የመስቀል ደመራ በዓል በዋሽንግተን ዲሲ
የመስቀል ደመራ በዓል በዋሽንግተን ዲሲ እና አካባቢው ሀገረ ስብከት በደብረ ምህረት ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን ብፁዕ አቡነ ፋኑኤል ሊቀ ጳጳስ በተገኙበት ተከብሯል።
በበዓሉ ላይ በአሜሪካ የኢትዮጵያ አምባሳደር ስለሺ በቀለን ጨምሮ ሌሎች የክብር እንግዶች እና ምዕመናን ተገኝተዋል።
የመስቀል ደመራ በዓል በዋሽንግተን ዲሲ እና አካባቢው ሀገረ ስብከት በደብረ ምህረት ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን ብፁዕ አቡነ ፋኑኤል ሊቀ ጳጳስ በተገኙበት ተከብሯል።
በበዓሉ ላይ በአሜሪካ የኢትዮጵያ አምባሳደር ስለሺ በቀለን ጨምሮ ሌሎች የክብር እንግዶች እና ምዕመናን ተገኝተዋል።