ሰበር ዜና ET🇪🇹


Channel's geo and language: Ethiopia, Amharic


መረጃዎች በትኩሱ ና ሳይዉሉ እንዲሁም ሳያድሩ በቻናሉ በኩል ይደርሳሉ
ለአስተያየት እና ለማስታወቂያ ስራዎች 👇👇

@Akiyas21bot

የyoutube ቻናላችን ይቀላቀሉ👇👇

Related channels  |  Similar channels

Channel's geo and language
Ethiopia, Amharic
Statistics
Posts filter


ሳይንቲስቶች የስኳር በሽታን(Diabetics mellitus Type II) በተሳካ ሁኔታ ማከም ችለዋል‼️

86% ታካሚዎች ከህክምናው በኋላ ኢንሱሊን መውሰድ አቁመዋል

ተመራማሪዎች  ReCET ሂደትን እና ሴማግሉታይድ መውሰድን አንድ ላይ አዋህደው - ዓይነት 2 የስኳር በሽታ ባለባቸው በሽተኞች ላይ የሚያሳድረው ተጽዕኖ ቀንሰዋል።

ከህክምናው በኋላ አብዛኛዎቹ ታካሚዎች ሙሉ በሙሉ ኢንሱሊን መውሰድ አቁመዋል።
👇
ለጥቆማና ማስታወቂያ ለማሰራት
    👉 @Akiyas21bot
  

@ET_SEBER_ZENA
@ET_SEBER_ZENA


ትግራይ ክልል ውቅሮ ከተማ ሙሽራዋ በሙሽራው ተገደለች

ሙሽሪት ሊዲያ አለም ትባላለች በተዳረች በ4ኛ ቀኗ ነው በሙሽራው የተገደለችው ተብሏል!

ባለፈው እሁድ በትግራይ ውቅሮ ከተማ የጋብቻ ስነስርዓቷን ፈፅማ የነበረችው ሊዲያ አለም ዛሬ ጥቅምት 7,2017 ዓም በትዳር አጋሯ ስለመገደሏ ተነግሯል ።

በመነጋገር መፍታት እየተቻለ እንዲህ ያሉ ነገሮችን መስማት በእጅጉ ያማል ።የውቅሮ ነዋሪዎች ፍትህ ለሊድያ በማለት በመጠየቅ ላይ ይገኛሉ ።

ለጥቆማና ማስታወቂያ ለማሰራት
    👉 @Akiyas21bot
  

@ET_SEBER_ZENA
@ET_SEBER_ZENA


🌿🌿መርጌታ ንጉስ
ባሕላዊ  መዳኒት ቀማሚ የቀደምት የሊቃዉንት አባቶቻችን ጥበብ ይሻሉ ወይም ይፈልጋሉ እንግዲያዉስ  ከምነሰጣቸው የጥበብ  አገልግሎቶች በጥቂቱ ከታች ተዘርዝረዋል
ለጥያቄ ይደውሉልን
    📲 0918484057
1 ,ለባል እና ሌሎች ማህበረሰብ የሚያዋድድ
2 ,ለህመም
3, ለሀብት
4, ለገበያ
5,ለሥራ
6,ለአጋንንት
7 ,ለግርሜ ሞገስ
8 ,ለብልት
9,ለበረከት
10 ,ለኤችአይቪ ፈዋሽ መድሀኒት
11 ,ለጠላት
12 ,ለጭንቀት
13 ,ለዕድል
14 ,በግብረ ስጋ ግንኙነት ጥሩ እና ያማረ ስሜት እንድኖር
15 ,ብር እንዳይባክን
ማሳሰቢያ፦🌿የሰውን ልጅ ለመጣል ለማሳበድ በ አጠቃላይ ከህይወት መስመር ለማውጣት አንሰራም🌿

ለጥያቄወ 0918484057


በአማራ ክልል የሚዋጉት የመንግሥት ፀጥታ አስከባሪዎችና የፋኖ ታጣቂዎች ዓለም አቀፍ የሰብአዊ መብቶች ድንጋጌዎችን እንዲያከብሩ የክልሉ ዩኒቨርስቲዎች መድረክ ወይም ፎረም ጠየቀ።

በአማራ ክልል በሚደረገዉ ዉጊያ በመቶ የሚቆጠሩ ሰላማዊ ሰዎች ተገድለዋል፤ በብዙ ሺሕ የሚቆጠሩ ተፈናቅለዋል።

ጦርነቱ በሰዉ ሕይወት፣ አካካልና ኑሮ ላይ በቀጥታ ካደረሰዉ ጉዳት በተጨማሪ ቁጥራቸዉ በዉል ያልተነገረ ትምሕርት ቤቶች፣የጤና ተቋማትና አገልግሎት ሰጪ ድርጅቶች ወድመዋል ወይም ካገልግሎት ዉጪ ሆነዋል።

የአማራ ክልል ዩኒቨርስቲዎች መድረክ ዋና ፀሐፊ ታፈረ መላኩ እንዳሉት ጦርነት በሚደረግባቸዉ አካባቢዎች የሚገኙ በርካታ የጤና ጣቢያዎች በከፊል ወይም ሙሉ በሙሉ አገልግሎት አቁመዋል።

ዶክተር ታፈረ ጦርነት በሚደረግባቸዉ አካባቢዎች ርዳታ ማቅረብ ስለሚቻልበት ስልት በተነጋገረ ሥብሰባ ላይ እንዳሉት ሁሉም ወገን ዓለም አቀፍ ሕግጋትን ማክበር አለበት።በዓለም አቀፍ ሕግ መሠረት ተፋላሚ ኃይላት ለሰላማዊ ሰዎችና ተቋማት ከለለና ጥበቃ ማድረግ አለባቸዉ ሕጉ በተለያዩ ግጭቶች ወቅት ብዙ ጊዜ ይጣሳል።
ዘገባው የዶቸቬለ ነው።
ፎቶ:-ፋይል
 
ለጥቆማና ማስታወቂያ ለማሰራት
    👉 @Akiyas21bot
  

@ET_SEBER_ZENA
@ET_SEBER_ZENA


በአማራ ክልረ ደቡብ ጎንደር ዞን በአንድ አመት ዉስጥ ብቻ ከ 600 በላይ ሴቶች ላይ የተለያዩ ጥቃቶች ተፈጽሞባቸዋል ተባለ‼️

👉 በተያዘዉ አዲስ አመት ዉስጥም 15 ህጻናት ሴቶች ተደፍረዋል

በደቡብ ጎንደር ዞን ባለፈው በጀት አመት ከ600  በላይ  ሴቶችና ህፃናት ላይ የገንዘብ መነጠቅ፣ የአስገድዶ መድፈር እና የድብደባ ወንጀል እንደተፈጸመባቸው ተሰምቷል፡፡

በዚህ በጀት አመትም  15 ህፃናት ላይ የአስገድዶ መድፈር ወንጀል ተፈፅሞባቸው በደብረ ታቦር ሪፈራል ሆስፒታል ህክምና ተደርጎላቸዋል። አብዛኛዎቹ ወረዳዎች  በወቅታዊ የሰላም ችግር ምክንያት መረጃ ማግኝት ያልተቻለ ሲሆነረ ይህም የተጎጂዎች ቁጥር ከዚህ ሊያስበልጠዉ እንደሚችል ተገምቷል።

በዞኑ በሴቶችና ህፃናት ላይ የሚደርሰውን ጥቃት ለመከላከል የጎጂ ልማዳዊ ድርጊት ኮሚቴ ተቋቁሞ የጋራ እቅድ ታቅዶ ለመስራት ቢታሰብም ባለው ወቅታዊ የሰላም እጦት ምክንያት ተንቀሳቅሶ ለመስራት ምቹ ሁኔታ አለመኖሩንና የሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላትም ተሳትፎ ዝቅተኛ መሆኑ ተገልጿል፡፡
ለጥቆማና ማስታወቂያ ለማሰራት
    👉 @Akiyas21bot
  

@ET_SEBER_ZENA
@ET_SEBER_ZENA


ባህርዳር❗
የድምፃዊት አምሳል ምትኬ የባህል አዳራሽ ድንገተኛ የእሳት አደጋ ደረሰበት
የተወዳጇ እና የባሕል ሙዚቃ አቀንቃኟ  ድምፃዊት አምሳል ምትኬ የባህል ምሽት ቤት እና የምግብ አዳራሽ ጥቅምት 5/2017 ዓ.ም ከምሽቱ 12:30 አካባቢ በተነሳ የእሳት ቃጠሎ መውደሙ ተሰምቷል።
የባሕር ዳር ነዋሪ እሳቱን ለመቆጣጠር ያደረገው ርብርብ ጥሩ ነበር። ሆኖም የእሳቱ ሁኔታ ከባድ ስለነበር ንብረት ላይ ጉዳት መድረሱን የባህር ዳር ምንጮች አረጋግጠዋል።

የእሳት አደጋውን እስከ ምሽት 5:30 ገደማ ለመቆጣጠር የተደረገው ጥረት ሳይሳካ መቅረቱ ተነስቷል።
ከእዚህ በተጨማሪ በምሽት ቤት ፊት ለፊት የነበረውና በርካታ የኪነ ጥበብ ባለሙያዎችን ያፈራው አንጋፋው ሙሉዓለም የባህል ማዕከል ሳይወድም እንዳልቀረ ተሰምቷል።
ለጥቆማና ማስታወቂያ ለማሰራት
    👉 @Akiyas21bot
  

@ET_SEBER_ZENA
@ET_SEBER_ZENA


ሞቃዲሾ የሚገኘው የሶማሊያ አየር መንገድ አንድ ምን እንደተሸከመች ያልታወቀ ድሮን ጥሳ ስትገባ መያዙን ሁሉም ይወቅልኝ ብሏል‼️
በሶማሊያ ሲቪል አቪዬሽን ባለስልጣን የተወሰደውን አዲስ የጸጥታ ርምጃ ተከትሎ ከሞቃዲሾ አደን አዴ አለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ከተፈቀደው በአምስት ማይል ራዲየስ ርቀት ላይ መብረር የተከለከለ ቦታ ላይ መሆኑ ተመላክቷል።

ወደ አየር መንገዱ ጥሳ ልትገባ ነበር የተባለችው ድሮን DJI Mavic-3 የተባለች መሆኗ ቢነገርም ማን ላካት ምንስ ታጥቃ ነበር የሚለውን ግን ባለስልጣኑ አላሳወቀም። እንደተለመደው ሶማሊያ ከዚህ ጀርባ የኢትዮጵያ እጅ አለበት ለማለት ዳር ዳር እያለች ነው።

የሶማሊያ ጦር ይሄን ያሳወቀው የኢትዮጵያ ጦር 3 የአየር መንገዶችን መያዙን ተከትሎ በባህር ላይ እና አየር መንገዶችን ኢላማ ያደረጉ ጥቃቶችን የሚያኝ አዲስ ድሮን ሶማሊያ ውስጥ ማምረት ሊጀመር መሆኑን ባሳወቀበት ግዜ ነው።
ለጥቆማና ማስታወቂያ ለማሰራት
    👉 @Akiyas21bot
  

@ET_SEBER_ZENA
@ET_SEBER_ZENA


Video is unavailable for watching
Show in Telegram
"ሄይ! የቴሌግራም አካውንታችንን ሰብስክራይብ በማድረግ አዳዲስ ዜናዎችን እና አዳዲስ መረጃዎችን ያግኙ። ልዩ ይዘት እና ልዩ ማስታወቂያዎች እንዳያመልጥዎ። ዛሬ ማህበረሰባችንን ይቀላቀሉ!

https://t.me/Ethiopincyberforce


ያሳዝናል💔

ይች የ7 አመት ህፃን ትናንት ጥቅምት 4/2017 አለማጣ አካባቢ በሚንቀሳቀሱ በታጣቂዎች ማሽላ እርሻ ውስጥ ተደፍራ ተጥላ ተገኝታለች ሲሉ ነዋሪዎች ጠቁመዋል።ነዋሪዎቹ እንዳሉት ሌሎች ሰዎች ደርሰው ወደ አላማጣ ሆስፒታል አድርሰዋታል።በጠና ታማለች።
ይህ የሆነው በሰሌን ውሃ  ልዩ ቦታ ገደራ ይባላል።ህፃኗ ሰላም ትባላለች። በራያ ህዝብ ላይ እየደረሰ ያለው ግፍ ከቀን ወደ ቀን መልኩ ቀይሮ ተባብሷል። ፍትህ ለሰላም ሲሉ ጥሪ አቅርበዋል።

ለጥቆማና ማስታወቂያ ለማሰራት
    👉 @Akiyas21bot
  

@ET_SEBER_ZENA
@ET_SEBER_ZENA


የዶላር ዋጋ ቅናሽ‼️
አዲሱን የብሔራዊ ባንክ መመሪያ ተከትሎ ባንኮች በውጭ ምንዛሬ ላይ እስከ አስራ አንድ ብር የሚደርስ ቅናሽ ማሳየታቸው ተገለጸ‼️
ብሄራዊ ባንክ አዲስ ባወጣው መመሪያ ባንኮች በየቀኑ በሚያወጡት የውጭ ምንዛሬ የመሸጫና የመግዣ መጠን ላይ ልዩነቱ ከሁለት በመቶ በላይ እንዳይሆን ማስታወቁን ተከትሎ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና የኦሮሚያ ህብረት ስራ ባንክ የዶላር መሸጫ ዋጋቸው ላይ ቅናሽ አሳይተዋል፡፡

በዚህ የግብይት ሂደት ውስጥ ያሉ ባንኮች የውጭ ምንዛሪ የመሸጫ እና የመግዣ ዋጋቸውን በየዕለቱ እየወሰኑ ይፋ ሲያደርጉ የቆዩ ሲሆን፣ በአብዛኛዎቹ ባንኮች በዶላር መግዣ እና መሸጫ ዋጋቸው መካከል ያለው ልዩነት ከ10 በመቶ በላይ መድረሱ ተጠቁሟል።

በመሆኑም ብሔራዊ ባንክ ከዛሬ ጀምሮ ተግባራዊ እንዲሆን ባስተዋወቀው አዲስ ፖሊሲ ባንኮች በውጭ ምንዛሪ የመግዣ እና የመሸጫ ዋጋ መካከል ያለው ልዩነት ከሁለት በመቶ መብለጥ እንደሌለበት ወስኗል።

ይህን ተከትሎ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ዛሬ ጥቅምት 5 ቀን 2017 ባወጣው ዕለታዊ የውጭ ምንዛሬ ግብይት የዋጋ ዝርዝር ላይ የዶላር የመሸጫ ዋጋው ከትናንቱ ጋር ሲነጻጸር የስምንት ብር ቅናሽ ያሳየ ሲሆን የኦሮሚያ ህብረት ስራ ባንክ ደግሞ የአስራ አንድ ብር ቅናሽ አድርጓል፡፡

ብሔራዊ ባንክ አዲሱን መመሪያ በተመለከተ ለሁሉም ባንኮች በደብዳቤ ያሳወቀ ሲሆን እስከ ረቡዕ ድረስ ውሳኔውን ተግባራዊ እንዲያደርጉ አዟል።
ለጥቆማና ማስታወቂያ ለማሰራት
    👉 @Akiyas21bot
  

@ET_SEBER_ZENA
@ET_SEBER_ZENA


የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትራንስፖርት ቢሮ የሕዝብ ትራንስፖርት አገልግሎት ላይ ለተሰማሩ ሚኒ-ባሶች፣ ሚዲ-ባስ ታክሲዎችና የከተማ አውቶብሶች ላይ የአገልግሎት ታሪፍ ማሻሻያ አድርጓል፡፡

አዲሱ ታሪፍ ከነገ ጥቅምት 06 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ ተግባራዊ ይደረጋል ተብሏል።

ዝርዝሩ ከላይ ተያይዟል

ለጥቆማና ማስታወቂያ ለማሰራት
    👉 @Akiyas21bot
  

@ET_SEBER_ZENA
@ET_SEBER_ZENA


የዶላር ዋጋ መጠነኛ መሻሻል አሳይቷል።

ባለፉት በርካታ ቀናት በንግድ ባንክ አንድ የአሜሪካ ዶላር በ112 ብር ከ3957 ሳንቲም እየተገዛ በ123 ብር ከ6353 ሳንቲም ሲሸጥ ነበር።

ዛሬ ባንኩ ይፋ ባደረገው የዕለታዊ የምንዛሬ ተመን አንዱን የአሜሪካ ዶላር የሚገዛበትን ዋጋ ወደ 113 ብር ከ1308 ሳንቲም አሳድጎ መሸጫውን ወደ 115 ብር ከ3934 ሳንቲም አውርዶታል።

እንደ ዛሬው የምንዛሬ ተመን ባንኩ ዶላር መግዣውን በ1 ብር ከፍ ያደረገው ሲሆን መሸጫው ላይ ካለፉት ቀናት የ8 ብር ቅናሽ አድርጎበታል።

ለጥቆማና ማስታወቂያ ለማሰራት
    👉 @Akiyas21bot
  

@ET_SEBER_ZENA
@ET_SEBER_ZENA




ፕሮጀክት ቆሞ የመምህራንን ደመወዝ ክፈሉ:-አቶ እንዳሻው ጣሰው‼️
" የመምህራን ደመውዝ፤ ባክ ፔይመንት የመሳሰሉ ነገሮችን የሚቋረጥ ፕሮጀክት ካለ አቋርጣችሁ ክፈሉ።ፕሮጀክት ቆሞ ክፈሉ። ይቁም በቃ።" የትምህርት ጥራት የምናስብ ከሆነ መምህራን ጋር ክፍያ ሳናደርግ አንሄድም።"
የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ፕሬዝዳንት
ለጥቆማና ማስታወቂያ ለማሰራት
    👉 @Akiyas21bot
  

@ET_SEBER_ZENA
@ET_SEBER_ZENA


በኢትዮጵያ ከአምስት ሰዎች አንዱ በህይወት ዘመኑ የአእምሮ ጤና ችግር እንደሚያጋጥመው ተነገረ‼️
በአእምሮ ጤና መታወክ ምክንያት ሊከሰቱ የሚችሉ ጉዳዮች ኢትዮጵያን ጨምሮ በዓለም አቀፍ ደረጃ ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተባባሱ መምጣታቸውን የጤና ሚኒስቴር አስታውቋል::በሚኒስቴሩ ተላላፊ ያልሆኑ በሽታዎችና የአእምሮ ጤና ባለሙያ የሆኑት አቶ ጀማል ተሾመ  እንደተናገሩት በአሁኑ ወቅት የአእምሮ ጤና ችግር በአለም ላይም ሆነ በኢትዮጵያ እያስከተለ ያለው ጫና አሳሳቢ እየሆነ መጥቷል::

በዓለም ላይ የሚስተዋሉ ሰው ሰራሽ እና ተፈጥሮአዊ  ክስተቶች  የአእምሮ ጤናን በዋናነት የሚጎዱ ጉዳዮች መሆናቸውን ባለሙያው ገልፀው ኢትዮጵያም በአለም ተፅእኖ ውስጥ ያለች በመሆኗ የችግሩ ገፈት ቀማሽ ሆናለች ሲሉ ተናግረዋል::በተጨማሪም የኢኮኖሚ ግሽበትን ጨምሮ ግጭቶችና መፈናቀሎች ሰዎችን እንዲህ ላለው የጤና ችግር ሊያጋልጣቸው እንደሚችል ገልፀዋል::

በኢትዮጵያ ላለው የአእምሮ ጤና ችግር ዋነኛው መንስኤን ለማወቅ በቂ ጥናቶች መደረግ እንደሚገባቸው የገለፁት አቶ ጀማል እነዚህና ሌሎች ምክንያቶች ሁኔታውን ሊያባብሱት እንደሚችሉ አስረድተዋል::በሌላ በኩል ችግሩ ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተወሳሰበ በመምጣቱ የሚሻው ምላሽ እንዲሁ ዘርፈ ብዙ በመሆኑ  የአእምሮ ጤና እያስከተለ ካለው  ጫና አንፃር የሚመለከታቸው አካላት እየሰጡት ያለው ምላሽ አናሳ መሆኑም ተገልጻል::

በጉዳዮ ዙሪያ የጤና ሚኒስቴር በርካታ ስራዎችን እየሰራ እንደሚገኝ የገለፀ ሲሆን ከእነዚህም ውስጥ የአምስት አመት የአእምሮ ጤና እስትራቴጂ እቅድ በማዘጋጀት ጥቅም ላይ እንዲውል እየሰራ እንደሚገኝ አስታውቋል::ከሰሞኑን የጤና ሚኒስቴር በሽታ መከላከልና መቆጣጠር መሪ ስራ አስፈጻሚ የክልል ጤና ቢሮዎችና የሆስፒታሎች ከፍተኛ አመራሮች በተገኙበት በምእከላዊ ኢትዮጵያ በወራቤ ኮምፕርሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል "በስራ ቦታ ለአእምሮ ጤና ቅድሚያ የሚሰጥበት ጊዜ ነው!" በሚል መሪ ቃል የዓለም የአእምሮ ጤና ቀን መከበሩ ይታወሳል::

የጤና ሚኒስቴር የሚኒስትር ዴኤታ ከፍተኛ አማካሪ አቶ ሌሊሴ አማኑኤል በመድረኩ ላይ ባደረጉት የመክፈቻ ንግግራቸው እንደገጹት  አእምሮ ጤና  ያለው ግንዛቤ አነስተኛ በመሆኑ በአእምሮ ጤና መታወክ ምክንያት ሊከሰቱ የሚችሉ ጉዳዮች ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተወሳሰበ መጥቷል ብለዋል::በኢትዮጵያ ከ5 ሰዎች አንዱ በሕይወት ዘመናቸው ውስጥ በአዕምሮ ሕመም የመያዝ እድል እንዳላቸው ከሚኒስቴሩ የተገኘው መረጃ ያመላክታል።
👇ለጥቆማና ማስታወቂያ ለማሰራት
    👉 @Akiyas21bot
  

@ET_SEBER_ZENA
@ET_SEBER_ZENA


Video is unavailable for watching
Show in Telegram
"ሄይ! የቴሌግራም አካውንታችንን ሰብስክራይብ በማድረግ አዳዲስ ዜናዎችን እና አዳዲስ መረጃዎችን ያግኙ። ልዩ ይዘት እና ልዩ ማስታወቂያዎች እንዳያመልጥዎ። ዛሬ ማህበረሰባችንን ይቀላቀሉ!

https://t.me/Ethiopincyberforce


የቱርኩ ፕሬዝዳንት ኤርዶሃን እስራኤል የዓለማችን ዋነኛ ስጋት ነች አሉ‼️
የቱርክ ፕሬዝዳንት ረሲብ ጣይብ ኤርዶሃን እንዳሉት እስራኤል የመካከለኛው ምስራቅ እና የዓለማችን ሰላም ዋነኛ ጠላት ናት ብለዋል።

ፕሬዝዳንቱ አክለውም እስራኤል በሶሪያ በተደጋጋሚ ጥቃት እየፈጸመች መሆኗን ተናግረው በቅንጅት ሊያስቆሟት ይገባል ሲሉም ተናግረዋል።

በሶሪያ ዘላቂ ሰላም እንዲመጣ ኢራን፣ ሶሪያ እና ሩሲያ የተቀናጀ ጥቃት በመክፈት ሊያስቆሟት ይገባልም ብለዋል።
👇
ለጥቆማና ማስታወቂያ ለማሰራት
    👉 @Akiyas21bot
  

@ET_SEBER_ZENA
@ET_SEBER_ZENA


በቅርቡ የጣሊያን መንግስት ለሶማሊያ መንግስት ከተበረከቱት ሁለት ሄሊኮፕተሮች መካከል አንዷ በአልሸባብ መያዟ ተዘግቧል‼️
ሄሊኮፕተሯ በአልሸባብ ቁጥጥር ስር በሚገኘው በሶማሊያ ጋልሙድ ክልል መያዟን የሀገሪቱ ሚዲያዎች አረጋግጠዋል።
ይች ሄሊኮፕተር ስምንት የበረራ ሰራተኞችን ይዛ የጦር መሳሪያ ጭና በአልሸባብ ቁጥጥር ስር በሚገኘው ጋልሙድ ክልል ስታርፍ የአልሸባብ ቡድን ሄሊኮፍተሯን ከእነመሳሪያው በቁጥጥር ስር ለማዋል አስችሎታል።
የሶማሊያ ወታደሮች ጫትን ለመግዛት ወታደሮቹ መሳሪያቸውን እንደሚሸጡ በሰፊው ተዘግቧል።
✍️ለጥቆማና ማስታወቂያ ለማሰራት
    👉 @Akiyas21bot
  

@ET_SEBER_ZENA
@ET_SEBER_ZENA


Video is unavailable for watching
Show in Telegram
"ሄይ! የቴሌግራም አካውንታችንን ሰብስክራይብ በማድረግ አዳዲስ ዜናዎችን እና አዳዲስ መረጃዎችን ያግኙ። ልዩ ይዘት እና ልዩ ማስታወቂያዎች እንዳያመልጥዎ። ዛሬ ማህበረሰባችንን ይቀላቀሉ!

https://t.me/Ethiopincyberforce


የዛሬው ባለፈው ከተከሰተው የመሬት መንቀጥቀጥ ከበድ ያለ መሆኑን መረጃዎች እየወጡ ነው። ባለፈው ሳምንት የተከሰተው የመሬት መንቀጥቀጥ በሬክተር ስኬል 4.9 ሆኖ የተመዘገበ ሲሆን የዛሬው መተሀራ አካባቢ 5.1፣አዋሽ 4.6 በሬክተር ስኬል መመዝገቡን ተመልክቻለሁ። የዛሬው የመሬት መንቀጥቀጥ ንዝረት አዲስ አበባን ጨምሮ ባለፈው ንዝረቱ በተሰማባቸው ቦታዎች ላይ ድጋሚ ተሰምቷል።
ለጥቆማና ማስታወቂያ ለማሰራት
    👉 @Akiyas21bot
  

@ET_SEBER_ZENA
@ET_SEBER_ZENA

20 last posts shown.