የካንሰር ቀን በየአመቱ ጥር 27 በአለም አቀፍ ደረጃ ይከበራል። የቀኑ አላማም በህመሙ ዙሪያ ያሉትን የተሳሳቱ ግንዛቤዎች መለወጥ እንዲሁም ከህመሙ ጋር እየታገሉ ላሉ ሰዎች የተስፋ ብርሃን ማብራት ነው።
ሆፕ ኦንኮሎጂ በሃገራችን የመጀመሪያው የካንሰር የህክምና ማዕከል ሲሆን የዘንድሮውን የአለም የካንሰር ቀን ከጤና ሚኒስቴር፣ ከብሪጀ ዘ ጋፕ ኢትዮጵያ፣ ከኢትዮጵያ ሄማቶሎጂ እና ኦንኮሎጂ ማህበር እንዲሁም ማናኪ ሄልዝ ኬር ጋር በመተባበር ቀኑን በማዕከሉ ውስጥ በደማቅ ሁኔታ አክብሯል።
በእለቱም ጥሪ የተደረገላቸው ተጋባዥ እንግዶች፣ ከካንሰር ያገገሙ ብርቱ እና ለሌሎች ታካሚዎች ጥንካሬ መሆን የቻሉ ግለሰቦች እንዲሁም የተለያዩ የመንግስት አካላት ተገኝተው ማዕከሉን ጎብኝተው እና ስለወደፊት የካንሰር ህክምና ላይ ውይይትም አድርገው አሳልፈዋል።
World Cancer Day is celebrated globally every year on February 4.
The purpose of the day is to change misconceptions about the disease and to shine a light of hope for those fighting cancer.
Hope Oncology, the first specialized cancer center in Ethiopia, commemorated this year’s World Cancer Day at their center in collaboration with Ministry of Health, Bridge the Gap Ethiopia, Ethiopian Hematology and Oncology Society, and Manaki Health Care.
The event was attended by various stakeholders, including cancer survivors who serve as a source of strength for other patients, government officials, and invited guests. While they were there, they toured the facility and engaged in discussions about the future of cancer treatment in Ethiopia.
@HakimEthio
ሆፕ ኦንኮሎጂ በሃገራችን የመጀመሪያው የካንሰር የህክምና ማዕከል ሲሆን የዘንድሮውን የአለም የካንሰር ቀን ከጤና ሚኒስቴር፣ ከብሪጀ ዘ ጋፕ ኢትዮጵያ፣ ከኢትዮጵያ ሄማቶሎጂ እና ኦንኮሎጂ ማህበር እንዲሁም ማናኪ ሄልዝ ኬር ጋር በመተባበር ቀኑን በማዕከሉ ውስጥ በደማቅ ሁኔታ አክብሯል።
በእለቱም ጥሪ የተደረገላቸው ተጋባዥ እንግዶች፣ ከካንሰር ያገገሙ ብርቱ እና ለሌሎች ታካሚዎች ጥንካሬ መሆን የቻሉ ግለሰቦች እንዲሁም የተለያዩ የመንግስት አካላት ተገኝተው ማዕከሉን ጎብኝተው እና ስለወደፊት የካንሰር ህክምና ላይ ውይይትም አድርገው አሳልፈዋል።
World Cancer Day is celebrated globally every year on February 4.
The purpose of the day is to change misconceptions about the disease and to shine a light of hope for those fighting cancer.
Hope Oncology, the first specialized cancer center in Ethiopia, commemorated this year’s World Cancer Day at their center in collaboration with Ministry of Health, Bridge the Gap Ethiopia, Ethiopian Hematology and Oncology Society, and Manaki Health Care.
The event was attended by various stakeholders, including cancer survivors who serve as a source of strength for other patients, government officials, and invited guests. While they were there, they toured the facility and engaged in discussions about the future of cancer treatment in Ethiopia.
@HakimEthio