Save Oromia 💪


Channel's geo and language: Ethiopia, Amharic


Orommumma
ጥቆማ ለመስጠት የውስጥ መስመር ሜሴጅ ለማድረግ👉 @TomFreedo

Related channels  |  Similar channels

Channel's geo and language
Ethiopia, Amharic
Statistics
Posts filter


Odeessaa Ajjee**chaa!

[SBO-Bitootessa 10, 2025] Dargaggoon Oromoo Daawit Baqqaanaa Oromummaa isaan yakkamuun yeroo gara garaatti hidhamaa ture, mana hidhaatti Reebicha ulfaata irra gahe irraa dandamachuu dadhabuun Hospitaala gahee Lubbuun isaa darbuu maddeen SBO ifoomsan.

Dargaggoon Daawwit Baqqaanaa abbaa ijoollee Afurii (4) kan tahe yeroo gara garaatti hidhamaa turee tibbuma kana mana hidhaatii kan bahe. Torbee dabre kana keessa qaamni hidhate barbaacha mana isaa dhufee, inni mana waan hin turreef yeroo biraa maaliif na barbaaddan jedhee dhaqee gaaffannaan achumaan qabanii reebicha hamaa eerga irraan gahnii booda konkolaataa irratti darbanii hurufatti gatuuf deemaanii yeroo turanitti haati warraa isaa argitee ummatatti iyyitee lubbuu isaa yeroof baraarteerti.

Battaluma sanatti Ummanni waan isaan argeef Bulchiinsa Shaggar kutaa Maggaalaa Burraayyuu Waajjira Poolisii Aanaa 1ffaa baanamutti deebisanii hihadhan. Ergasiis mana hidhaatti reebicha hamaa irraan gahaniin Sadafiin mataa isaa keessa miidhanii dhiigni keessatti dhangala’uun Hospitaala Abeetitti osoo wal’aanamaa jiruu guyyaa kaleessaa Bitootessa 9, 2025 Lubbuun isaa dabarteerti.




Rumors 🔥🔥

እነ ደፂ መፈንቅለ ስልጣን በነ ጌታቸው ላይ ለማካሄድ እንቅስቃሴ ላይ መሆናቸው ተሰምቷል። የፕሪቶርያዋ ስምምነት አፈር መብላቷ ነው 🤔




የሀይማኖትም ሆነ የፖለቲካ ብዝሃነትን እንቀበላለን እንደ ታች ሰፈሮችም አቃቂር ለማውጣት አይደለም ሆኖም ቅዳሜና እሁድ ባለው በአሜሪካዊው ወንጌላዊ ዊልያም ፍራንክሊን ግራሀም የተዘጋጀው የፀሎት፣የወንጌል ስብከትና የዝማሬ ፕሮግራም የተሰጠው ርዕስ "መለኮታዊ ጉብኝት" የሚል በመሆኑ ትንሽ ግራ አጋቢ ስለሆነብን ነው። 

ለመሆኑ መለኮት ማለት ምን ማለት ነው? 

መለኮት ማለት:- አምላክ ወይም የሚመለክ(የሚመሰገን) ማለት ነው። አንድን አካል መለኮት ወይም አምላክ ብለን መጥራት የምንችለው 👇

1. ዘላለማዊ ከሆነ
2.ሁሉን ቻይ ከሆነ
3. በሁሉም ስፍራ መገኘት የሚችል ከሆነ
4. ሁሉን የሚያውቅ ከሆነ ብቻ ነው።

ለአማኞች መልካም የስብከትና የፀሎት ግዜ ይሁንላችሁ።


Video is unavailable for watching
Show in Telegram
Borana Oromo People Northern Kenya🇰🇪 and Southern Ethiopia🇪🇹


Forward from: LIMA FOXTROT FOXTROT
#Ofeeggannoof!!
👇👇👇👇👇👇👇
Ummati keenya walloo ofeeggannoo godhaa Fanoon bakka namni keenya guyyaa oolu laaltee halkan dheyxee boombii mobila irratti hiitee biraa deemti ,yeroo barihe mobila sanarratti bilbilti akka namni itti deemee xuquuf. Yoo xuqame immoo boombichi namatti dhukka'a.
Kanaaf offeegaa adara.
Suuraan kuni Ortatti amaarri akkasitti boombiin ummata fixuuf yaaltee turte hin milkoofne malee.!!!!
😡😡😡😡😡😡😡
😡😡😡😡😡😡😡


#Breaking

~`• "ኔቶ በዩክሬን ጦርነት ውስጥ ጣልቃ የሚገባ ከሆነ ያኔ ሶስተኛው የአለም ጦርነት ይሆናል" ፑቲን


Lammi Begna Dilbata dhufu wal argaan Malkaa International Hotel tti haa ta'u. Kitaaba Hayyuun barreesse Eebbisna! "DAAYAA"Lammi Begna milkaa'i!


ኦቦ ኃይለ ማርያም ገመዳ የማጫና ቱለማ ማህበር ፈጣሪ ነው።

ኦዳና ቁቤ በመጫና ቱለማ ማህበር አርማ እንዲሆን ያስገባ በኦሮሞ ባንዲራ እምብርት ላይ ኦዳ እንድቀመጥ ሃሳብ ያቀረብ የተማረ ንቁ ብሄርተኛ ነው።

ከድሃ ቤተሰብ የተወለደ የታሪክና ህግ አዋቂ ነበር። ትውልዱ ሰላሌ ጂዳ ነው። በጣሊያን ጊዜ ዘምቶ...ጣሊያንን ተዋግቶ፥ በጣሊያን ተማርኮ ሶማሊያ ተወስዶ ታስሮ ነበር። ኃይሌን በቅርበት የሚያውቁት ሲመሰክሩ በዚያ ትውልድ ዘመን በርሱ ደረጃ የሚገኝ ባለ ምጡቅ አዕምሮ ነበረ ለማለት እንቸገራለን ይላሉ። እነ ኮሎኔል አለሙ ቂጤሳ ግን አድንቀውት አይጠግቡም ነበር፣ ጠላቶችም በንቃቱና በጀግንነቱ ያደንቁታል።..

ኃይለማርያም እንደሚያጠፉት ያውቅ ነበር። አፄ ኃይለስላሴም በሚገባ ያውቁታል።በጥብቅና ሙያው፣በይግባኝ ለደምበኞቹ ሞግቶ አያሌ ጊዜያት አፄ ኃይለስላሴ ፊት ቀርቧል። አፄው በተደጋጋሚ አይተውት ድንቅ ችሎታው አስገርሞዋቸው ነበር።

እጅግ ከመደነቃቸው የተነሳ የማን ልጅ እንደሆነ ለማወቅ የማንስ ልጅ ነህ ብለው ስጠይቁት ፣ " ጃንሆይ ኃይለማርያም የገመዳ እባላለሁ አላቸው። ጃንሆይ የሚያውቀት ባላባት መስሎዋቸው፣ "የኛው ገመዳ ልጅ ነሃ!" ሲሉት፣ የለም ጃንሆይ! እኔ እርሶ የማያውቁት የድሃው ገመዳ ልጅ ነኝ" አላቸው።፣ እርሳቸውም በኃይሌ አባባል እንደ ተገረሙም፣እንደ ደነገጡም ይነገራል።

ጀግናው የአንድነት አቀንቃኝ ኮሎኔል አለሙ ቂጤሳ ኃይለማርያም ቀርቦ ኦሮሞን አንድ የሚያደርግ ማህበር እንመስርት አለው። ኃይለማርያም እሺ ብሎ ቁቤና ኦዳና የማህበሩ መተዳደሪያ ደምብ እንድሆን አዘጋጅቶ አቀረበ። አስቀድሞ የሸዋ ቱለማ መረዳጃ ማህበርን መስርቶም ይንቀሳቀሰ ስለነበር የራሱንም ማህበር በአዲሱ ማህበር ጋር አዋሃዶ ህጋዊ ፈቃድም አግኝተው ስራ ጀመሩ። ኃይለ ማርያም ኦሮሞ ያልሆኑትን ኢትዮጵያዊያን "ወንድምህን እንደ ራስህ ውደድ..." በሚለው መርህ ይመለከት ነበር ። የመጫና ቱለማ ማህበር ፈጣሪ የመተዳደሪያ አርቃቂና ዋና ፀሐፊ ሆኖ በቢሮውን 24 ሰዓት ያገልግል ነበር።

በግፈኞች አይን ገብቶ ልያጠፉት ምክንያት አግኝተው በጀግና ላይ ሞት ፈረዱ። ብሔርተኞችን ለማጥፋት በአላቸው አላማ በተከታታይ ሻምበል ማሞ መዘምርና ጄነራል ታደሰ ብሩ ላይ ሞት ፈረዱ ። ሌሎችን በእስራት ቀጡ።! ጄነራል ዳዊት አብዲና ኦቦ ኃይለማርያም በግዞት ተሰቃዩ፣ ታመሙ፣ ህክምናም ተከለከሉ! እነ ኮሎኔል አለሙ ጎንደር ተወስደው ታሰሩ። ሰይፉ ተሰማ ጋሞጎፋ ተወስዶ፣እስር ቤት በስውር ተገደለ።

የኦሮሞ ዘር ናቸው የሚባሉ ራስ እምሩ የኃይለማርያም ስቃይን አይተው አዝነው አፄ ኃይለስላሴን ህክምና እንድፈቅዱለት ተማፀነ።... "እሺ እፈቅዳለሁ፣ ግን የመጫና ቱለማ ዋና ቀማሚ ኃይለማርያም መሆኑን አትርሳ" አለው።

ህክምናው በጣም ጉዳት ከደረሰበት በኋላ ስለተፈቀደ የመዳን እድሉ የመነመነ ነው ። የነፍጠኞች ግፍና ጭካኔ ከፋሽስት ይበልጣል። ኃይለማርያም ታሞ እየተሰቃዬ በቃሬዛ ተሸክመው የፍርድ ቤት ችሎት እንዲከታተል አደረጉ ።

በመጨረሻም አፄው ፈቃደኛ ሆነው ህክምናው ሲፈቀድለት የመጫና ቱለማ አመራሮች ተደሰቱ ።፣.....ኃይለማሪያም በህክምና እንደማይድን ያውቅ ነበር።

ከእስር ቤት ወደ ሆስፒታል በቃሬዛ ስወሰድ ለተሰበሰቡ ወዳጆቹ የመጨረሻ መልዕክቱን አስተላለፈ።"ታክሜ፣ድኜ ዳግም አገኛችኋለሁ ብዬ ተስፋ አላደርግም። የኔ ነገር ፍፃሜው ላይ ደርሷል።ከእንግዲህ የኦሮሞ ነገር ወደፊት እንጂ ወደ ኋላ አይመለስም። የለኮስነው ሰላማዊ ትግል መሠረቱ አይነቃነቅም፣ወደ ኋላም አይመለስም። በአጭሩ የኦሮሞ ትግል አሁን በቂጥ ሆድ እንደገባ እባብ ነው። ከጎተቱት ይበጠስና መርዙ ውስጥ ይቀራል። ካልወጣ ሙሉ በሙሉ ወደ ውስጥ ይገባል።በምንም ተስፋ አትቁረጡ ፣በርቱ፣ እጅ የማይሰጥ ትውልድ አፍርተናል..." ብሎ ተሰናበታቸው።

የዚህ ጀግና ታሪክ የጻፈ የኦሮሞ ምሁር የድህረ ምረቃ ተማሪ ነው ።ጀግኖች ይሞታሉ። ግን አላማቸው ታሪካቸው ሥማቸው ለዘለአለም ይኖራል። የግፈኞች ታሪክ ለዘለአለም ተቀብሮ ይቀራል።

ኦሮሞ እዚህ የደረስው በሰው ልጆች ላይ ተደርጎ የማይታወቅ ግፎችን አልፎ ነው ።
🙏 Bulto Bena




የኬንያ ልዑክ ቡድን በ72ኛው የቦረና ገዳ ባሊ ስልጣን ርክክብ ላይ ለመታደም ያበሎ ከተማ ገብተዋል።


Video is unavailable for watching
Show in Telegram
የኦሮሞ ህዝብ ከነበሩት ብርቅዬ ልጆቹ መሀል ጀግናው ሰማዕት ጃል በቴ ኡርጌሳ አንዱ ነው። ይህንን አንደበተ ርቱዕ ዘርፈ ብዙ ዕውቀት ባለቤት የሆነ ጀግናችንን የሰዉ አውሬዎች እንዴት እንደነጠቁን ይሄ የቀድሞ የኦህዴድ ከፍተኛ ባለስልጣን ምስክርነቱን እንዲህ ያስቀምጣል፡ ይሄ በታሪክ የሚወሳ የግፍ ግፍ ተመዝግቦ ይቀመጣል።


Guraandhala 30, 2017 ykn Bitootessa 9, 2025 tti

waaree booda saa'atii 7:00 irraa eegalee

Hoteela Malkaa International Kan Naannoo Churchill

DAAYAA


Forward from: Save Oromia 💪
ማንም ይሁን ማን ድብቅ ፖለቲካዊ አጀንዳ ይዞ የኦሮሞን ህዝብ በሀይማኖት ለመከፋፈል ለሚንጠራወዝ ጆሮ መስጠት ተገቢ አይደለም!!!

     𝙊𝙧𝙤𝙢𝙤𝙤𝙣 𝙏𝙤𝙠𝙠𝙤❗

"ኦሮሞ አንድ ነው ኣይከፋፈልም በሐይማኖት አይከፋፈልም፣በጎሣ አይከፋፈልም፣በወንዝ አይከፋፈልም በተራራ አይከፋፈልም ኦሮሞ አንድ ነው! አኖሌ ላይ ያለቁትን የአባቶቻችንን ታሪክ ለማቆየት ሀገራችን ኦሮሚያን እጃችን ላይ መመለስ ይገባናል! ባለንበት ተያይዘን አንድ ሆነን ታሪክን እናኑር" አንጋፋው የኦሮሞ ታጋይ ጃል ነዲ ገመዳ


Forward from: Save Oromia 💪
Qalii ilman saba

Qalbiin nacaqasaa!

Tokumma jabessaa

Oromumma cimsaa

Wallalaa barsiisaa

Kan ballese gorsa

Dhugaa agarsisaa

Safuu oromo tiysa

Lagadhaa abarsa

Hinaffaa lakkisaa

Dhadhessaa wal farsaa

Jaalala kununsaa

Kabajaa baay'isaa

Madaa wal fayyisa

Haqaa godaanisa‼

#OromoVoice https


እነዚህ #አምስቱ የአማራ ፓርቲዎች " በኦሮሞ ህዝብ ላይ ግድያ፣ጭፍጨፋ፣ዘረፋና የፍትህ መጓደል ሲደርስ አፋቸውን ለጉመው ይቆዩና በኦሮሞ ህዝብ ሀብት ላይ፣ ቋንቋና ባህሉን በሚመለከት አንድነት ለመፍጠር ተነጋገረ ሲባል አልያም በኦሮሚያ የሰፈረ አንገት ቆራጭ ፋኖ ላይ እርምጃ ሲወሰድ ሁላቸውም ከጎሬያቸው ወጥተው ያልተገረዘ ምላሳቸውን ይሰነዝራሉ።

- እናት ፓርቲ (ማህበረቅዱሳን)
- መኢአድ
- ኢሕአፓ
- ዐማራ ግዮናዊ ንቅናቄ
- አንድ ኢትዮጵያ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ

 




ኢዜማ መንግስት ነው የምንለው እኮ ዝም ብለን አይደለም፤ ለካ ኤርትራ ፍየል ሲጠብቅ ነበረ የከረመው 😊


Video is unavailable for watching
Show in Telegram
ጃል ሰኚ  የሽመልስ አብዲሳ ደሕንነት አማካሪ  ላይ ጥቃት ተፈጸመበት ፤  .... ጊዳያና ሆስፒታል በሕክምና ላይ ይገኛል ይህንን ዜና የዘገበው የነፍጠኛ ሚድያ Mereja Tv ነው። 

ተጨማሪ መረጃ ያላችሁ Inbox 👉  @TomFreedo

20 last posts shown.