድል ለተገፋው ሕዝብ።


መረጃ ...!!!
ጎጃም የዳንግላው መኮድ ካምፕ ላይ በርካታ የወሪራው ሀይል ወጦ ወደ ሁለት አቅጣጫ ዱርቤቴ- መራዊ እና አዲስ ቅዳም እዬሄደ ነው።


ና የሕክምና ተቋማቱ በይፋ እንዳስታወቁት የማኅበራዊ አገልግሎትና የሕክምና ተቋማት አገልግሎት በማቋረጣቸው ምክንያት፣ ነዋሪዎችን፣ በአማራ ክልል የተጠለሉ የሀገር ውስጥ ተፈናቃዮችን እና ስደተኞችን ለተባባሰ የሰብአዊ መብቶች ጥሰት የሚያጋልጥ ነው። ለምሳሌ በደቡብ ጎንደር ወረታ እና እብናት የሚገኙ ትምህርት ቤቶች ለወታደራዊ አገልግሎት/ካምፕ ሲውሉ የነበሩ ሲሆን፣ በሸዋ ሮቢት ከተማ የደጃዝማች ተሰማ እርገጤ የመጀመሪያና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት፣ በጀውሀ ከተማ የጀውሀ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት እና በብቸና የበላይ ዘለቀ መሰናዶ ትምህርት ቤት ይህ መግለጫ ይፋ እስከተደረገበትም ወቅት ድረስ ለወታደራዊ አገልግሎት መዋላቸው ተገልጿል። የአዴት ሆስፒታል በደረሰበት ዘረፋና ጉዳት አገልግሎት መስጠት ያቆመ ሲሆን፣ የፍኖተሰላም ሆስፒታል በደረሰበት ጥቃት እንዲሁም በባሕር ዳር የሚገኘው ጥበበ ግዮን ሆስፒታል በሠራተኞች፣ ታካሚዎችና አስታማሚዎች ላይ በደረሰው ወከባ፣ ድብደባና እስራት ምክንያት አገልግሎት ተቋርጦ ከነበረባቸው የጤና ተቋማት መካከል ይገኙበታል።

በተለያየ ወቅት በአማራ ክልል አብዛኛው አካባቢዎች ተግባራዊ በተደረገው የእንቅስቃሴ ገደብ እና የሰዓት እላፊ እንዲሁም በጸጥታ መደፍረስ የተለያዩ ወረዳዎችን የሚያገናኙ የመንገድ መጓጓዣዎች በመቋረጣቸው አልያም ውስን በመሆናቸው ምክንያት፣ የንግድ እና የማኅበራዊ እንቅስቃሴዎች ላይ በፈጠረው ተጽዕኖ ነዋሪዎች ለአቅርቦት እጥረት እና ለዋጋ ንረት እንዲሁም ለተያያዥ ችግሮች ተዳርገዋል። የተለያዩ አምራች አካባቢዎች ምርት ያቋረጡ ሲሆን፣ በገንዘብ ዝውውር ላይ የተጣለው ገደብን ጨምሮ በአንዳንድ ተቋማት የደመወዝ ክፍያ መቋረጥም ነዋሪዎችን ለማኅበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ቀውስ ዳርጓል። በተጨማሪም በተለይም በሰሜን ጎንደር እና በዋግኅምራ አካባቢዎች በተደራራቢ ምክንያቶች በርካታ ሰዎች አስቸኳይ የምግብ ድጋፍ የሚሹ መሆኑ ታውቋል። በክልሉ ውስጥ በተለየ ሁኔታ ከተፈቀደላቸው ተቋማት በስተቀር ይህ መግለጫ እስከወጣበት ጊዜ ድረስ የኢንተርኔት አገልግሎት የተቋረጠ ሲሆን፣ በተለይም በግጭት ላይ ባሉ አካባቢዎች የስልክ አገልግሎትም ጨምሮ ተቋርጧል።

የኢሰመኮ ዋና ኮሚሽነር ዶ/ር ዳንኤል በቀለ “ኮሚሽኑ በተደጋጋሚ ባቀረበው ጥሪ እንደገለጸው ግጭቱን በዘላቂነት ለመፍታት ለሁሉም ሰላማዊ አማራጮች አሁንም ቅድሚያ መስጠትን ጨምሮ፤ ተፋላሚ ወገኖች ሲቪል ሰዎችንና ንብረቶችን፣ የሕዝብ አገልግሎቶችን እና መሠረተ ልማቶችን በማናቸውም ሁኔታ ዒላማ እንዳያደርጉ፣ በቁጥጥር ሥር የዋሉ የታጠቁ ኃይሎች አባላትና ሌሎች ተጠርጣሪዎችም ሁኔታ በሕጋዊ አግባብ ብቻ እንዲስተናገድ፤ በተለይም የአስገድዶ መድፈር ወንጀል እና ከሕግ ውጭ የተፈጸመ ግድያ በአስቸኳይ በማጣራት ተጠያቂነት እንዲረጋገጥና የማኅበራዊ አገልግሎቶች በተቻለ ፍጥነት እንዲቀጥሉ እንዲደረግ” አሳስበው፤ “ተፈናቃዮች አስፈላጊው የሰብአዊ ድጋፍ በአስቸኳይ እንዲደርሳቸው እንዲደረግ፤ ለመፈናቀል የዳረጋቸው ምክንያት እልባት አግኝቶ በዘላቂነት ወደ ቀያቸው የሚመለሱበት ሁኔታ እንዲመቻች ጥሪ እናቀርባለን” ብለዋል፡፡

በነጻ የስልክ መስመራችን 7307 ላይ በመደወል የሰብአዊ መብቶች ጥሰት አቤቱታ ማቅረብ ወይም ጥቆማ መስጠት ይችላሉ።

#Ethiopia🇪🇹 #Amhara #HumanRightsForAll


አማራ ክልል:- ለወራት የቀጠለው የትጥቅ ግጭት ዐውድ እና አሉታዊ የሰብአዊ መብቶች እንድምታው
...
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ/ኮሚሽኑ) በአማራ ክልል የቀጠለው የትጥቅ ግጭት ላስከተለው መጠነ ሰፊ የሰብአዊ መብቶች ጥሰት ዘላቂ እልባት ለመስጠት ሰላማዊ መፍትሔ ማፈላለግን ጨምሮ፣ በሲቪል ሰዎች ላይ የሚደርሱ ጉዳቶችን ለመከላከል የሚያግዙ አፋጣኝ እርምጃዎች እንዲወሰዱ በተለያየ ጊዜ ባወጣቸው መግለጫዎች ማሳሰቡ ይታወሳል። ኮሚሽኑ ግጭቱ በሰብአዊ መብቶች እና በማኅበራዊ እንቅስቃሴ ላይ ያስከተለውን አሉታዊ ውጤት በቅርበት መከታተሉን ቀጥሏል፡፡ በዚህም መሠረት በተለይም የሚመለከታቸውን መንግሥታዊ ኃላፊዎችን፣ በግጭቱ አካባቢ የሚኖሩ ሰዎችን፣ የዐይን ምስክሮችን፣ተጎጂዎችንና የተጎጂዎች ቤተሰቦችን በማነጋገር መረጃዎችንና ማስረጃዎችን ሲያሰባስብ ቆይቷል።

ይህ መግለጫ ይፋ እስከተደረገበት ጊዜ ድረስ በክልሉ ብዙ ወረዳዎች ውስጥ የትጥቅ ግጭት የተከሰተ ሲሆን፣ ከሐምሌ ወር 2015 ዓ.ም. ጀምሮ ባለው ጊዜ ውስጥ የአማራ ክልል ሁሉም ዞኖች በተለያየ ደረጃና ጊዜ የትጥቅ ግጭት ተካሂዶባቸዋል። በተጨማሪም እነዚህ አካባቢዎች ወይም ወረዳዎች በአንድ ወቅት በመንግሥት የጸጥታ ኃይሎች፣ በሌላ ወቅት በታጣቂው ቡድን (በተለምዶ ፋኖ በመባል የሚታወቀው) ቁጥጥር ሥር ውለዋል። የትጥቅ ግጭቱ በአንዳንድ አካባቢዎች በከባድ መሣሪያ እና አልፎ አልፎ በአየር/ድሮን ድብደባ ጭምር የታገዘ ነው።

በግጭቱ ዐውድ የአየር/ድሮን መሣሪያን ጨምሮ በከባድ መሣሪያዎች ጥቃት የተነሳ በሲቪል ሰዎች ላይ ሞት እና የአካል ጉዳት የደረሰ ሲሆን፣ ሰዎች መኖሪያ አካባቢያቸውን ጥለው ለመሸሽ ተገደዋል። ለምሳሌ በሰሜን ሸዋ ዞን፣ በረኸት ወረዳ፣ መጥተህ ብላ ከተማ ጥቅምት 5 ቀን 2016 ዓ.ም. በተፈጸመ የድሮን ጥቃት የአንድ ዓመት ከሰባት ወር ሕፃንን ጨምሮ በርካታ ሲቪል ሰዎች እንደተገደሉ እና የአካል ጉዳት እንደደረሰባቸው፤ በደብረ ማርቆስ ከተማ ጥቅምት 8 ቀን 2016 ዓ.ም. በተፈጸመ የድሮን ጥቃት ደግሞ ቢያንስ 8 ሲቪል ሰዎች እንደተገደሉ፣ እንዲሁም በደንበጫ ከተማ ጥቅምት 3 ቀን 2016 ዓ.ም. በከባድ መሣሪያ ድብደባ ምክንያት ሲቪል ሰዎች ላይ የሞትና የአካል ጉዳት መድረሱን ኮሚሽኑ ያነጋገራቸው የአካባቢው ነዋሪዎችና የዐይን ምስክሮች አስረድተዋል።

በአንዳንድ አካባቢዎች ጥቃትን አልያም ግጭትን በመሸሽ ነዋሪዎች ሙሉ በሙሉ ከቀያቸው ተፈናቅለው በአሳሳቢ ሁኔታ ላይ እንደሚገኙ ለማረጋገጥ ተችሏል። በምንጃር ወረዳ የአውራ ጎዳና ጎጥ ነዋሪዎች ከመስከረም 6 ቀን 2016 ዓ.ም. ጀምሮ ከቀያቸው ተፈናቀለው ቢያንስ 3000 የሚሆኑት አሞራ ቤቴ ቀበሌ በሚገኝ አንድ ትምህርት ቤትና ክፍት ሜዳ ላይ (በዛፍ ሥር) ተጠልለው የሚገኙ ሲሆን፣ ሌሎች ቁጥራቸው ያልታወቀ መተሃራና አዋሽን ጨምሮ ወደ የተለያዩ አካባቢዎች ተፈናቅለዋል። ለተፈናቃዮች የተወሰነ ድጋፍ በማኅበረሰቡና እና በአንድ ተራድዖ ድርጅት የተደረገ ቢሆንም፣ በቂ ባለመሆኑ በአሳሳቢ ሁኔታ እንደሚገኙ ለመረዳት ተችሏል። የነዋሪዎችን መፈናቀል ተከትሎ ሰብላቸው እንደወደመ፣ ንብረታቸው እንደተዘረፈ፣ የቤቶቻቸው ጣራያ እና በር እየተነቀለ እንደተወሰደ፣ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ደግሞ ቤቶቻቸውን ከአጎራባች ክልል በመጡ ኃይሎች በኮንስትራክሽን መሣሪያዎች ጭምር ማፍረስ እንደተጀመረ ኢሰመኮ ያነጋገራቸው የአካባቢው ነዋሪዎችና የመንግሥት ኃላፊዎች ያስረዳሉ።

በተለያዩ የክልሉ አካባቢዎች የሚፈጸሙ ከሕግ ውጭ የሆኑ ግድያዎች አሳሳቢነት ኮሚሽኑ በመስከረም 4 ቀን 2016 ዓ.ም. ባወጣው መግለጫ ማሳወቁ የሚታወስ ነው። ሆኖም በተለይም በመንግሥት የጸጥታ ኃይል አባላት የሚፈጸሙ ከሕግ ውጪ የሆኑ ግድያዎች አሁንም መቀጠላቸውን ኢሰመኮ ተዓማኒ መረጃዎችን እየተቀበለ ይገኛል። ግጭቱ በተካሄደባቸው አካባቢዎች የመንግሥት የጸጥታ አካላት በመንገድ ላይ ወይም ቤት ለቤት ፍተሻ በማድረግ ከያዟቸው በርካታ ሲቪል ሰዎች ውስጥ “ፋኖን ትደግፋላችሁ፣ ለፋኖ መረጃ ትሰጣላችሁ፣ መሣሪያ አምጡ፣ የተኩስ ድምጽ ስለተሰማበት አቅጣጫ መረጃ ስጡ” በሚልና ይህንን በመሰሉ ምክንያቶች ከሕግ ውጭ የሆኑ ግድያዎች መፈጸማቸውን የሚያሳዩ ተዓማኒ መረጃዎች ለኮሚሽኑ ደርሰውታል። እንደማሳያ በባሕር ዳር ከተማ፣ ሰባታሚት አካባቢ መስከረም 29 እና 30 ቀን 2016 ዓ.ም. ሦስት ወንድማማቾችን ጨምሮ በርካታ ሲቪል ሰዎች፣ በሰሜን ጎጃም ዞን፣ አዴት ከተማ መስከረም 29 ቀን 2016 ዓ.ም. ፍልሰታ ደብረ ማሪያም የሚኖሩ 12 የአብነት ተማሪዎችን ጨምሮ ሌሎች ሲቪል ሰዎች፣ በምሥራቅ ጎጃም ዞን፣ አማኑኤል ከተማ ጥቅምት 3 ቀን 2016 ዓ.ም. ቢያንስ 8 ሲቪል ሰዎች በቤት ለቤት ፍተሻ እንደተገደሉ ለመረዳት ተችሏል። እንዲሁም በምሥራቅ ጎጃም ዞን፣ ጎንቻ ሲሶ እነሴ ወረዳ፣ ግንደወይን ከተማ ሞጣ በር ተብሎ በሚጠራ አካባቢ መስከረም 18 ቀን 2016 ዓ.ም. አንድ በጥይት የቆሰለን ግለሰብ እናቱና እህቱ በባጃጅ አሳፍረው ወደ ሕክምና ተቋም በመውሰድ ላይ እያሉ፣ የመንግሥት የጸጥታ አካላት ባጃጁን አስቁመው ሁሉንም ተሳፋሪዎች ካስወረዱ በኋላ “የቆሰለው እኛን ሲዋጋ ነው” በሚል ምክንያት የባጃጅ አሽከርካሪውን ጨምሮ አራቱን ሰዎች በጥይት እንደገደሏቸው ኮሚሽኑ ያነጋገራቸው ነዋሪዎች አስረድተዋል።

በባሕር ዳር፣ በፍኖተሰላም፣ በጎንደር እና በወልድያ ከተሞች በትጥቅ ግጭቱ ቆስለው ሕክምና ሲከታተሉ የነበሩ የተወሰኑ ሲቪል ሰዎችና የታጣቂ ቡድኑ አባላት በመሆን በመንግሥት የጸጥታ አካላት የተጠረጠሩ ሰዎች ሕክምናቸው እዲቋረጥ ተደርጎ ወዳልታወቀ ስፍራ ከተወሰዱ በኋላ፣ ከፊሎቹ ከተወሰኑ ቀናት በኋላ ወደ ሕክምና ተቋማቱ ሲመለሱ ቀሪዎቹ ያሉበት ሁኔታ ይህ መግለጫ እስከወጣበት ጊዜ ድረስ ማረጋገጥ አልተቻለም።

በሌላ በኩል በየደረጃው የሚገኙ ሲቪል የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች ላይ ያነጣጠሩ ጥቃቶች፣ ግድያዎችና እገታዎች በታጠቁ ኃይሎች ተፈጽመዋል። ለምሳሌ መስከረም 28 ቀን 2016 ዓ.ም. የአማራ ክልል ምክር ቤት የሕግ፣ ፍትሕና አስተዳደር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢን ጨምሮ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች ከባሕር ዳር ወደ ደብረ ታቦር ሲሄዱ አለምበር ከተማ አካባቢ በታጣቂዎች ተገድለዋል። በተለያዩ የክልሉ አካባቢዎች ማረሚያ ቤቶችና ፖሊስ ጣቢያዎች ላይ ጥቃት በመሰንዘር ታራሚዎችና ተጠርጣሪዎች እንዲያመልጡ ተደርጓል።

ኮሚሽኑ ባደረገው ክትትል በተለይም ከመንግሥት ተቋማት ጭምር በሚደርሱት መረጃዎች መሠረት በግጭቱ ዐውድ የሚፈጸሙ የአስገድዶ መድፈር ድርጊቶች በጣም አሳሳቢ እና በአፋጣኝ ተገቢው ምርመራ ተደረጎ እርምጃ ሊወሰድበት የሚገባው ነው። የሕክምና አገልግሎት ለማግኘት በተለያዩ የጤና ተቋማት መድረስ የቻሉትን ተጎጂዎች ቁጥር ብቻ መሠረት በማድረግ፣ ከሐምሌ ወር 2016 ዓ.ም. ጀምሮ ይህ መግለጫ እስከወጣበት ጊዜ ድረስ ቢያንስ 200 የአስገድዶ መድፈር ተጎጂዎች በጤና ተቋማት ተመዝግበዋል፤ ከተጎጂዎች መካከልም የሀገር ውስጥ ተፈናቃይ ሴቶች እና የጤና ባለሞያ ሴቶች ጭምር ይገኙበታል።

ከትጥቅ ግጭቱ መስፋፋት ጋር ተያይዞ ሲቪል ሰዎች እና የሲቪል የንግድ እና የመሠረተ ልማት ተቋማት ላይ ዝርፊያ፣ የማሳ ላይ ሰብል ውድመት ጨምሮ በሲቪል ሰዎች፣ በሕዝብ እና በመሠረተ ልማት ላይ ጉዳት ደርሷል። ሕፃናት ከትምህርት ውጪ መሆናቸው እና በአንዳንድ አካባቢዎች የትምህርት ተቋማት ለወታደራዊ አገልግሎት መዋላቸው አፋጣኝ ትኩረት የሚሻ ነው። የባለሞያዎች ማኅበራት እ






Forward from: Beles Media - በለስ ሚዲያ
ከማጠልሸትና ከመኮነን ይልቅ መዋቅራዊ ጥቃት እየደረሰበት ላለው ህዝባችን መዋቅራዊ አደረጃጀት መፍጠር ብቸኛ መዳኛው ነው ብለን እናምናለን። በመሆኑም የአማራ ፋኖ ምክርቤት እንደ ቀጠና የጎጃምን እዝ ክንፍ ያላወያዬ መግለጫ ከማውጣቱም ባሻገር የሙሉ መግለጫውን ሐላፊነት የተሰጠው ቡድንም ሆነ ግለሰቦች ላይ እውቅና ስለሌለን በድጋሜ እንዲጤን እንጠይቃለን። በሌላ በኩል ሚዲያ ከወታደራዊ ክንፉ ያልተናነሰ ጉልበት አለው። በዚህም በርካታ ሚዲያዎች የአማራን ህዝብ የሕልውና ትግል በማስተጋባት ደማቅ አሻራን እያሳረፉ ነው ። ሁሉም ትግሉን የሚደግፉ የሳተላይትና የዩቲዩብ ሚዲያዎች የጠላትን የፕሮፓጋንዳ ክንፍ በመስበርና ህዝባዊ የሆነውን የአማራ ፋኖ ተጋድሎ አጉልቶ በማውጣት ለትግሉ የቀጣይ አቅጣጫ አሰላለፍና ረድፈን አሳይተውናል። በመሆኑም ለአማራ ህዝብና ምድር ለነኩ ሐቀኛ ታጋዬችና አደረጃጀቶች ማስተላለፍ የምንፈልገው መልዕክት ቢኖር የአማራን ህዝብ እሴት ያከበረ፣ ከመነቃቀፍ ይልቅ "ሳር ሲነባበር ዝናብ ይከላከላል" ብሂልን የተከተለ፣ አንድነትን የትግል መርሑና የማይደፈር ቀይ መስመር ያደረገ፣ 'እኔ' ከሚል መታበይ ይልቅ 'እኛ' የሚል ትህትናን ያዘለ ጉዞን እንድንከተል ስንል በጥብቅ እያሳሰብን የተገኙ ድሎች ሁሉ በህዝባዊ ተጋድሎው የተመዘገቡ የቡድን ስራ ውጤት መሆናቸው እንዲሰመርበት በአፅንኦት እንገልፃለን።

9ኛ.በመጨረሻም የጎጃም ዕዝ ሁሉም ማህበረሰብ ከሊቅ እስከ ደቂቅ ለህልውና ዘመቻ እንዲዘጋጅ አቅጣጫ በማስቀመጥ የዕዙን የመጀመርያ ስብሰባ በስኬት አጠናቋል ።

ድል ለተገፋው የአማራ ህዝብ!

ጎጃም ደጋ ዳሞት

ፈረስ ቤት


Forward from: Beles Media - በለስ ሚዲያ
ቀን 18-02-2016ዓ.ም

የጎጃም ፋኖ ዕዝ የስራ አስፈፃሚ የመጀመሪያ ስብሰባ የአቋም መግለጫ:-

እንደሚታወቀው የጎጃም ፋኖ እዝ ከተመሠረተ ጥቂት ቀናትን ብቻ ቢያሥቆጥርም በሥራዎቹ እና በፈፀማቸው ኦፕሬሺኖች ይበል የሚያሠኙ እና ስኬታማ ውጤቶችን በማሥመዝገብ ጠላትን በማሽመድመድ ወደፊት እየገሠገሠ ይገኛል ።
ዕዙ ለመጀመሪያ ጊዜ ሥኬታማ የሆነ የሥራ አሥፈፃሚ ውይይት ካደረገ በኋላ ወቅታዊ ጉዳዮችን በሚገባ በማጤን የሚከተለውን ባለዘጠኝ ነጥብ የአቋም መግለጫ አውጥቷ::

1ኛ.የዕዙን ሕገ ደንብ እና መመሪያ በተዋቀረው ኮሚቴ መሰረት የመጀመሪያው ረቂቅ የቀረበ ሲሆን ስራ አስፈጻሚው በጥልቀት ከተወያየ በኋላ የማሻሻያ ነጥቦችን በጥንቃቄ በማንሳት መመሪያዋች ተስተካክለው በፍጥነት እንዲቀርቡ ወስኗል።

2.የዕዙ የገንዘብ አሰባሰብን በተመለከተ ከውጭ የሚገኝ የትኛውንም እርዳታ እንዲሁም በኬላዎች የሚገኝ የቀረጥ ገቢ በዕዙ ሎጀስቲክስ በኩል ብቻ እንዲገባ ወስኗል ። ተሽከርካሪዎችን በተመለከተ በጥልቀት ከተወያየ በኋላ የቀረጥ መጠን የወሰነ ሲሆን ህጋዊ በሆነ በእዙ ደረሰኝ ብቻ ክፍያ እንዲፈፀም ተወስኗል።

3ኛ. በዕዙ በአራተኛው ክፍለ ጦር ውስጥ አመራር ያልተመደበበትን ቦታ በተመለከተ ዕዙ በብርጌድ: በሻለቃና ሻምበል በፍጥነት እንዲደራጅ አቅጣጫ አስቀምጧል።

4ኛ. የዕዙ የሎጅስቲክ አሰባሰቡ ለህዝብና ለጦሩ ታአማኒነት ይኖረው ዘንድ ሰብሳቢ ፣ኦርዲናንስ እና መጋቢ ያለው በሶስት አካላት ተዋቅሮ እንዲሰበሰብ ወስኗል ።

5ኛ. የዕዙ የፖለቲካ ክንፍን (ሊቀመንበርና ም/ሊቀመንበር) በተመለከተ በተለያየ የፋኖ የፖለቲካ ክንፍ ውስጥ የነበሩ እና ያሉ የፋኖ የትግል ድርጅቶች በተለይም የአማራ ህዝባዊ ሃይልና የአማራ ህዝባዊ ግምባር ላይ የነበሩና ያሉ ከፍተኛ አመራሮች ወደ አንድነት መጥተው ለአማራ ህዝብ እንደሚታገሉ ከተስማሙ ዕዙ እንደሚቀበላቸው ዕዙ ሲመሰረት ባወጣው ባለ ሰባት/7/ ነጥብ የአቋም መግለጫ ማስታወቁ ይታወቃል።
በመሆኑም በተለያዩ የትግል አሰላለፎች እና አደረጃጀቶች የነበራችሁ የአማራ ህዝባዊ ሀይል እና ህዝባዊ ግንባር የፋኖ መሪዎች ከእዙ አመራር እና ስራ አስፈፃሚ ጋር በፍጥነት እንድትወያዩና ስራ አስፈፃሚውም ሆነ የዕዙ አመራር ለሚጠይቃችሁ ጥያቄዎች መልስ እንድትሰጡ እያሳሰብን ዕዙ በጠቀሰው ቀን እና ዕለት የማትገኙ ከሆነ ዕዙ የራሱን የፖለቲካ ክንፍ አመራር ምስረታ እንደገና ለማጤን ይገደዳል።

6ኛ. ዕዙ በየ አካባቢው የሚፈጠሩ ልዩነቶችን እንዴት መፍታት እንደሚቻል በጥልቀት ከተወያየ በኋላ ከየብርጌዱ በስነምግባር: በአካል እና በብቃት የታመነባቸው ፋኖዎች በዕዙ አመራር የሚመራ የዕዙ ልዩ ኮማንዶ ጦር እንዲመሠረት አቅጣጫ ሰጥቷል ።

7ኛ. የዕዙ አመራር ወጥነት ያለው እንዲሆን እና ተጠያቂነትን በማስፈን የሰው ሀይል አደረጃጀት እንዲሁም የጤና ዘርፍን በማዋቀር የስራ አቅጣጫ ሰጥቷል።

8ኛ. በቀን 16-02-2016ዓ.ም የአማራ ፋኖ ምክር ቤት ባወጣው መግለጫ የተሰማንን ሃዘን እየገለፅን መግለጫው በጎጃም እዝ ከፍተኛ አመራሮችም ሆነ ስራ አስፈፃሚ እውቅና የሌለው መግለጫ መሆኑን ለማሳሰብ እንወዳለን። የአማራ ፋኖ ምክርቤት ሲቋቋም 36 ወንበር ያሉት ወታደራዊ ክንፍ ሲኖረው ከዚህም ውስጥ 9ኙ ወንበር የጎጃም አማራ ፋኖ መቀመጫ እንዲሆን መወሰኑን ብንሰማም የምክርቤቱ የላይኛው አመራርም ሆነ የምክርቤቱ ስራ አስፈፃሚ ለጎጃም አማራ ፋኖ ክንፍ እውቅና ሲሰጥ አላስተዋልንም። ይልቁንም በጎጃም ምድር ውስጥ የአማራ ህዝብ እያደረገ ባለው ተጋድሎ የአማራ ፋኖ ምክርቤት አመራሮችን በግለሰብ ደረጃም ሆነ በስራ አስፈፃሚነት ደረጃ ለማግኘት ያደረግነው ሙከራም አልተሳካም። በተቃራኒው ደግሞ የሕዝብ መራር ትግል የወለዳቸው በርካታ ጀግና የፋኖ ወታደሮችና የፋኖ አመራሮች በጎጃም አማራ ውስጥ ተፈጥረዋል። በአንዲት ትንሽዬ የወረዳ ፋኖ አደረጃጀትም የጠላትን ሙሉ ክፍለጦር ሲደመሰስ ያየነው ለባሩድ ባልሸሹ ቆራጥ ልጆች ፊታውራሪነትና የሕዝባችን ተጋድሎ ነው። ባልጠበቅነው ረድፍ በኩል ደግሞ ትግሉን ቤት ቁጭ ብለው ለመምራት በማሰብ የሳይበር ሚዲያውን ብቻ ለይተው የሚያስጮሁ አካላት ከትላንት ያልተማረ አካሄዳቸውን መጠቀማቸውን ቀጥለዋል። እነዚህ አካላትም ከመሰል ድርጊታቸው እንዲታቀቡ እናሳስባለን። አሁን ባለው ተጨባጭና ነባራዊ ሁኔታ ህዝባችን የትግሉ ድል ባለቤት፣ የአማራ ፋኖ ደግሞ የትግሉ ዋና መሪ አካል መሆኑ እየታወቀ የህዝባችንን ስም የተሸከሙ ድርጅቶች ዳገቱን ባልጨረስንበት በዚህ ሰዓት የትግል ንጥቂያና ሽሚያ ውስጥ መግባታቸው እጅጉን ያሳስበናል። አሁን ላይ የተጀመረው የአማራ ህዝብ ትግል ሕልውናን መሰረት ያደረገ ሲሆን ከትላንቱ የታሪካችን ስብራቶችም በብዙ የተማረ ነው። የአማራ ህዝብ ትግል ዋናዎቹን መጠበቅ፣ በዋናዎቹ መመራትና ዋናዎቹን ማክበር የአማራ ፋኖ ተቀዳሚ ተግባራችን ነው። አስተሳሰባችን ከተቸንካሪነትና ቁሞቀርነት የተላቀቀ ሲሆን ከመጠላለፍና ሴራ የራቀ የፖለቲካ አሰላለፍ ለህዝባችን እንሻለን። ለዚህም ሲባል በሐገር ውስጥ ያሉ ውድ ወንድምና እህቶቻችን ያላቸውን ክፍተት በአስቸኳይ በመሙላት ህዝባችንን የሚመጥን አሰላለፍ ይዘው እንዲያሳውቁን እናሳስባለን።
የአማራን ህዝብ የሕልውና ጥያቄ አይክዱም፣ በትግላችንም ውስጥ ዋኖቻችን ናቸው ብለን የምናስባቸው ግለሰቦች ማለትም የአራስነት ቆይታዋን ሳትጨርስ በእስር ከምትማቅቀው መስከረም አበራ እስከ ጋዜጠኛና የሰብዓዊ መብት ተሟጋች መዓዛ ሙሃመድ፣ ከአርበኛ ዘመነ ካሴ እስከ ታላቁ እስክንድር ነጋ፣ ከዶክተር ወንድወሰን እስከ ፕሮፌሰር ሲሳይ አውግቼው እንዲሁም ስማቸው ያልጠቀስናቸው አብሪ ኮከቦችና ዋናዎቻችን የአማራ ህዝብ እያደረገ ላለው ህዝባዊ ትግል የወሳኝነት ሚና አላቸው ብለን እናምናለን። በውጭ ሐገር የሚገኙ የአማራም ሆነ ሃገር ወዳድ ኢትዮጵያውያን ድርጅቶች ለሕዝባዊ ትግሉ ያደረጋቹህትን አስተዋጽኦ እናደንቃለን። እነዚህ ማኅበራት የአማራን ህዝብ የሕልውና ትግል ለአለም አቀፉ ማኅበረሰብ ለማሳወቅ የምታደርጉትን መጠነ ሰፊ አይተኬ ሚናም እናመሰግናለን። እኛ ለአማራ ህዝብ የትግል ቀይ መስመር ለመፍጠር ሲባል ከላይ ድሮን ከታች መድፍ እየዘነበብን አንድነትን እንደመሰረትን ሁሉ እናንተም አንድነትና ጥምረትን በመፍጠር በአንዳንድ ትንንሽ ጉዳዬች የምታደርጉትን የእርስ በእርስ ሽኩቻ ወደ ጎን በመተው ሙሉ ትኩረትና ድጋፋቹሁ ለህዝባዊ ትግሉ እንዲሆን ጥሪ እናስተላልፋለን። በእኛ ግምገማ ከአለም አቀፍ የዲፕሎማት ማሕበረሰቡ ጋር የተሻለ ቅቡልነት አላቸው፣ በዚህም ሂደት የምዕራባውያን ትኩረትን ወደ አማራ ህዝብ መሳብ ችለዋል ብለን የምናስባቸው በርካታ የአማራ ማኅበራትና ግለሰቦች አሉ። በአብይ አህመድና ግብረአበሮቹ በሚሰጥ ቀጭን ትዕዛዝ ከጀዊሽ አይሁዶች ያልተናነሰ እልቂት ህዝባችን ላይ እየተፈፀመ ባለበት በእዚህ ወቅት ይህንን እልቂት ለመቀልበስ የአማራ ፋኖ የግንባር ፍልሚያ እያደረገ ሲሆን በርካታ ስማቸውን ያልጠቀስናቸው የአማራ ምሑራንና ሐገር ወዳድ ኢትዮጵያውያን ይሔንን ትግል በስትራቴጂክም ሆነ ታክቲካል ሂደቶች ቀረፃ፣ የምክርና ሐሳብ ስራዎችን እየሰሩ ነው ብለንም እናምናለን። የጣት መቀሳሰር ሂደትም የሕዝባችንን የድል መጥቢያ ዘመን ከማራዘም የዘለለ ሚና ይኖረናል ብለን አናምንም። ወዳጅን በእጅጉ ማፍራትና ጠላትን አብዝቶ መቀነስ ወቅታዊው የፖለቲካ አሰላለፍ የሚፈልጋቸው ግብኣቶች መሆናቸውን መዘንጋትም አይገባም። ይህም ማለት ግለሰቦችን


#መረጃ!!!
በቡሬ ከተማ ነፍሰ በላዉን የኦነግ ገዳይ ጨፍጫፊ መንጋ መንገድ እየጠረጉ የአማራን ህዝብ እያስጨፈጨፉ ካሉት ከሙታኑ ብአዴን አስፈፃሚ አካላት ዉስጥ 1) የቡሬ ዙሪያ ኮማንደር ኃላፊ አዱኛ አየነዉ* 2) የቡሬ 03 ቀበሌ ፓሊስ አስተባባሪ ሳጅን ታደለ አበበ*3) የቡሬ ከተማ ሚሊሻ ፅ/ቤት ኃላፊ ጌታቸዉ ነብዬ 4)የቡሬ ዙራያ ሚሊሻ ፅ/ቤት ኃላፊ አዱኛዉ ጌትነት እስካሁን በሆዳችሁ ወድቃችሁ ለገዥዉ መደብ አጎብዳጅ በመሆን የአማራን ህዝብ ስታስጨፈጭፉ መቆየታችሁ የገሃድ ሃቅ ነዉ። የእነዚህ ባንዳዎች ዘመድ አዝማድ የሆናችሁ፣የምታዉቋቸዉ በአስቸኳይ ከምስኪኑ የአማራ ህዝብ ትክሻ ላይ እንዲወረዱ አደብ ግዙ ሊባሉ መቻል አለበት።

በሌላ በኩል የኦሮሙማ ገዳይ መንጋ የሽንፈት ምልክት ኔትወረኩን እንደ ዲም ላይት እያጠፋ /እየለቀቀ ይገኛል ለአብነት በደብር ማርቆስ ከተማ ትላንት ከቀኑ 8:00 ሰዓት ጀምሮ እስከ ሌሊቱ 9:00 ሰዓት ኔትወረክ አጥፍቶ የነበር ሲሆን በደጀንም በተመሳሳይ ኔትወረክ አጠፋህ አላጠፋህ የአማራ ህዝብ አደገኛ ዘር አጥፊ የኦነግ ገዳይ መንጋ ጠላትን መቀመቅ ሳይቀብር ላፍታ የማይዘናጋ ህዝብ መሆኑን ልታዉቀዉ ይገባል።
ለመረጃዉ ዘገባ ፋኒት አስካል ደምሌ 18/2/2016 ዓ.ም
Engineer-Melese Debas Abi


የማኀበራዊ ሚዲያ ዘመቻ ጥሪ
(ጥቅምት 20 እና 21)

1- "እኔም ዐማራ ነኝ!"

2- "ስለ ፍትሕ እንጮኸለን!"
በእነዚህ ሁለት ቀናት:- ከአዲስ አበባ እስከ ፌደራል ፖሊስ፣ ከመከላከያ ካምፕ እስከ ማይታወቁ ማጎሪያዎች፣ ከቂሊንጦ እስከ ቃሊቲ፣ ከአዋሽ አርባ እስከ አፋር በረሃ፣ ከዐማራ ክልል እስከ መላው ኢትዮጵያ ድረስ በሚዘረዘሩ ቦታዎች ዐማራ በመሆናቸው ብቻ ተቆልፎባቸው እየተሰቃዩ ያሉ ወገኖቻችን አንድም በአስቸኳይ እንዲፈቱ፤ ሁለትም ከጎናቸው እንዳለን ለማስታወስ ስንል የምናካሄደውን የማኀበራዊ ዘመቻ እንድትቀላቀሉ ጥሪያችንን እናስተላልፋለን።

ዘመቻው ሁሉንም የማኀበራዊ ድረ-ገፆችን ጨምሮ፣ የአገር ውስጥ እና የውጪ ሚዲያዎችን ያካትታል። በምስል፣ በድምጽ፣ በካርቶን ስእሎችና ቪዲዮዎች የተደገፈ ይሆናል። ማንም ሰው የዘመቻውን ዋና አላማ ከግብ የሚያደርስ የራሱን ፈጠራ ሊጠቀም ይችላል።

አስታውሱ ዘመቻው የፊታችን ማክሰኞ እና እሮብ የሚካሄድ ሲሆን፤

የመጀመሪያው ቀን ማክሰኞ ጥቅምት 20 መሪ ቃሉ:- "እኔም ዐማራ ነኝ" የሚል ነው።

የሁለተኛው ቀን ጥቅምት 21 መሪ ቃል ደግሞ "ስለ ፍትሕ እጮኸለው" የሚል ይሆናል።


update

ዛሬ ሰባታሚት አካባቢ በነበረው ውጊያ አጠቃላይ የገንጅ ህዝብ በዋናነት አባራጅ, ጎርደማ, ሰባታሚት, ወንዳጣ ,ጦጦሳ, አንዳሳ, ጢስ አባይ ህዝብ የታጠቀው ሁሉ ወጥቶ ፋኖውን በማገዝ 7 ኦራል መኪና የገባውን የጠላት ኃይል 3 ኦራል መኪና ሙሉ ሬሳውን ተሸክሞ ወጥቷል ።


የዐብይ ገዳይ ቡድን ከባህር ዳር ተነስቶ ወደ ጭስ አባይ ለማለፍ እንቅስቃሴ ላይ እያለ በፋኖ ማንችሎት በሚመራው የባህር ዳር ፋኖ ጠላት 1km ወደ ፊት ሳይጓዝ ቅንድቡን ተላጭቶ ወደ መጣበት ተመልሷል !

የአማራ ህዝብ ያሸንፋል !!


#መረጃ_ጎጃም_ጉበያ

ጉበያ ከተማ ውስጥ የገባው አረመኔው አብይ አህመድ የሚመራው የብርሃኑ ጁላ ሰው በላ ቡድን ከደጀን አካባቢ ሚሊሻና ፖሊሶች ጋር በመቀናጀት ከ50 በላይ የሚሆኑ የጉበያ ከተማ ኗሪ ከሆኑ ሰዎች ላይ ትጥቅ መንጠቁ የመረጃ ምንጮች ገልፀዋል። ይህ ሰው በላ ቡድን ከባንዳዎቹ ጋር በመሆን ትጥቅ የማስፈታት ስራቸውን በሚሰራበት ጊዜ የከተማውን ባለሀብቶችንና ነጋዴዎችን "የደበቃችሁትን መሳሪያ ካላስረከባችሁ የከዘናችሁት እህልም ሆነ ንብረት ይወሰድባችኋል" በሚል ማስፈራሪያ መነጠቃቸውን ነው የመረጃ ምንጮች አክለው የገለፁት።
Engineer-Melese Debas Abi

20 last posts shown.

2 577

subscribers
Channel statistics