Exit News 👁️‍🗨️


Channel's geo and language: Ethiopia, Amharic
Category: Education


This channel is designed to share latest information.

Related channels  |  Similar channels

Channel's geo and language
Ethiopia, Amharic
Category
Education
Statistics
Posts filter


Forward from: Channel owner's
የ MEXC official bot ነው login ብላችሁ or account create አርጋችሁ spin አርጉ bonus ይሰጣል

ለእኔ $100 ሰጥቶኛል እናንተም invite እያረጋቹ እድላቹ ሞኩሩ።

እና የሚሰጣችሁ Usdt ለ Future Trade ነው የሚጠቅማችሁ። ትሬድ የማታደርጉ ይለፋችሁ  ✅

https://t.me/MEXC_Official_TGBot/magicspin?startapp=eyJpbnZpdGVDb2RlIjoiMTJURmYyIiwiZnJvbSI6InNoYXJlIn0=


የNGAT ፈተናና ምዝገባ ቀን ተራዘመ።

የብሄራዊ ድህረ-ምረቃ (NGAT) መግቢያ ፈተና እና ምዝገባ ቀናት ተራዘመ።

ትምህርት ሚኒስቴር በ2017 ዓ.ም የሶስተኛ ዙር የNGAT አመልካቾች ምዘገባ መጋቢት 01/2017 መጠናቀቁ እና ፈተናው መጋቢት 05/2017 ከ3፡00 ጀምሮ እንደሚሰጥ መገለጹ ይታወሳል።

ይሁን እንጂ በአንዳንድ ተፈታኞች ጥያቄ መሰረት ምዝገባው እስከ የካቲት 04/2017 ዓ.ም እስከ ምሽቱ 12:00 የተራዘመ መሆኑን አሳውቋል።

ፈተናው ደግሞ መጋቢት 12/2017 ከ3:00 ጀምሮ እንደሚሰጥ ገልጿል።

በተለያየ ምክንያት ምዝገባ ያመለጣቸው አመልካቾች ምዝገባቸውን ወደ
https://ngat.ethernet.edu.et/registration በመግባት መመዝገብ ይችላሉ ተብሏል።

#MoE
📄

@exitnewss


Forward from: Channel owner's
Video is unavailable for watching
Show in Telegram
Now you can charge money for people to text to you on TELEGRAM😂

Time to get rich💀


@timeforcryptocurrency


Forward from: 🦋Official Exit
ብሔራዊ መታወቂያ ያልያዘ ተማሪ በቀጣይ ትምህርት ቤት አይመዘገብም ተባለ።

ከ2018 ዓ.ም የትምህርት ዘመን ጀምሮ ተማሪዎች ብሔራዊ መታወቂያ ካልያዙ መመዝገብ እንደማይችሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አስታውቋል፡፡

በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የአዲስ አበባ ከተማ ዋና ስራ አስኪያጅ ኢንጂነር ወንድሙ ሴታ፤ ከ450 ሺህ በላይ ተማሪዎችን ብሔራዊ መታወቂያ ለመመዝገብ የአንድ ወር ዘመቻ መጀመሩን ተናግረዋል።

ዋና ሥራ አስኪያጁ የከተማ አስተዳደሩ ለምዝገባው አስፈላጊውን የሰው ኃይል እና የቁሳቁስ ዝግጅት አጠናቅቆ ወደ ተግባር መግባቱን ገልጸዋል፡፡

በመዲናዋ ለሚገኙ ከ1.5 ሚሊዮን በላይ ተማሪዎች ብሔራዊ መታወቂያ ለማዳረስ ምዝገባው ከትምህርት ቤቶች ባለፈ በሁሉም የከተማ አስተዳደሩ መዋቅሮች አንደሚካሄድም አስታውቀዋል፡፡

ቤተሰብም በቀጣዩ የትምህርት ዘመን ተማሪዎች ብሔራዊ መታወቂያ መያዝ እንዳለባቸው አውቆ በተዘረጉት አማራጮች ሁሉ ልጆቹን እንዲያስመዘግብ ጥሪ አቅርበዋል፡፡

©Ethio FM
📄

@officialexit


Forward from: Ethio inside
United Arab Emirates University Scholarships

※ University:  United Arab Emirates University
※ Degree level:  Masters, PhD, PharmD, DBA
※ Scholarship coverage: Fully Funded
※ Eligible nationality:  All Nationalities
※ Award country:  UAE

Financial Benefits:

•  Complete Tuition Fee.
•  Monthly Stipend.
•  Health insurance (if needed).
Extra Bonus:
•  Up to AED 3,000 from supervisor’s external research project, or.
•  Up to AED 2,000 from supervisor’s internal research project.

List of Available Study Fields:

•  Master in Business Analytics
•  Doctorate of Business Administration
•  Master of  Educational Innovation
•  Master of  Education
•  Master of Business Administration
•  Master of Professional Accounting
•  Doctor of Philosophy in Language and Literacy Education
•  Doctor of Philosophy in Mathematics Education
•  Doctor of Philosophy in Science Education
•  Doctor of Philosophy in Leadership and Policy Studies in Education
•  Doctor of Philosophy in Special Education
•  Doctor of Philosophy in Architectural Engineering
•  Master of Science in Architectural Engineering
•  Master of Science in Chemical Engineering
•  Master of Science in Petroleum Engineering
•  Doctor of Philosophy in Chemical Engineering
•  Dual Award PhD Program in Chemical Engineering with Katholieke Universiteit (KU) Leuven
•  Master of Science in Civil Engineering
•  Master of Science in Water Resources
•  Doctor of Philosophy in Civil Engineering
•  Master of Science in Electrical Engineering
•  Doctor of Philosophy in Electrical Engineering
•  Master of Engineering Management
•  Master of Science in Mechanical Engineering
•  Doctor of Philosophy in Mechanical Engineering
•  Master of Science in Horticulture
•  Doctor of Philosophy in Horticultural Sciences
•  Master of Science in Food Science
•  Doctor of Philosophy in Food Science and Technology
•  Doctor of Philosophy (PhD) Concentration: Arabic Language
•  Doctor of Philosophy (PhD) Concentration: Arabic Literature and Criticism
•  Doctor of Philosophy (PhD) Concentration: English Language
•  Doctor of Philosophy (PhD) Concentration: English Literature and Criticism
•  Master of Social Work
•  Doctor of Philosophy (PhD) Concentration: Mass Communication
•  Master of Science in Remote Sensing and Geographic Information Systems
•  Doctor of Philosophy (PhD) Concentration: Geography and GIS
•  Master of Governance and Public Policy
•  Master of Science in Information Security
•  Master of Science in Information Technology Management
•  Master of Science in Internet of Things
•  Master of Science in Software Engineering
•  Doctor of Philosophy in Informatics and Computing
•  Master of Private Law
•  Doctor of Philosophy in Law
•  Master of Public Law
•  Master of Public Health
•  Master of Medical Sciences
•  Doctor of Philosophy in Public Health
•  Doctor of Philosophy in Biomedical Sciences
•  Doctor of Pharmacy
•  Master of Science in Human Nutrition
•  Doctor of Philosophy in Nutritional Sciences
•  Master of Science in Clinical Psychology
•  Master of Science in Environmental Sciences and Sustainability
•  Doctor of Philosophy in Ecology and Environmental Sciences
•  Master of Science in Molecular Biology and Biotechnology
•  Doctor of Philosophy in Cellular and Molecular Biology
•  Master of Science in Chemistry
•  Doctor of Philosophy in Chemistry
•  Master of Science in Geosciences
•  Doctor of Philosophy in Geosciences
•  Master of Science in Mathematics
•  Doctor of Philosophy in Mathematics
•  Master of Science in Physics
•  Master of Science in Space Science
•  Doctor of Philosophy in Physics

Official link: https://www.uaeu.ac.ae/en/admission/gradudate_admissions.shtml

Deadline: 30 April 2025 (MS) & 31 March 2025 (PhD)




✈️✈️የ telegram ገፅ
✈️
👉  @ethioinside
        @ethioinside
        @ethioinside
✈️
👉
         @ethiooffical
         @ethiooffical
         @ethiooffical


Forward from: 🦋Official Exit
If you work paws airdrop
The listing is confirmed march 18
ምናልባትም የ Notcoin history በ soliana blockchain ይደግመዋል ተብሎ ይታሰባል
አዳዲስ ነገሮች
ምን ማድረግ እንዳለባችሁ
በምን ሰአት ላይ መሸጥ እንዳለባችሁ የተሻለ መረጃ ለማግኘት
keep your eyes 👁️ here👇👇
https://t.me/timeforcryptocurrency


የብቃት ምዘና ፈተና ለምትወስዱ ጤና ባለሙያዎች በሙሉ


ጤና ሚኒስቴር ከከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በ Medicine, Nursing, Public Health, Anesthesia, Pharmacy, Medical Laboratory Science, Midwifery, Dental Medicine, Medical Radiology Technology, Environmental Health, Psychiatric Nursing, Pediatric & Child Health Nursing, Emergency & Critical Care Nursing, Surgical Nursing, Physiotherapy, Optometry እና Human Nutrition ሙያዎች በመጀመሪያ ዲግሪ ተመርቃችሁ የመውጫ ፈተን ያለፋችሁ እንዲሁም በጤና ሚኒስቴር በኩል ተመዝግባችሁ የብቃት ምዘና ፈተናውን ለመውሰድ በመጠባበቅ ላይ ለምትገኙ የጤና ባለሙያዎች በመጋቢት 2017 ዓ.ም ፈተናውን ለመስጠት በዝግጅት ላይ ይገኛል፡፡
  
ስለሆነም የዚሁ ፈተና ምዝገባ ከየካቲት 24 - መጋቢት 7/2017 ዓ.ም የሚከናወን ስለሆነ ፈተናውን የምትወስዱ የመንግስትም ሆነ የግል ተቋማት ተመዛኞች በኦንላይን http://hple.moh.gov.et/hple ላይ በመግባት እንድትመዘገቡ እያሳሰብን ከላይ ከተጠቀሰው የጊዜ ገደብ ውጪ ምንም ዓይነት የምዝገባ ጥያቄ የማናስተናግድ መሆኑን አውቃችሁ በተጠቀሱት ቀናት እንድትመዘገቡና ሲስተሙ የሚሰጣችሁን የፈተና መለያ ቁጥር (Registration No) የያዘ ስሊፕ print አድርጋችሁ በመያዝ ስትመዘገቡ በመረጣችሁት የፈተና ጣቢያ በፈተናው ወቅት እንድትገኙ እያሳሰብን ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 0115186275/0115186276 መደወል የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡

ማሳሰቢያ፦ 
- እያንዳንዱ የፈተና ጣቢያ በየሙያ መስኩ ማስተናገድ በሚችለው ከፍተኛ የተመዛኝ ቁጥር ልክ ገደብ ስለተቀመጠለት ተመዛኞች ምዝገባውን ቀድማችሁ በማጠናቀቅ ተጠቃሚ መሆን የምትችሉ መሆኑን እያሳወቅን ከፍተኛው የተመዛኝ ቁጥር በደረሰበት የፈተና ጣቢያ ላይ ተጨማሪ ምዝገባ ማከናወን የማይቻል መሆኑን እናሳስባለን።

- ማንኛውም ተመዛኝ ወደ ፈተና ጣቢያ ሲመጣ ሲስተሙ የሚሰጠውን የፈተና መለያ ቁጥር (Registration No) የያዘ ወረቀት /ስሊፕ/ print አድርጎ ካልያዘ ፈተናውን መውሰድ የማይችል መሆኑን በጥብቅ እናሳስባለን፡፡

- በጥር 30/2017 ዓ.ም በትምህርት ሚኒስቴር የተሰጠውን የመውጫ ፈተና ተፈትናቹ ያለፍችሁና በዚህ የብቃት ምዘና ፈተና ለመቀመጥ የተዘጋጃችሁ ነገር ግን ቴምፖረሪ ዲግሪ ከተቋማችሁ ያልደረሰላችሁ ተመዛኞች ከትምርት ሚኒስቴር ይህ ጉዳይ ቀጥታ ከሚመለከተው የስራ ክፍል የትብብር ደብዳቤ ማያያዝ የሚጠበቅባችሁ መሆኑን እንሳውቃለን።
#MoH
📄

@officialexit


Forward from: 🦋Official Exit
#MoE

በሰኔ 2017 ዓ.ም የሚሰጠውን የመውጫ ፈተና የሚወስዱ ዕጩ ተመራቂዎች የፋይዳ መታወቂያ ሊያወጡ ይገባል። - ትምህርት ሚኒስቴር

የካቲት 21/2017 ዓ.ም በትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) ተፈርሞ ለሁሉም የመንግሥት ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የተላከ ሰርኩላር፤ ብሔራዊ ዲጂታል መታወቂያ (ፋይዳ) የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የተማሪ እና የሠራተኞችን መረጃ በተደራጀ መልኩ ለመያዝ ጠቀሜታ እንዳለው ይገልጻል።

የሀገር አቀፍ ፈተናዎችን ደህንነት ለማስጠበቅ አስፈላጊ መሆኑንም ያትታል።

በዚህም በሰኔ 2017 ዓ.ም የሚሰጠውን የመውጫ ፈተና የሚወስዱ ዕጩ ተመራቂዎች ፈተናውን ለመውሰድ የፋይዳ መታወቂያ ሊያወጡ እንደሚገባ አሳስቧል።
📄

@officialexit


Forward from: 🦋Official Exit
#ታሪክ
ኢትዮጵያውያን ቅኝ ሊገዛቸው የመጣውን የጣልያንን ጦር ያሸነፉበት የአድዋ ድል ታሪክ በአጭሩ ይህ ነው።

አውሮፓውያን በኢንደስትሪ አብዮት የፈረጠመ ኢኮኖሚያቸውን ይበልጥ ለማስፋፋት የቀኝ ግዛት በትራቸውን ባላደጉና ባልሰለጠኑ ብለው በሚያስቧቸው ህዝቦች ላይ አሳረፉ። በ1885 ዓ.ም እ.ኤ.አ በበርሊን ጀርመን ተሰብስበው የአፍሪቃን መሬት ተቀራመቱ። በዚህም ስብሰባ ተሳታፊ የነበረችው ጣልያን ኢትዮጵያን የኔ ናት አለች። ይህ ስብሰባ ከተካሄደ በኋላ ጣልያኖች አስቀድመው ከያዙት የአሰብ እና የምጽዋ ወደብ በመነሳት ወደ ኤርትራ ደጋማ ስፍራዎች መዝለቅ ጀመሩ።

ከዚያም አልፎ ጣልያኖች ሴራቸውን በማጠናከር በ1889 ዓ.ም. እ.ኤ.አ መዘዘኛውን የውጫሌ ውል ከአፄ ምኒልክ ጋር ተፈራረሙ። በውሉ የተጠቀሰው አንቀፅ 17 ትርጓሜ በሁለቱ ሀገራት መካከል አንባጓሮን አስነሳ።  ይህን የጣልያን ተንኮል የተረዱት የኢትዮጵያ መሪዎች ውሉን ቀደው በጣልያን ላይ ጦርነት አወጁ። በ1896 እ.ኤ.አ ጥር ወር አፄ ምኒልክ በወረ ኢሉ የክተት አዋጅ አውጀው፣ በሺህ የሚቆጠሩ ዘማቾች ታጅበው መረብ ወንዝን አልፎ ወደትግራይ ክፍለ ሀገር ዘልቆ የገባውን የጣልያን ጦር ለመመለስ ወደ ሰሜን ዘመቱ።

እሁድ የካቲት 23፣ 1888 ዓ.ም ጦርነት ተጀመረ። በዚያችም እለት የአለምን ታሪክ የቀየረ ክስተት ሆነ። የኢትዮጵያ ወታደር ከፊቱ የተደቀነውን የመድፍና የጥይት እሩምታ ከጥፉም ሳይቆጥር እየሮጠ ገባበት። በጎራዴና ባልሰለጠነ መሳርያ ሰልጥኛለሁ ያለውን ጣልያን አንኮታኮተው። የጣልያን ኢትዮጵያን ጠቅልሎ የመግዛት ህልምም በአድዋ ተራሮች ቅዠት ሆኖ ቀረ።

#ኢትዮጵያ #ምድረቀደምት #ቼበለው #አድዋ #የካቲት23

#ethiopia #LandOfOrigins #chebelew #adwa #yekatit23

📄

@officialexit


Forward from: 🦋Official Exit
ከማይነማር የሳይበር ማጭበርበሪያ ካምፖች የወጡ 800 ኢትዮጵያዊያን እዚያው በኹለት የአገሪቱ አማጺ ቡድኖች እጅ ውስጥ እንደሚገኙ ከኢትዮጵያዊያኑ ፍልሰተኞች መስማቱን ቢቢሲ አማርኛ ዘግቧል።

ኢትዮጵያዊያኑ በግዳጅ ከሚሠሩባቸው ካምፖች በቡድን ኾነው የወጡት ራሳቸውን ነጻ ለማውጣት እንደኾነና ከካምፖች አምጸው እንደወጡ አማጺ ቡድኖች እንደተረከቧቸው መናገራቸውን ዘገባው ጠቅሷል።

ኾኖም ኢትዮጵያዊያኑ እስካኹን መንግሥት ለምን ወደ አገራቸው ሊመልሳቸው እንዳልቸለ ሊገባቸው እንዳልቻለ ገልጸዋል ተብሏል። የውጭ ጉዳይ ሚንስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ነቢያት ጌታቸው፣ መንግሥት ከካምፖች ነጻ የወጡ ኢትዮጵያዊያን ፍልሰተኞችን ለመመለስ ዝግጅት እያደረገ መኾኑን ትናንት በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ ተናግረው ነበር።


📄

@officialexit


" በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ሰዎች ህይወት ላይ ቁማር እየተጫወትክ ነው " - ትራምፕ

ዛሬ የዩክሬን ፕሬዝዳንት ቮልድሚር ዜሌንስኪ አሜሪካ ሄደው ከፕሬዜዳንት ዶናልድ ትራምፕ ጋር ተገናኝተዋል።

" ውይይት አደረጉ " ለማለት በሚያስቸግር ሁኔታ ትራምፕ እና ባለስልጣኖቻቸው ዜሌንስኪን ሲገስጹ ፣ ንግግራቸውን ሲያቋርጡ፣ ሲመክሯቸው ታይተዋል።

ትራምፕ ዜሌንስኪን ከሩስያ ጋር የገቡበት ጦርነት የሚያቆምበት ጊዜ አሁን ነው ብለዋቸዋል።

" አሁን አንተ የምትወስንበት አቋም ላይ አይደለህም " ሲሉም  ትራምፕ እና ጄዲ ቫንስ ዘለንስኪን ሲገስፁ ነበር።

የገቡበት ጦርነት ያለ ቀድሞው ፕሬዜዳንት ባይደን እና 350 ቢሊዮን ዶላር የአሜሪካ ድጋፍ በሁለት ሳምንታት ውስጥ ያበቃ ነበር ሲሉም ነግረዋቸዋል።

ትራምፕ " በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ሰዎች ህይወት ላይ ቁማር እየተጫወትክ ነው። በሶስተኛው የዓለም ጦርነት ቁማር እየተጫወትክ ነው " ሲሉ ዜሌንስኪን ተናግረዋቸዋል።

" ሀገርህ ችግር ላይ ናት "ም ብለዋቸዋል።

" ደግሞ አመስጋኝ አይደለህም ፤ያ ጥሩ ነገር አይደለም " ሲሉም ገስጸዋቸዋል።

" ወይ ስምምነት ፍጠር ካልሆነ እኛ ከዚህ እንወጣለን። አሁን ምንም የቀረህ የምትመዘው ካርድ የለህም " ሲሉም ተናግረዋቸዋል።

ዘለንስኪ ከትራምፕ ጋር ከነበራቸው የጋለ የቃላት ልውውጥ በኋላ አስቀድመው ዋይት ሃውስን ለቀው ወጥተዋል።

ሁለቱ መሪዎች በጋራ መስጠት የነበረባቸው ጋዜጣዊ መግለጫ ተሰርዟል።

ትራምፕ ከዘለንስኪ ጋር የጋለ ንግግር ካደረጉ በኋላ በትሩዝ ትስስር ገጻቸው ላይ " ዘለንስኪ ለሰላም ዝግጁ አይደለም። ለሰላም ሲዘጋጅ ተመልሶ መምጣት ይችላል " ብለዋል።

ኢሎን መስክ በX ገጹ ላይ " ዘለንስኪ በአሜሪካ ሕዝብ ፊት እራሱን አዋርዷል " ሲል ፅፏል።
#SputnikNews

📄

@exitnewss


የንግድ ባንክ አዲስ ህግ‼️
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቁጥጥሩን ጠበቅ አድርጓል‼️
ከየካቲት 17 ጀምሮ ከንግድ ባንክ ስራ አስኪያጅ በተላከው ደብዳቤ መሰረት የባንኩ ቴለሮች/ገንዘብ ከፋዮች/ የባንኩን ደንበኞች ተቀማጭ ቀሪ ገንዘብ መጠን ማየት እንደማይችሉ የአዩዘሀበሻ ምንጮች ገልጸዋል።
የደንበኞችን ቀሪ ሂሳብ ማየት የሚችሉት ከፍተኛ ማኔጅሮች ብቻ ናቸው።
ባንኩ ይህን እርምጃ የወሰደው እየተንሰራፋ የሄደውን የገንዘብ ማጭበርበር ለከት ለማስያዝ እንደሆነ ተጠቁሟል(አዩዘሀበሻ)።
====================
💎⬇️⬇️⬇️👇👇👇👇👇👇
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
📄

@exitnewss


Kelay yalew mastawkya nw


#Update

የጤና ተመራቂዎች የሙያ ብቃት ምዘና (COC) አመልካቾች ምዝገባ ከነገ የካቲት 22/2017 ዓ.ም ጀምሮ ባሉት ቀናት ክፍት እንደሚሆን ይጠበቃል።

የሙያ ብቃት ምዘና ለመውሰድ እየጠበቁ የሚገኙ የጤና ተመራቂዎች ምዝገባ በየካቲት መጀመሪያ ለማከናወን ዕቅድ ተይዞ የነበረ ቢሆንም በተለያዩ ምክንያቶች መዘግየት አጋጥሟል።

አሁን ላይ አጋጥመው የነበሩ ችግሮች መፍትሔ በማግኘታቸው ከነገ ቅዳሜ የካቲት 22/2017 ዓ.ም ጀምሮ ባሉት ጥቂት ቀናት የአመልካቾች ምዝገባ (በድጋሜ ተፈታኞችን ጨምሮ) እንደሚደረግ ከጤና ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያሳያል።
📄

@Exitnewss


በቀጣዩ የትምህር ዘመን ለተማሪዎች ትምህርት ቤት ምዝገባ ፋይዳ መታወቂያ መያዝ አስገዳጅ መሆኑ ተገለጸ

በቀጣዩ የ2018 ዓ.ም ትምህር ዘመን የተማሪዎች የትምህርት ቤት ምዝገባ፤ የልደት እና የፋይዳ ምዝገባ አስገዳጅ ቅድመ ሁኔታ መሆኑን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ አስታውቋል፡፡

የተማሪዎች የትምህርት ቤት ምዝገባ ማስጀመርያ በዛሬው ዕለት በይፋ የተጀመረ ሲሆን፤ በዚህም መሠረት ዕድሜያቸው ከአምስት ዓመት በላይ የሆናቸው ሕጻናት በዘመቻ ምዘገባ እንደሚከናወን ተነግሯል።

ለዚህም የትምህርት ማህበረሰቡን እና የተማሪ ወላጆችን ከሚወክሉ አደረጃጀቶች ጋር ውይይት በዝግጅት ምዕራፍ መከናወኑ ተመላክቷል።

የፋይዳ ምዝገባ ቁጥር በአዲስ አበባ የመንግሥት ተቋማት አገልግሎት ለማግኘት በቅድመ ሁኔታነት የተቀመጠ ሲሆን፤ በከተማው ያሉ የመንግሥት ሠራተኞች የቅጥር እና ዝውውር እንዲሁም የደመወዝ አከፋፈል ስርዓት ከምዝገባ ስርዓቱ ጋር እንዲቀናጅ በአስገዳጅ ስርዓትነት ተቀምጧል፡፡

በዚህም መሠረት የከተማው ትምህርት ቢሮ የልደት እና የፋይዳ ምዝገባ የ2018 ዓ.ም የተማሪዎች የትምህርት ቤት ምዝገባ ቅድመ ሁኔታም እንደሆነ ይፋ አድርጓል።

ላለፉት ወራት በተፈጠረው የጋራ ንቅናቄ በከተማው ከ2 ነጥብ 1 ሚልዮን በላይ አዲስ ተመዝጋቢ መመዝገብ መቻሉ የተገለጸ ሲሆን፤ ከዚህም ውስጥ 900 ሺሕ የሚጠጋው ምዝገባ በቀጥታ በሲቪል ምዝገባ እና የነዋሪነት አገልግሎት ኤጀንሲ መዋቅር ጽ/ቤቶች የተደረገ ምዝገባ ተመላክቷል።

📄

@Exitnewss


ለመጀመሪያ ዲግሪ እና PGDT ትምህርት ፈላጊዎች በሙሉ፡

የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ በ2017 ዓ/ም የትምህርት ዘመን ትምህርት ሚኒስቴር ባወጣው የመግቢያ መስፈርት መሰረት በርቀት (Distance) በመጀመሪያ ዲግሪ እንዲሁም በ PGDT ተማሪዎችን ተቀብሎ ማሰልጠን ይፈልጋል፡፡
በመሆኑም መስፈርቱን የምታሟሉና መማር የምትፈልጉ አመልካቾች እስከ መጋቢት 10 ቀን 2017 ዓ/ም ድረስ ማመልከት የምትችሉ መሆኑን እያሳወቅን የምታመለክቱባቸውን የትምህርት መስኮች ዝርዝር ከታች መመልከት የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡

የማመልከቻ መስፈርት
 በትምህርት ሚኒስቴር የመግቢያ መስፈት መሰረት ለበለጠ መረጃ የዩኒቨርሲቲው ሬጅስትራር ድረ-ገጽ https://bdu.edu.et/registrar/ ይመልከቱ፡፡
ለምዝገባ የሚያስፈልጉ ሰነዶች/ማስረጃዎች
 የትምህርት ማስረጃ ዋናውና ፎቶ ኮፒ፣
 የብቃት ማረጋገጫ (COC) (ለሚያስፈልጋቸው ብቻ)
 ኦፊሻል ትራንስክርፒት (ለሚያስፈልጋቸው ብቻ)
 ኮስት ሸሪንግ የተከፈለበት ደረሰኝ (ለሚያስፈልጋቸው ብቻ)
 የስራ ልምድ (ለሚያስፈልጋቸው ብቻ)
 ለማመልከቻ የተከፈለበት ኦርጅናልና አንድ ደረሰኝ እና የማይመለስ 2 ፎቶ ኮፒ ደረሰኝ (Application fee 300 ብር)

የማመልከቻ ቦታ፣
 በባሕር ዳር፣ጎንደር፣ደሴ፣ደ/ብርሃነ፣ አዲስ አበባ ፣ ደብረ ማርቆስ ፣ ፍኖተ ሰላም እና ሞጣ -እነሴ ማዕከላት (የሁሉም አመልካቾች ምዝገባ በርቀት ትምህርት ማዕከላት ይሆናል፡፡)

ተጨማሪ ማሳሰቢያዎች፡-
1. ሪሚዲያል በመንግስት ተቋም ተምራችሁ ያጠናቀቃችሁ ተማሪዎች፡-
ኦፊሻል ትራንስክርፒት እና ኮስት ሸሪንግ የከፈላችሁበትን ደረሰኝ ይዛችሁ መመዝገብ ትችላላችሁ

2. ከግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የሚቀርብ የሪሚዲያል ውጤት ተቀባይነት የለውም

3. የቀድሞው ትምህርት ፖሊሲ 12ኛ ክፍል የትምህርት ማስረጃ ተቀባይነት የለውም

4. በዲፕሎማ ፣ በሪሚዲያልና ዲግሪ የሚመዘገቡ አመልካቾች በምዝገባ ወቅት ኦፊሻል ትራንስክርፕች በፖስታ ሳጥን ቁጥር 79 ማስላክ አለባቸው፣

5. በሀገር አቀፍ ደረጃ የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ፈተና ላልተዘጋጀላቸው የትምህርት ዘርፎች ተቋሙ የሚያዘጋጀውን የመግቢያ ፈተና መውሰድ አለባቸው፡፡ የፈተናው ቀን እና የቅበላ ውጤት ይፋ የሚደረግበትን ቀን በውስጥ ማስታወቂያ እንዲሁም በዩኒቨርሲቲው ሬጅስትራር ድረ-ገጽ https://bdu.edu.et/registrar/ ወይም የፌስቡክ ገጽ ወደ ፊት ይገለፃል

6. በቂ የተማሪ ቁጥር የማያመለክትባቸው የትምህርት መስኮች አይከፈቱም

7. ከዚህ በፊት ለመማር ተመዝግበው ባቋረጡት የትምህርት መስክ በተመሳሳይ የቅበላ አይነት መመዝገብ አይቻልም

8. ለPGDT አመልካቾች በመምህርነት ሙያ የትምህርት መስኮች በመጀመሪያ ዲግሪ የተመረቁ
📄

@Exitnewss


#ራስ_ገዝ_ዩኒቨርሲቲ

የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች ራስ ገዝ አስተዳደር ስትራቴጂክ ዕቅድ እና የሴኔት ሕግ ለማዳበር የተዘጋጀ አውደ ጥናት በአዲስ አበባ በመካሄድ ላይ ነው።

አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የመጀመሪያው ራስ ገዝ ዩኒቨርሲቲ መሆኑ ይታወቃል።

በቀጣይ ራስ ገዝ ለመሆን ዝግጅት እያደደረጉ ያሉ ዘጠኝ ዩኒቨርሲቲዎች፦

➫ መቐለ ዩኒቨርሲቲ፣
➫ ጎንደር ዩኒቨርሲቲ፣
➫ ባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ፣
➫ አዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ፣
➫ አዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ፣
➫ ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ፣
➫ ጅማ ዩኒቨርሲቲ፣
➫ ሐረማያ ዩኒቨርሲቲ እና
➫ አርባ ምንጭ ዩኒቨርስቲ።

📄

@Exitnewss


በአክሱም 159 ሴት ሙስሊም ተማሪዎች ሒጃብ ለብሰው ወደ ትምህርት ቤት እንዳይገቡ በሚል ላለፉት አንድ መቶ ቀናት ከትምህርት ገበታቸው ውጪ መሆናቸው ተነገረ

በትግራይ ክልል አክሱም የሚገኙ 159 ሴት ሙስሊም ተማሪዎች ሒጃብ ለብሰው ወደ ትምህርት ቤት እንዳይገቡ ተከልክለዋል በሚል ላለፉት አንድ መቶ ቀናት ከትምህርት ገበታቸው ውጪ መሆናቸው ተገለጠ ።

በትግራይ ክልል በዋነኝነት በሴቶች መብት ጉዳይ ዙርያ የሚሠሩ ስድስት ሲቪክ ተቋማት ሕገወጥ ያሉትን ይህን የትምህርት ክልከላ ተቃውመዋል ። የአክሱም ከተማ ትምህርት ጽሕፈት ቤት በዚህ ጉዳይ ዙርያ ምላሽ መስጠት አልቻለም ።

ሒጃብ ለብሰው ወደ ትምህርት ቤት እንዳይገቡ በሚከለክል የአክሱም ከተማ ትምህርት ቤቶች መመርያ ምክንያት ካለፈው ጥቅምት ወር ጀምሮ እስካሁን 159 ሙስሊም ሴት ተማሪዎች ከትምህር ገበታ ውጪ ሆነው እንዳለ  የትግራይ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክርቤት ይገልፃል ።

ጉዳዩን አስመልክቶ የትግራይ ትምህርት ቢሮ ተማሪዎቹ ወደ ትምህርት ገበታ እንዲመለሱ መመርያ አስተላልፎ የነበረ ቢሆንም ይህ መመርያ በትምህርት ቤቶች መጣሱን፣ ከዚህ በተጨማሪ የፍርድ ቤት ውሳኔም ጭምር አለመተግበሩን የእስልምና ጉዳዮች ምክርቤቱ ይገልፃል።

በዚህ በአክሱም የሚገኙ ትምህርት ቤቶች ርምጃ ምክንያትም ሴት ተማሪዎች ከትምህርት ውጭ መሆናቸው ተገልጿል። 

#DW
📄

@Exitnewss




ERMP 2024 List of Matched Candidates (1).pdf
947.6Kb
#MoH
#ERMP_2024_Matching

የጤና ሚኒስቴር የ2024 የብሔራዊ የህክምና ስፔሻሊቲ ስልጠና (ERMP) አመልካቾች ምደባ (Matching) ለቋል።

በምደባው ላይ ቅሬታ ያላቸው ተፈታኞች በሚኒስቴሩ ነጻ የስልክ መስመር 952 በሥራ ሰዓት ብቻ እስከ የካቲት 21/2017 ዓ.ም ማቅረብ እንደሚችሉ ተገልጿል።

" የተቋም/የፕሮግራም/የስፖንሰር ለውጥ አድርጉልኝ ጥያቄ እንደ ቅሬታዎች የማይወሰዱ በመሆናቸው ተቀባይነት የላቸውም " ብሏል።
📄

@Exitnewss

20 last posts shown.