Ethiopian Business Daily


Channel's geo and language: Ethiopia, English


Stay ahead of the curve with EBD. We provides daily updates on business news and trends in Ethiopia, perfect for start-ups, entrepreneurs, businessmen, & anyone interested.
Contact us: @EBD_enquiries
Join Discussion Group:
https://t.me/+eq3KEXbX55s1YWQ0

Related channels  |  Similar channels

Channel's geo and language
Ethiopia, English
Statistics
Posts filter


Ethiopian Airlines Group CEO Mesfin Tasew has been honored with the “Leadership in Connecting Africa through Transport Award” at the Africa Prosperity Champions Awards. The award was presented during the Presidential Gala Dinner on 1 February 2025, in Accra, Ghana, as part of the Africa Prosperity Dialogues 2025.

Tasew dedicated the award to past and present leaders of Ethiopian Airlines, emphasizing the airline’s commitment to enhancing connectivity and supporting the African Continental Free Trade Area (AfCFTA). Ethiopian Airlines currently serves over 65 destinations across Africa, reinforcing its role in improving transport infrastructure on the continent.

Source: linkupbusiness
@Ethiopianbusinessdaily


ዶዳይ የኤሌክትሮኒክ ሞተር አምራች እና አከፋፋይ ድርጅት ለመጀመሪያዎቹ 250 ደንበኞ የታርጋ ወጪን ሸፈነ

ይህ እርምጃ የኤሌክትሮኒክ ሞተርባይክ ባለቤትነትን በኢትዮጵያ የበለጠ ተደራሽ በማድረግእና በተመጣጣኝ ዋጋ በማቅረብ ብሩህ የወደፊት መንገድንከፍቷል ሲል ድርጅቱ አስታውቋል።

ዶዳይ ደንበኞቹ በኢትዮጵያ ታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ ከ280 በላይአባላት ያሉት የኤሌትሪክ ሞተር ብስክሌት ባለቤቶች ማኅበርበማቋቋም ለኤሌክትሪክ ተሽከርካሪ ባለቤቶች የሚሰጠውንየታርጋ ፍቃድ አሰጣጥ ሂደት ለማቀላጠፍ ፈር ቀዳጅ ጥረትአድርጓልም ሲል ገልፇል።

ማህበሩ በሚያደርገው ዘላቂ ትራንስፖርት ሽግግር፣የባለቤትነት ልምድን የበለጠ ለማሳደግ እና አባላቱ ተገቢውንየከተማ ትራፊክ ደንብ ተከትለው አገልግሎት እንዲያገኙም ሆነእንዲሰጡ ድጋፍ ያደርጋልም ብሏል።

የዶዳይ መስራች እና ዋና ስራ አስፈፃሚ የሆኑት ዩማ ሳሳኪ"ከ750 በላይ ኤሌክትሪክ ሞተር ብስክሌቶችን ሽያጭ በመፈፀማችን በጣም ደስተኞች ነን። የደንበኞቻችንን የታርጋወጪ በመሸፈን እና ይህን ማህበር እንዲመሰረቱ በማድረግየባለቤትነት ሂደቱን ከማቅለል ባለፈ የኢትዮጵያን የኤሌክትሪክተንቀሳቃሽነት አብዮት እያራመድን ነው። አላማችን ዘላቂትራንስፖርት ለሁሉም ተደራሽ ማድረግ ነው" ብለዋል።

“ይህ እርምጃ በኢትዮጵያ ከተሞች የትራንስፖርት መልክዓ ምድርአቀማመጥን እና አካባቢን የማይጎዱ መፍትሄዎችን በማስፈንየዶዳይን ዋነኛ ተልእኮ ያሳያል። ኩባንያው ከጊዜ ወደ ጊዜእየጨመረ የመጣውን የኤሌትሪክ ተሽከርካሪ ፍላጎትለማሟላት አስተማማኝ የባትሪ መለዋወጫ ጣቢያዎች እናየመሠረተ ልማት አውታሮች ላይ ኢንቨስት በማድረግ ላይ ይገኛል።”ሲሉ ተናግረዋል።

Source: fidelpostnews
@Ethiopianbusinessdaily


ESL plans major capital increase to 150 billion birr

The completion of overdue audit reports has enabled Ethiopian Shipping and Logistics (ESL), one of the most profitable public companies, to pursue a significant capital increase to 150 billion birr.

According to information obtained by Capital from ESL, the company plans to submit a long-awaited application for this capital boost to its board of directors, chaired by Finance Minister Ahmed Shide.

Read More

Source: capitalethiopia
@Ethiopianbusinessdaily


#InvestmentEthiopia Over 26 years, the Ethiopian Investment Commission issued 18,559 licenses, yet only 24pc of those projects began operations. Amid questions of transparency and accountability, 9,061 licenses were revoked, often leaving investors in limbo. The Federal Auditor General's findings have ignited a call for immediate action.

Read More

Source: addisfortune
@Ethiopianbusinessdaily


#BankingLeadership In a leap from the norm, Oromia Bank has adopted an unusual leadership strategy that sees the board chairmanship role rotating every six months. Directors say the change is intended to harmonise expertise from different directors and adapt to the rapid changes in the banking industry. Tilahun Gemechu has been elected the Bank's new chairperson, stepping in for Assefa Sime (PhD), who served for over a year.

Read More

Source: addisfortune
@Ethiopianbusinessdaily


The CEO of the Ethiopian Securities Exchange (ESX), Tilahun E. Kassahun, confirmed that the exchange has become fully operational, supported by the necessary infrastructure and legal framework. He revealed that one bank has already entered the market, with plans to list at least five more companies within the next six months.

Read More

Source: stockmarketet
@Ethiopianbusinessdaily


Redesigning Payment Confirmation for Ethiopia's Unique Needs

Despite Ethiopia’s rapid adoption of digital financial services (DFS), gaps in payment confirmation continue to hinder trust and usability. Some businesses hesitate to accept mobile payments due to fraud risks, while users navigating P2G payments still rely on physical receipts for security.

Strengthening transaction verification—through reliable real-time alerts, and tailored innovations—can accelerate DFS adoption.

Read More

Source: shegamedia
@Ethiopianbusinessdaily


የዩኤስኤአይዲ መዘጋት አለም አቀፋዊውን የቡና ኢንዱስትሪ እያዳከመው እንደሚገኝ ተነገረ

የትራምፕ አስተዳደር የአሜሪካ የውጭ እርዳታ ኤጀንሲ (ዩኤስኤይድ) በድንገት ማቆም የቡና ኢንዱስትሪ ላይ ከፍተኛ ተጽእኖ ያሳደረ ሲሆን ይህም ወሳኝ ፕሮጀክቶችን አደጋ ላይ ጥሎ በገበያዎች ላይ አለመረጋጋት አስከትሏል።

ይህ እርምጃ በ19 የቡና አምራች ሀገራት ውስጥ ላሉ ተነሳሽነቶች ወሳኝ የገንዘብ ድጋፍን ያቆማል፣ ይህም የድህነት ቅነሳን፣ የምግብ ዋስትናን፣ የግብርና ምርምርን፣ የንግድ ልማትን እና ዓለም አቀፋዊ ጤናን በእጅጉ እንደሚነካ ተነግሯል ካፒታል ያገኘችው መረጃ አመላክቷል።

የቡና ዘርፍ ከዩኤስኤአይዲ አጠቃላይ በጀት ውስጥ የተወሰነ ክፍል ቢወክልም፣ የኤጀንሲው ኢንቨስትመንቶች ከፍተኛ ተጽእኖ ነበራቸው ተብሏል። በቅርብ ጊዜ በተደረገ ትንተና መሰረት፣ ዩኤስኤአይዲ በግብርና ልማት ፕሮጀክቶች ላይ ላወጣው እያንዳንዱ 1 ዶላር በአማካይ 8 ዶላር የኢኮኖሚ ጥቅም ማስገኘቱ ተገልጿል።

Read More

Source: capitalethiopia
@Ethiopianbusinessdaily


Ethiopia’s Freight Transporters Debut Platform Bidding to Digitize Logistics Network

A powerful lobby group of Ethiopian transporters has embarked on a project to digitize freight operations and minimize the role of middlemen.

Read More

Source: shegamedia
@Ethiopianbusinessdaily


የአይኤምኤፍ ዋና ዳይሬክተር ወደ ኢትዮጵያ ገብተዋል

የአለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም (አይኤምኤፍ) ዋና ዳይሬክተር ክሪስታሊና ጆርጂዬቫ ዛሬ እና ነገ የካቲት 2፤ 2017 ዓ.ም ለሁለት ቀናት በኢትዮጵያ የስራ ጉብኝት የሚያደርጉ ሲሆን   እ.ኤ.አ ዋና ዳይሬክተሯ በ2019 የተቋሙ ኃላፊ ከሆኑ በኋላ በኢትዮጵያ የስራ ጉብኝት ሲያደርጉ ይህ የመጀመሪያቸው መሆኑ ተነግሯል ።

ክሪስታሊና ጆርጂዬቫ በጉብኝታቸው ከጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ እና ከከፍተኛ የመንግስት የስራ ኃላፊዎች ጋር በኢትዮጵያ ኢኮኖሚያዊ እድገት እንዲሁም ቅድሚያ በሚሰጣቸው ፖሊሲዎች እና በኢኮኖሚ ማሻሻያዎች ዙሪያ ውይይት እንደሚያደርጉ ይጠበቃል ተብሏል።

Source: capitalethiopia
@Ethiopianbusinessdaily


The Ministry of Revenue has extended the deadline for printing requests after 88,717 taxpayers managed to submit their applications before the initial cutoff.

However, concerns are rising as only Birhan Ena Selam Printing Enterprise is now authorized to print tax receipts nationwide, following a new agreement with the ministry.

Read More

Source: linkupbusiness
@Ethiopianbusinessdaily


Daily_Poll የኢትዮጵያ ጤና ሚኒስቴር CDC እና USAID ድጋፍ የተቀጠሩ ከ5 ሺህ በላይ ሰራተኞችን ውል እንዲቋረጥ የሰጠው መመሪያ በሀገራችን ብሎም በአለም ኢኮኖሚ ላይ ምን አይነት ተፅዕኖ ይኖረዋል? አስተያየትዎን የአስተያየት መስጫው ላይ ያጋሩን።
Poll
  •   አውንታዊ (ጥሩ)
  •   አሉታዊ (መጥፎ)
  •   ምንም ተፅዕኖ አይኖረዉም
218 votes


"ግብር ከፍዩ እንዳይጭበረበር የሚያረግ የዲጂታል አሰራር ወደ ሥራ አስገባለሁ" ገቢዎች ቢሮ

የግብር ግዴታቸውን ሳይወጡ የሚሰወሩ ግብርከፋዮችን ለመቆጣጠር፣ ግብር ከፍዩ  እንዳይጭበረበር እሚያረጉ ሁለት ሲስተሞችን ሰርቶ ወደ ስራ ሊያስገባ መሆኑን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገልጿል።

የቢሮው የሶፍትዌር ልማት ቡድን አስተባባሪ አቶ ደረጀ በርታ ለቲክቫህ እንደገለፁት '' ግብር ከፍዩ ትክክለኛ የሆነ አገልግሎት እንዲያገኝ በማሰብ፣ቢሮው ገቢ አሰባሰቡን በማዘመን ተጨማሪ ገቢ እንዲያገኝ ለማስቻል ሁለቱ የቴክኖሎጂ ውጤቶች በራስ አቅም ሰርተናቸዋል '' ሲሉ ገልፀዋል።
.
.
.
Read More

Source: tikvahethmagazine
@Ethiopianbusinessdaily


Coca-Cola Beverages Africa in Ethiopia Recognised as a Top Employer

Coca-Cola Beverages Africa (CCBA) in Ethiopia has been certified as a Top Employer for 2025 based on the results of the Top Employers Institute’s HR Best Practices Survey.

CCBA in Ethiopia was one of just six companies in Ethiopia to earn Top Employer status for 2025.

Read More

Source: capitalethiopia
@Ethiopianbusinessdaily


UNDP Ethiopia, in partnership with the Ministry of Innovation and Technology and the Development Bank of Ethiopia, has extended the call for innovative startups and SMEs to apply for the Credit Risk Guarantee Fund.

The initiative aims to support new and existing enterprises with innovative business ideas and products by providing loan guarantee fund financial support. Eligible businesses are encouraged to seize this opportunity. Apply using the link below.

Apply here

Source: linkupbusiness
@Ethiopianbusinessdaily


Partner's Content: #Afromessage

Get a FREE trial of AfroMessage and see how it transform your business communication. No risks, just results.

✅ Test our platform’s powerful features
✅ Experience seamless integration
✅ See real results before you decide

For more details
📞+251977204848
📞+251969079277

Check out 👉 https://app.afromessage.com/login

✨ Try Before You Buy. ✨🎉 SMS Made Easy! 🎉


The EEU has long struggled with power wastage and theft. Currently, 22pc of the electricity it receives from Ethiopian Electric Power (EEP) is lost, with half of that loss attributed to technical issues. In the first three months of this fiscal year alone, the Utility lost 2.7 million Br to theft.

Read More

Source: addisfortune
@Ethiopianbusinessdaily


The global coffee market is heating up, with prices soaring to $3.6429 per pound. As Brazil faces production setbacks, Ethiopia stands to gain from rising demand and tighter supply. Could this be a golden moment for Ethiopian coffee exporters?

Find out more in this week’s Crunching the Numbers, plus more news and key data insights you don’t want to miss!

Read More

Source: linkupbusiness
@Ethiopianbusinessdaily


በኢትዮጽያ ያለውን የቤት ፍላጎት ከአቅርቦቱ ጋር ለማመጣጠን በዓመት በአማካኝ 471 ሺህ  ቤቶችን መገንባት ያስፈልጋል ተባለ

የፖሊሲ ጥናት ኢንስቲትዩት እንደገለፀው በከተሞች ያለውን የቤት አቅርቦት ችግር ለመፍታት በዓመት በአማካኝ 471 ሺህ ቤቶችን መገንባት ይጠይቃል ብሏል።

ኢንስቲትዩቱ ተመራማሪ የሆኑት ሰለሞን ጥላሁን የቤት ልማት የፍይናንስ ስረዓት ላይ ያቀረቡትን ጥናት ዋቢ አድርጎ ኢፕድ እንደዘገበው በኢትዮጵያ  68 በመቶ የሚሆኑ ዜጎች ቤት ለመስራት የብድር አገልግሎት እንደሚያስፈልግ ተመላክቷል።

ይህን ተከትሎ የሀገሪቷ መንግስት በ10 ዓመት እቅዱ 4 ነጥብ አራት ሚሊዮን ቤቶችን ለመገንባት እየሰራ መሆኑና በአማካኝ የሚያስፈልገውን 471 ሺህ ቤት የሚያሟላ ሊሆን እንደሚችል ተገልጿል ።

Source: capitalethiopia
@Ethiopianbusinessdaily


Safaricom’s M-Pesa Partners with Dashen Bank, CashGo for Remittance Services

M-Pesa has announced a partnership with Dashen Bank and CashGo to provide remittance services.

Read More

Source: shegamedia
@Ethiopianbusinessdaily

20 last posts shown.