"ለሰላም መረጋገጥ እና ለማህበረሰብ ደህንነት የማይተጉ እጆች አይኖሩንም።"
ኮሚሽነር ደስየ ደጀን_ የአብክመ ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር
አማራ ፖሊስ፦ጥር 23/2017 ዓ.ም
የባሕርዳር ከተማ አስተዳደር ሰላምና ፀጥታ መምሪያ ባለፉት 6 ወራት በተከናወኑ የህግ ማስከበር እና ሰላም የማስፈን እንዲሁም በቀጣይ ሰላም በማስፈን ተግባር በሚደረጉ የትኩረት አቅጣጫዎች ዙሪያ ግምገማና ምክክር ያደረገ ሲሆን በዚህም የክልሉን ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ደስየ ደጀንን ጨምሮ የክልልና የከተማ ፖሊስ አመራሮችና ሌሎች የፀጥታ ዘርፉ አስተባባሪዎች ተገኝተዋል።
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
https://www.facebook.com/share/p/19rMnHqojf/