1.3 ሚለዮን የሚጠጉ ተሽከርካሪዎች በመላ ሀገሪቱ አሉ የተባለ ሲሆን ከነዚህም 164,345 መኪኖች የነዳጅ ድጎማው ተጠቃሚ ይሆናሉ ተብሏል። ይህም ከሚጠበቀው የተጠቃሚ ቁጥር 94 በመቶ ነው። ኢትዮጵያ በአሁን ሰአት 140 ቢሊዮን ብር የሚጠጋ እዳ ከአለም አቀፍ ነዳጅ አቅራቢዎች አለባት ተብሏል።
@EthiopianBusinessDaily
@EthiopianBusinessDaily