ከኢጋድ ስብሰባ ጎን ለጎን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የሱዳን ሪፐብሊክ ከሽግግር ሉዓላዊነት ምክር ቤት ፕሬዝዳንት ከጄኔራል አብደል ፈታሕ አል ቡርሃን ጋር ተገናኝተው በወቅታዊ ቀጣናዊ እና የሁለትዮሽ ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter