በሚጠቅምህ ነገር ላይ ብቻ መሽሁል ሁን!!إحرص على ما ينفعك


Channel's geo and language: Ethiopia, Amharic
Category: not specified


ትክክለኛው ኢስላማዊ አስተምህሮ፦
👉 ከቁርኣን፣
👉ከሐዲሥ፣ [በሰለፎች አረዳድ]
👉 ከታማኝ ዑለማዎችና
👉ከትክክለኛ ቂያስ ተጠናቅሮ ይቀርብበታል።
ማንኛውም አስተያዬት ሲኖራችሁ  @Abu_Sibewe ላይ አስፍሩት።
ስህተትም ባያችሁ ጊዜ አርሙኝ።
ጀዛኩሙል`ሏህ ኸይራ!

Related channels  |  Similar channels

Channel's geo and language
Ethiopia, Amharic
Category
not specified
Statistics
Posts filter


ቁርዓን ስንት ግዜ ጨረሳችሁ? በሀቅ እራሳችን እንፈትሽ!
Poll
  •   አንድ ግዜ ጨርሻለሁ።
  •   ሁለት እና ከዛ በላይ።
  •   ባገኘሁት ክፍት ግዜ እቀራለሁ ግን አልጨረስኩም።
  •   ግማሽ ደርሻለሁ።
3 votes


🌄
*ከኢብኑል_ቀዪም.رحمه الله

«ያልተጨነቀ አይደሰትም፣ ያልታገሰ አይጣፍጠውም፣ ያልቸገረ አይደላውም፣ ያልለፋ አያርፍም። ይልቁንስ ባሪያ ትንሽ ከለፋ ረጂም ጊዜ ያርፋል፣ የሰአታት ትዕግስት ለዘላለማዊ ህይወት ትመራዋለች። የዘውታሪ ፀጋ ባለቤቶች ያሉበት ሁሉ የጥቂት ሰአት ትዕግስት ውጤት እንጅ ሌላ አይደለም።»
https://t.me/Abu_babelheyr_bin_Sadik


Forward from: በሚጠቅምህ ነገር ላይ ብቻ መሽሁል ሁን!!إحرص على ما ينفعك
በረመዷን የአብዛኛዎቻችን ችግር

ቁርኣንን አብዘተን እንቅራ ግን በተደቡር ይሁን!

ኢብኑል ቀዪም ረሂመሁላህ እንዲህ ይላሉ፦

“ሰዎች ቁርኣንን "በተደቡር” (በማሰላሰል) መቅራት የሚያስገኝላቸውን ጥቅም ቢያውቁ ኖሮ፤ ሁሉንም ነገሮች ትተው በርሱ በተጠመዱ ነበር።
ስለሆነም በተፈኩር ቢያነበው፣ አንድ አያ ብታጋጥመውም - እና ቀልቡን ለመፈወስ ቢያስፈልገው –ለምን መቶ ጊዜ – አይሆንም?! – ለምን ለሊቱን በሙሉ – አይሆንም?! ይደጋግመው።
በማሰላሰልና በማስተዋል አንዲትን አንቀጽ ማንበብ፤ ያለ ተደቡር (ሳያሰላስሉ) እና ሳይረዱ መቶ ግዜ ከማኽተም ይሻላል።  ለቀልብም የበለጠ ጠቃሚ፣ ለኢማንም ይበልጥ የሚገፋፋ እና የቁርኣን ጥፍጥና ለመቅመስ የተሻለ ነው።"
📚مفتاح دار السعادة، (1 /187).

https://t.me/Abu_babelheyr_bin_Sadik


Forward from: በሚጠቅምህ ነገር ላይ ብቻ መሽሁል ሁን!!إحرص على ما ينفعك
ጥያቄ፦ በመረዿን በእያንዳንዱ ሌሊት መነየት አለበት ወይንስ በወሩ የመጀመሪያ ቀን ብቻ ከነየተ በቂው ነው?

መልስ፦ ጉዳዩ የኺላፍ ርዕስ ቢሆንም ትክክለኛው ግን በእያንዳንዱ ቀን መነየት ይጠበቅበታል። ባይሆን ኒያ ማለት ነገ እንደሚፆም ማሰቡ ነው። በቀኑ መጀመሪያ ወይም መካከል ላይ ወይም ማታ ላይ ነገ እንደሚፆም ካሰበ በቂው ነው።

ኢብኑ ባዝ


ባይሆን ኒያ ሲባል አንዳንድ ቦታ እንደምንሰማው «ነወይቱ…» ምናምን ማለት አያስፈልግም። እንደምትሠራ ካወቅክ ነይተሃል።
https://t.me/Abu_babelheyr_bin_Sadik


Forward from: በሚጠቅምህ ነገር ላይ ብቻ መሽሁል ሁን!!إحرص على ما ينفعك
ብናገኝም
ብናጣም
ጤና ብንሆንም
ብንታመምም
ከማመስገን ወደኋላ አንልም።
.
ما فعله الجليل
فهو جميل
ብለዋል አዋቂዎቹ።

https://t.me/Abu_babelheyr_bin_Sadik


ረመዷን 11
****

እንዲሁም ሰውን አዛ ከማድረግ እንፁም


Forward from: በሚጠቅምህ ነገር ላይ ብቻ መሽሁል ሁን!!إحرص على ما ينفعك
"~የደከሙ አካላት፣ የዛሉ ሰዉነቶች፣ የደረቁ ከንፈሮች፣ የተራቡ አንጀቶች፣ የተጠሙ ጅማቶች፣…በተለይ ከዐስር በኋላ እዚህም እዚያም ተዝለፍልፈው ይታያሉ፡፡ በተስፋ እና በትዕግስት የፀሐይን መጥለቅ ይጠባበቃሉ፡፡ ጌታዬ አንተኑ ፍራቻ ነዉና ባሮችህን ተቀበላቸው፣ እዘንላቸው፣  ማራቸው ጀነትህንም አስገባቸው፡፡ "

https://t.me/+Se4xqUVr3TtG4W9L


Forward from: በሚጠቅምህ ነገር ላይ ብቻ መሽሁል ሁን!!إحرص على ما ينفعك
"…ወራችሁ(ረመዳን) መጓደሉን ተያይዞታል።
እናንተ ደግሞ መልካም ስራችሁን ጨመርመር አድርጉ።"

(ኢብኑ ረጀብ/ለጣኢፉ አልመዓሪፍ /262)

https://t.me/Abu_babelheyr_bin_Sadik


◉ ያለበቂ ዕውቀት የሌሎችን
ጥመት ለማረም መቻኮል
➬ የሐቅን መረጃ አዳክሞ ማሳየት ነው።
በዚህ ላይ ደግሞ የተረዳ ሁሉ
ሊያስረዳ አይችልም።
 
 
https://t.me/Abu_babelheyr_bin_Sadik




Forward from: በሚጠቅምህ ነገር ላይ ብቻ መሽሁል ሁን!!إحرص على ما ينفعك
✍ቁራ የአቀባበር ስርኣትን ለሰው ልጅ አሳይቷል፡፡


Forward from: በሚጠቅምህ ነገር ላይ ብቻ መሽሁል ሁን!!إحرص على ما ينفعك
✍ዝሆን ከዕባን በማፍረስ ሴራ አልሳተፍም በማለት አሻፈረኝ ብሏል፡፡


Forward from: በሚጠቅምህ ነገር ላይ ብቻ መሽሁል ሁን!!إحرص على ما ينفعك
✍ዝሆን ከዕባን በማፍረስ ሴራ አልሳተፍም በማለት አሻፈረኝ ብሏል፡፡


Forward from: በሚጠቅምህ ነገር ላይ ብቻ መሽሁል ሁን!!إحرص على ما ينفعك
👉ጉንዳን የግዙፍ ሰራዊትን አቅጣጫ አስቀይሯል፡፡


Forward from: በሚጠቅምህ ነገር ላይ ብቻ መሽሁል ሁን!!إحرص على ما ينفعك
✍ዓሳ ነባሪ ለቀናት ለነቢዩ ዩኑስ (ዐ.ሰ.) መጠለያ ሆኖ አገልግሏል፡፡


✍ነብዩ ﷺ እና የሞተው ትውልድ.....

➛ነብዩ ላንተ ሲሉ አልቅሰዋል
➛ነብዩ ﷺ ላንተ ሲሉ ተርበዋል
➛ነብዩ ﷺ ላንተ ሲሉ ተሰቃይተዋል
➛ነብዩ ﷺ ላንተ ሲሉ የልጆቻቸው ትዳር ፈርሶዋል


አንተ ግን ሱናቸው ለመከተል ታፍራለህ
አንዲት ሱና በግልፅ ለመተግበር ያሳፍርሃል
ሰዎች ግን ምን እየሰራን ነው እንዳይሉህ ታፍራለህ

ፂማችን ለማሳደግ.....
ልብሳችን ለማሳጠር .....
እንደሳቸው ለመሄድ.....
➨ እንደሳቸው ለመናገር .....
➨ንግግራቸው ለመሃፈዝ ....
➨በካፊሮች ፊት ማንነታቸውን ለመግለፅና ለማሞገስ እናፍራለን.......

♻️ አላህን በይፋ ያወሱ እንደነበረው በይፋ ማውሳት  እናፍራለን....

👋ሰዎች ፈለጋቸው እንዲከተሉ ለመምከር እናፍራለን ፤ እኛ በነብዩ ሱና እናፍራለን!!!

✔ እሳቸው
ግን ላንተ ብለው በተደጋጋሚ ሊገደሉ ነበር ፤ በመሰረቱም ከዱኒያም የተሰናበቱት ተመርዘው ተገድለው ነው

ላንተ ሲሉ!!
☑ላንቺ ሲሉ!!

🩸ከዱኒያ ሊሰናበቱ ሲሉ አለቀሱ ፤
"የአላህ መልዕክተኛ ሆይ  ለምን ያለቅሳሉ?! ተብለው ሲጠየቁ "ወንድሞቼን ባየኋቸው ኖሮ..." አሉ .......

አንተን ማየት ይመኙ ነበር  ነገር ግን ሱናቸውን እግራችን ስር ወረወርን  በግልፅ ለመተግበር እያፈርን ፧ በግልፅ ለማሞገስ እያፈርን ....

🩸 የምናጌጠውና የምንዋበው በካፊሮች ሱና ሆኖ ቢያዩን ምንኛ ያሳፍራል !!!የነሱን ሱና፡ በልባችን የተሟላ አድርገን አስበነው በእኛ በእይታችንም ክምርጡ ነብያችን ሱና የተሻለ ሆነ!!

ለምሳሌ ፡ አንዳንድ ሰዎች ስለፂም ጉዳይ ሲወራ ሲነገር ይላሉ እኛም እንደናንተው ሱና ነው እያልን ነው ግን.....

🌍 አንዳንድ ወጣቶች ላይ ፡ በአላህ ቤት ውስጥ ስሙን ልንጠራው የማንፈልገው ሰው ፎቶ ይለጥፋሉ......

♻️ ለምን የዚህን ፀጉራም ባለ ኮፍያ ሰው ፎቶ ትለጥፋለህ?!!   ስንለው ይህማ ተምሳሌት ነበር " ይላል እውን ይህ ሰው የነፃነት ተምሳሌት ነበር?! እውነታው ግን.....

የዝሙትና የመጠጥ ተምሳሊት ነበር ፤ ይህ ሰው ኩራታቹሁ ነው ፤ ለምን ታዲያ ነብዩ ሱና አትኩራራም?! ለምን ፂምህን አታሳድግም?!

"ይህ ፂም ምንድነው"?! ከተባልክ "ይህማ የነፃነትና የክብር ተምሳሌት የሙሀመድ ኢብኑ አብደላህ መገለጫ ነው" ለምን አትልም?????!

ያውዱ ነብይ  ለመሰደባቸው ምክኛቱ ማነው ?!
እራሳችን እንመርምር እንፈትሽ

ቢላል አል-ሐበሽይ የጉቶው ......

https://t.me/httpgoto
https://t.me/httpgoto


Forward from: በሚጠቅምህ ነገር ላይ ብቻ መሽሁል ሁን!!إحرص على ما ينفعك
👉ሁድሁድ ለህዝቦች መስለም ምክኒያት ሆኗል፡፡


Forward from: በሚጠቅምህ ነገር ላይ ብቻ መሽሁል ሁን!!إحرص على ما ينفعك
✍ ሸረሪት በድሯ ነቢዩን (ሰ.ዐ.ወ.) ከጠላታቸው ጠብቃለች፡፡


Forward from: በሚጠቅምህ ነገር ላይ ብቻ መሽሁል ሁን!!إحرص على ما ينفعك
{{እኛም አሻራ ይኑረን}}

ምን ሰራህ ?ምንሰራሁ?
ምን አበረከትክ ?ምን አበረከትኩ?


Forward from: በሚጠቅምህ ነገር ላይ ብቻ መሽሁል ሁን!!إحرص على ما ينفعك
«በዚህ በተከበረ ወር (በረመዿን) ከከሰርክ፤ መቼ ነው የምታተርፈው⁉️»
ይለናል ታላቁ ዓሊም ኢብኑ-ል-ጀውዚ አላህ ይዘንለትና!


"​​إِذا خَسِرتَ فِي هـٰذا الشَّهر فمتىٰ تَربَح؟!"
الإِمَام ابنُ الجَوزِيّ رَحِمهُ الله•]

https://t.me/Abu_babelheyr_bin_Sadik

20 last posts shown.