✝️ መስቀልን መሸከም ✝️
“ከዚያም ለሁሉም እንዲህ አላቸው፤ “በኋላዬ ሊመጣ የሚፈልግ ማንም ቢኖር ራሱን ይካድ፤ መስቀሉንም በየዕለቱ ተሸክሞ ይከተለኝ፤”
— ሉቃስ 9፥23 (አዲሱ መ.ት)
✍ ብዙ ሰዎች መስቀሌን ተሸከሙ እንጂ መስቀሉን ይሸከም እንደሚል አያስተውሉም። ቃሉ የሚነግረን እያንዳንዳችን ስለምንሸከመው ወይንም ስለ ክርስቶስ ስለምንቀበለው መከራ ነው።
መስቀልን መሸከም ውስጥ የሚፈፀሙ ነገሮች ምንድን ናቸው?
1) በፈተና መፅናት
“በፈተና የሚጸና ሰው የተባረከ ነው፤ ምክንያቱም ፈተናን ሲቋቋም እግዚአብሔር ለሚወዱት የሰጠውን ተስፋ፣ የሕይወትን አክሊል ያገኛል።”
— ያዕቆብ 1፥12 (አዲሱ መ.ት)
2) በክህደት መፅናት
“በመብላት ላይ ሳሉም፣ “እውነት እላችኋለሁ፣ ከእናንተ አንዱ አሳልፎ ይሰጠኛል” አላቸው።”
— ማቴዎስ 26፥21 (አዲሱ መ.ት)
3) ማንም በማይረዳችሁ ሰዓት መፅናት
“እርሱም እየማለና እየተገዘተ፣ “እኔ ሰውየውን አላውቀውም!” አላቸው። ወዲያውም ዶሮ ጮኸ።”
— ማቴዎስ 26፥74 (አዲሱ መ.ት)
4) እንቅልፍን በማጣት መፅናት
“በመገረፍ፣ በመታሰር፣ በሁከት፣ በሥራ ብዛት፣ እንቅልፍ በማጣት፣ በመራብ፣”
— 2ኛ ቆሮንቶስ 6፥5 (አዲሱ መ.ት)
5) በተፅዕኖዎች ውስጥ መፅናት
“ነገር ግን የምጠመቀው ጥምቀት አለኝ፤ እስኪፈጸምም ድረስ እንዴት ተጨንቄአለሁ?”
— ሉቃስ 12፥50 (አዲሱ መ.ት)
6) በፀሎት መፅናት
“በተስፋ ደስተኞች ሁኑ፤ በመከራ ታገሡ፤ በጸሎት ጽኑ።”
— ሮሜ 12፥12 (አዲሱ መ.ት)
7) በሀዘን መፅናት
“ከዚያም፣ “ነፍሴ እስከ ሞት ድረስ እጅግ አዝናለች፤ ከእኔ ጋር በመትጋት እዚሁ ቈዩ” አላቸው።”
— ማቴዎስ 26፥38 (አዲሱ መ.ት)
8) ከኃጢአተኞች ከሚመጣ ተፅዕኖ መፅናት
“ደማስቆ ሳለሁ ከንጉሥ አርስጦስዮስ በታች የሆነው ገዥ ሊያሲዘኝ ፈልጎ፣ የደማስቆ ሰዎችን ከተማ ያስጠብቅ ነበር። ነገር ግን በግንቡ መስኮት በኩል በቅርጫት አውርደውኝ ከእጁ አመለጥሁ።”
— 2 ቆሮንቶስ 11:32-33 (አዲሱ መ.ት)
💎 ሬቨረንድ ተዘራ ያሬድ
Share 👉🏼 @GospelTvEthiopia
“ከዚያም ለሁሉም እንዲህ አላቸው፤ “በኋላዬ ሊመጣ የሚፈልግ ማንም ቢኖር ራሱን ይካድ፤ መስቀሉንም በየዕለቱ ተሸክሞ ይከተለኝ፤”
— ሉቃስ 9፥23 (አዲሱ መ.ት)
✍ ብዙ ሰዎች መስቀሌን ተሸከሙ እንጂ መስቀሉን ይሸከም እንደሚል አያስተውሉም። ቃሉ የሚነግረን እያንዳንዳችን ስለምንሸከመው ወይንም ስለ ክርስቶስ ስለምንቀበለው መከራ ነው።
መስቀልን መሸከም ውስጥ የሚፈፀሙ ነገሮች ምንድን ናቸው?
1) በፈተና መፅናት
“በፈተና የሚጸና ሰው የተባረከ ነው፤ ምክንያቱም ፈተናን ሲቋቋም እግዚአብሔር ለሚወዱት የሰጠውን ተስፋ፣ የሕይወትን አክሊል ያገኛል።”
— ያዕቆብ 1፥12 (አዲሱ መ.ት)
2) በክህደት መፅናት
“በመብላት ላይ ሳሉም፣ “እውነት እላችኋለሁ፣ ከእናንተ አንዱ አሳልፎ ይሰጠኛል” አላቸው።”
— ማቴዎስ 26፥21 (አዲሱ መ.ት)
3) ማንም በማይረዳችሁ ሰዓት መፅናት
“እርሱም እየማለና እየተገዘተ፣ “እኔ ሰውየውን አላውቀውም!” አላቸው። ወዲያውም ዶሮ ጮኸ።”
— ማቴዎስ 26፥74 (አዲሱ መ.ት)
4) እንቅልፍን በማጣት መፅናት
“በመገረፍ፣ በመታሰር፣ በሁከት፣ በሥራ ብዛት፣ እንቅልፍ በማጣት፣ በመራብ፣”
— 2ኛ ቆሮንቶስ 6፥5 (አዲሱ መ.ት)
5) በተፅዕኖዎች ውስጥ መፅናት
“ነገር ግን የምጠመቀው ጥምቀት አለኝ፤ እስኪፈጸምም ድረስ እንዴት ተጨንቄአለሁ?”
— ሉቃስ 12፥50 (አዲሱ መ.ት)
6) በፀሎት መፅናት
“በተስፋ ደስተኞች ሁኑ፤ በመከራ ታገሡ፤ በጸሎት ጽኑ።”
— ሮሜ 12፥12 (አዲሱ መ.ት)
7) በሀዘን መፅናት
“ከዚያም፣ “ነፍሴ እስከ ሞት ድረስ እጅግ አዝናለች፤ ከእኔ ጋር በመትጋት እዚሁ ቈዩ” አላቸው።”
— ማቴዎስ 26፥38 (አዲሱ መ.ት)
8) ከኃጢአተኞች ከሚመጣ ተፅዕኖ መፅናት
“ደማስቆ ሳለሁ ከንጉሥ አርስጦስዮስ በታች የሆነው ገዥ ሊያሲዘኝ ፈልጎ፣ የደማስቆ ሰዎችን ከተማ ያስጠብቅ ነበር። ነገር ግን በግንቡ መስኮት በኩል በቅርጫት አውርደውኝ ከእጁ አመለጥሁ።”
— 2 ቆሮንቶስ 11:32-33 (አዲሱ መ.ት)
💎 ሬቨረንድ ተዘራ ያሬድ
Share 👉🏼 @GospelTvEthiopia