📝Abu Nuh ሚስባህ ሙሐመድ


Channel's geo and language: Ethiopia, Amharic
Category: not specified


የቴሌግራም ቻነል➷➴➘➷➴➘➷➴➘
https://t.me/MisbahMohammed_6682

Related channels  |  Similar channels

Channel's geo and language
Ethiopia, Amharic
Statistics
Posts filter


Forward from: طه خضر أبوعبد الله
#مقتضى الصناعة الحديثية:

أن حديث دعاء قنوت الوتر غير ثابت ولا يصح حديث في ذلك عن النبي صلى الله عليه وسلم، وما جاء في حديث الحسن من ذكر القنوت والوتر من طريق ابني أبي إسحاق: يونس وإسرائيل وغيرهما غير ثابت لشذوذه؛ لأن الإمام الحبر الجبل الثقة الثبت سيد النقاد والحفاظ والأثبات شعبة بن الحجاج رواه فلم يذكر القنوت والوتر.
وشعبة أحفظ وأثبت من أضعاف أمثالهم بشهادة الأئمة. والله أعلم.

وقد ذهب إلى تضعيف الحديث الإمام أحمد وابن خزيمة وابن حبان وابن عبد البر وابن حزم وابن القيم وغيرهم.

#فإذا كان ذلك كذلك فلا يلزم التقيد والالتزام في قنوت الوتر بهذا الدعاء. والله أعلم.


🔉  መልዕክቱ ይሰራጭ‼🔖
===============

#ScamAlert


ይሄን የጥንቃቄ መልዕክት በአስቸኳይ ሼር አድርጉት!

ብዙ ሰው እየተሸወደ ነው።

«የቴሌግራም ፕሪሚየም በነፃ ተቀብለዋል!» የሚል የአማርኛ ጽሑፍ ከስሩ ሊንክ ያለው እየተሰራጨ ነው።

ልብ በሉ! ሊንኩን ከተጫናችሁት አካውንታችሁ 100% ተጠልፏል።


በምታውቁት ሰው አካውንት ቢላክም፤ አውቆ ሳይሆን እርሱም ተበልቶ ነው።
ሊንኩን በፍፁም እንዳትከፍቱ።

ሳታውቁ በስህተት የከፈታችሁ ካላችሁ በአስቸኳይ ይህን አድርጉ።

መጀመሪያ ፕሮፋይላችሁ ላይ ወዳለው Settings ላይ ግቡ Devices የሚለውን ንኩት። በቀይ የተፃፈውን Terminat All Other Sessions የሚለውን ተጫኑና ከሁሉም አካውንታችሁ ሎግኢን ከተባለባቸው ዲቫይሶች ውጡ።  Ok በማለት 24 ሰአት ሳይቆይ አስወግዱት። 24 ሰዓት ከቆዬ ይህን ማድረግ ላትችሉ ትችላላችሁ። ምክንያቱም እነርሱ ይህን ስቴፕ ተከትለው እንደ ዋና ባለቤት ሆነው እናንተን ያባርሯችኋል። 

ብዙ ሰው እየተበላ ስለሆነ እባካችሁ በየቦታው ሼር አድርጉት።

https://t.me/Mistre_ahbashe/3653
https://t.me/+gCjlm3BSqDxkNmM0


في رياض الصائمين(الحلقة السادسة في تفسير قوله تعالى ما قدروا الله حق قدره)




ታላቅ የሙሃዶራ ዝግጅት
በዳር አስ-ሱንና የሸሪዓ እውቀት ማዕከል
አዲስ አበባ አለምባንክ

የፊታችን እሁድ መጋቢት 7 ረመዷን16
ዝርዝሩን በአላህ ፈቃድ እንመለስበታለን

የዳር አስ-ሱንና የቴሌግራም 👇👇 ቻናል #join በማድረግ ይቀላቀሉ
https://t.me/DarASSunnah1444
https://t.me/DarASSunnah1444


الإعتداء في الدعاء.pdf
27.1Mb
👉 በዱዓእ ላይ ድንበር ማለፍን የሚዳስስና ጠቃሚ ጥቆማዎችና ማስጠንቀቂያዎች ያሉበት ድንቅ ኪታብ ነው።

👉 ዱዓእ ዒባዳ እንደመሆኑ ማጠን ተውቂፊይ ስለሆነ በቁርኣን ላይ በተገለፁትና ከነቢዩ (ሶለላሁ ዓለይሂ ወሰለም) በተገኙት ላይ መገደብ ያስፈልጋል።

👉 ዐረብኛ በደንብ የምትረዱ ብታነቡት በአላህ ፈቃድ በጣም ትጠቀሙበታላችሁ።

✍ የኪታቡ ፀሐፊ ዶ/ር ሸይኽ ሙሐመድ ቢን አሕመድ አልፊፊ
ናቸው።

https://t.me/medresetulislah/8079


Video is unavailable for watching
Show in Telegram
🕌 ከማን ኋላ ነው መስገድ ያለብን ⁉️

🎙ሸይኽ ፈውዛን አላህ ይጠብቃቸው እንዲህ ይላሉ ፦

የሰላትን ከሚየሳምር ( ተስቢሁን ሩኩዑን ሱጁዱን አሟልቶ ) አላህን ከሚፈራ ኢማም ጀርባ ስገዱ !

የድምፁ ማማር ደስ ማለት ብቻ አይደለም የሚፈለገው (አላህ ፈሪ ከቢደዕና ከባለቤቶቿ የራቀ መሆን መሆን አለበት )

✍قلت أنا

👉ስንትና ስንት ሐፊዞች አሉ የሐፈዙትን ቁርኣን ድንበር የማይጠብቁ ፣ ነሺዳ በስልካቸው ጭነው የሚሰሙ ፣ ከአጅነቢይ ሴት የሚልከሰከሱ ፣ ከሙመይዐህ ከእኽዋን ጋር በሱና የሚያሴሩ ፣ የሰላትን ዋጂባት የማያውቁ እነ ሶላታቸው ለይ ብዙ ነውሮች ያሉባቸው ድምፃቸው ግን ጆሮ ይሰርቃል !

🎙الشيخ العلامة صالح الفوزان حفظه الله تعالى


የቴሌግራም ቻነል➷➴➘➷➴➘➷➴➘
https://t.me/MisbahMohammed_6682


*من هم أهل الله وخاصته؟*
*ومن هم أهل الذكر؟*

يقول الإمام الألباني رحمه الله تعالى كما في "جامع تراث الألباني في المنهج" (1/ 120-121):
قول الله تعالى في القرآن الكريم: *﴿فَاسْأَلُوا أَهْلَ الذِّكْرِ إِنْ كُنْتُمْ لا تَعْلَمُونَ﴾* [النحل: ٤٣].
لا شك أن هذه الآية يجب قبل أن يطبقها عامة الناس هؤلاء أن يعرفوا بداهة من هم أهل الذكر، فأهل الذكر هم أهل القرآن، وأهل القرآن ليسوا هم الذين يقرؤون القرآن ويحسنون تقويمه وقراءته جيدًا، ثم لا يكادون يفقهون منه شيئًا ولو قليلًا، هؤلاء ليسوا هم أهل القرآن، أهل القرآن الذين أثنى عليهم رسول الله ﷺ في حديث خاص، ألا وهو قوله: «أهل القرآن هم أهل الله وخاصته»، أهل القرآن هم أهل الله وخاصته، هم الذين يفهمون القرآن ويفسرونه على ما كان عليه زمن نزوله على قلب النبي ﷺ، أي على ما كان عليه سلفنا الصالح، هؤلاء هم أهل الذكر الذين يجب على عامة المسلمين أن يسألوهم، ومن المؤسف جدًا أن يكون هؤلاء هم القليلون الذين أشار إليهم الرسول ﷺ في جوابه الأول والثاني بخاصة. جوابه الأول: قال: «هم أناس قليلون صالحون بين ناس كثيرين، من يعصيهم أكثر ممن يطيعهم». والجواب الثاني: «هم الذين يصلحون ما أفسد الناس من سنتي من بعدي». فهؤلاء هم الذين يجب على عامة المسلمين أن يلجأوا إليهم حينما تشتد عليهم الفتن، وتتكاثر وتتناوع؛ فَيَحْتَارون ولا يدرون إلى أي قول يذهبون…


🟢ጀርባው ይጠና

መንዙማ ተብዬው ዘፈን ያማረውን የነቢያት ሁሉ ዲን አል ኢስላምን ለማጠልሸት ሆን ተብሎ በሰፊው እየተሰራበት እንደሆነ በደምብ ይስተዋላል። በወርሃ ረመዳን የሚብስባቸው ከቁርኣን ለማዘናጋት ቦታ እየተሻሙ ነው።

የታክሲዎቹና የጫት ቤቶቹ እንዳሉ ሆነው
አብዛኛዎቹ የመንደር መንዙማ ቤቶች ምንም የሚሸጡት ነገር ወይም የሚሰሩት ስራ የለም። በሺርክና በኹራፋት የታጨቁትን መንዙማዎች እያስደለቁ ከመወዛወዝ ውጭ ምንም  የለም።
ይባስ ብለው በመንዙማው የሚደንሱም ወጣቶች አልጠፋም።

👌ጠጣር ጥያቄ

ለእነዚህ የመንዙማ "ዲጄዎች" የቤት ኪራዩን እና ደሞዝ ማነው የሚከፍላቸው ?!


إِنَّ وَرَاءَ الأَكَمَةِ مَا وَرَاءَهَا

ሙስሊሞች ሆይ:
እነዚህን አበላሾች ተጠንቀቁ። እነርሱም ከአጥፊነት ይመለሱ። አላህን ፍሩ ኢስላም የጭፈራ ዲን አይደለም።

http://t.me/Abuhemewiya


በአሁኑ ሰዐት ማህበረሰባችን ባለበት ተጨባጭ ወንጀል ሐቅ መናገር ብቻ ነው


አቡበከር አህመድ ሆይ፣ ኡማዉ እንዲደፈር እና ነቢዩም እንዲሰደቡ ከሚታደርጉት ዉስጥ አንተና መሰሎችህ ቀዳሚ ናችሁ። "ኡስታዝ" ተብለህ እና "የኢትዮጵያ ሙስሊም ተወካይ" አስብለህ ሲታበቃ:-

🚫 በተገላለጠች ሴት ፊትለፊት በሚዲያ ቀርበክ "እየሱስ የጌታ ልጅ ነዉ እያልክ"
🚫 "የኢስልምና መንግስት እንኳን ማቋቋም ማሰቡ ራሱ ክልክል ነዉ" እያልክ
🚫 ክርስቲያኖች ለታቦታቸዉ መዋጮ በሚያሰባስቡት መርሃግብር ተገኝተህ አብራቸዉ ገንዘብ ሲታዋጣ፣
🚫 መሰሎችህም (እንደ ጄይላን ኸድር ያሉ) ከቄሶች ጋር በአንድ መድረክ ተገኝተዉ ስቀድሱ... ወዘተ...

ጠላቶቻችን ይህን ድርጊታችሁን አይተዉና ንቀዉን ነው። በዲናችን በመዳከማችን ሁላችንም ከተጠያቅነት አናመልጥም። ግን በዋነኝነት አንተ ላቦካሆዉ ሌሎችን ተጠያቂ ከማድረግና እንደለመድከዉ ወጣቱን አነሳስተህ ለፖለቲካ ግብህ መጠቀሚያ ማድረግ አትችልም። እናንተዉ ከነዚያ የድድብና ተግባሮቻችሁ ታቀቡ ሌላዉም ይስተካከል ዘንድ ይከጀላልና!!!

https://t.me/Khedir_M_Abomsa/3533


አስደሳች አኽባር‼️

🔖ለእውቀት ፈላጊዎች በሙሉ

♻️እነሆ ተከታታይ ሳምታውይ  ደርስ ሊጀመር ስለሆነ በስልጤ ዞን ምስራቅ  አዘርነት ወረዳ  አዳዘር ሼበል ቀበሌና አካባቢዋ የምትገኛ እውቀት ፈላጊዎች ሆይ በተባለው ቦታና ሰአት ወቅት በአካል በመገኘት የደርሱ ተካፋይና ተጠቃሚ ይሁኑ

➖ደርስ የሚሰጥበት ቦታና ሁኔታ እነሆ ብለናል

🕌ሙቴ መስጅድ ከትምህርት ቤቱ አጠገብ ዘወር ሲሉ ፊት ለፊት ያገኙታል

👉ደርስ የሚሰጠው የኪታብ አይነት ↩️

📝የታላቁ ሸይኽ ሁሴን አስልጢ
[ሀፊዘሁሏህ}
📚الدكتورالشيخ حسين السلطي

📚አተመሱክ ቢል ኪታቢ ወሱና ነጃቱን

➖ደርሱን የሚሰጠው ማነው ካላችሁን

🪑በኡስታዝ ሙሐመድ ሰልማን ስልጤ
[ሀፊዘሁሏህ]

🔰ሲሆን በአይነቱ ለየት ያለ ቆይታ ያለበት በደርሱ ተጠቃማ ይሁኑ  እንዳትረሱ ለሌሎችም አስታውሱ

🕒ደርስ የሚሰጥበት ሰአት  7:00 ከዙህር ሶላት ቦኋላ ሳምታውይ ተከታታይ ደር ዛሬ ማክሰኞ ይጀመራል


🗓መጋቢት ቀን/2/07/2017/ዛሬ/ማክሰኞ ይጀመራል

https://t.me/hussenhas


Video is unavailable for watching
Show in Telegram
🔴 فضل العشر الأوسط من رمضان

🎙 العلامة ابن العثيمين رحمه الله.
العشر الأواسط أفضل من العشر الأول والعشر الأواخر أفضل من العشر الأواسط،

• وتجدون هذا في الغالب مطرد وأن الأوقات الفاضلة آخرها أفضل من أولها، ويوم الجمعة عصره أفضل من أوله، ويوم عرفة عصره أفضل من أوله،

• والحكمة من هذا والله أعلم: أن النفوس إذا بدأت بالعمل كلت وملت فرُغِّبت بفضل آخر الأوقات على أولها حتى تنشط فتعمل العمل الصالح.

https://t.me/MisbahMohammed_6682


🔷መንዙማና ሙስሊሞች ያልተረዱት አደጋው

▪️ ቁርኣን የወረደው ገዝተን ቤት ለማስቀመጥ ትዝ ስል አንስተን ለበረካው በአካላችን ልንተሻሸው  ሳይሆን ልንተዳደርበትና ልንሰራበት ነው !
▪️ሶሃበዎች የበላይነት የተቀዳጁት ከነበሩበት ውርደት የወጡት በህይወት እያሉ ጀነት ልመሰከረላቸው የቻለው በቁርኣን በመስራታቸው ነው ።

ሙስሊሞች ቁርኣንን የበላይ ካደረጉ የበላይ ይሆናሉ። ከሰሩበትና ከተመሩበት የማይጠፋውን የደስታ ሀገር ጀነትን  ይወርሳሉ !
 

ተኝተው የማያድሩት ጠላቶቻችን ሙስሊሞችን ከተውሂድ ብርሃን አውጥተው ወደ ሽርክ ጽልመት እንዲገቡ ለማድረግ  በሽርክና በኩፍር የተሞላውን መንዙማ በተላለኪዎቻቸው  አሕባሾች እነ ሱፊዮች  በኩል አመጡ ። በጣም የሚያሳዝነው በሙስሊሞች እምነትና ደም የሚነግዱት ኢኽዋኖች ይህንን የሽርክ መናሀሪያ የሆነውን መንዙማ  ኢስላማዊ ኪነ ጥበብ ወይም ኢስላማዊ አርት ብለው በማስተዋወቅ እንዲሰራጭ ማድረጋቸው ነው አላሁል ሙስተዓን ።

➧  በዚህ በቁርኣን ወር ሙስሊሞች ከምንጊዜውም በላይ ፊታቸውን ወደ ቁርኣን በሚያዞሩበት ግዜ አላህ ካዘነለት በስተቀር ይህ የኩፍር መናሀሪያ በእያንዳንዱ የሙስሊሞች መኖሪያ ቤት ፣ ንግድ ቤት እንዲሁም ስልካቸው ለይ ተጭኖ ህፃኖች እየሸመደዱት  ወጣቶችና ጎልማሶች ዲን አድርገው ይዘውት የተውሂድ ጠላት ሆነው ያረጁበታል ።

↪️አብዛኛው መንዙማ የአላህን ሐቅ ለፉጡር የሚይሰጥበት  በነብዩ ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም ዘመን ከነበሩ ከሀዲያን ክህደት የበለጠ ክህደት ያለበት ነው ።
መንዙማ ባዮች በኩፍር ግጥሞቻቸው የአላህንና የነቢያችንን ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም ስም ደጋግመው እያነሱ ለሙስሊሙ ማህበረሰብ ነቢዩን በመውደድ ስም ሽርክን ያሰሩታል ።

➪ ይህ የተከበረው የረመዳን ወር የተከበረው ቁርኣን የወረደበት ወር ሲሆን በዚህ ወር ቁርኣንን መቅራት፣ ትርጉሙን ማስተንተን፣ ያዘዘውን መልእክት ትእዛዙን መተግበር ክልከላውን መራቅ መልእክቱን  ተረድቶ የህይወት መመሪያ አድርጎ መያዝ የእያንዳንዱ ሙስሊም ግዴታ ነው ።

↪️ቁርኣን የህይወታችን መመሪያ፣ የልባችን ብርሀን፣ ለውስጥም ለውጭም በሽታችን መድሃኒት፣ የሁለት ሀገር ስኬት ቁልፋችን  ነው።

▪️ሙስሊሞች የቁርኣንን በረካ ማግኘትና ድልን መጎናፀፍ ከፈለጉ ከቁርኣን ጋር ያለቸውን ግንኙነት ማስተካከል ይገባቸዋል
የሽርክና የቢደዕ መናሀሪያ የሆነውን መንዙማን በመተው ቁርንኣንን በመቅራትና ትርጉሙን በመማር ጌታቸውን አላህን በእውቀት ሊያመልኩት ይገባቸዋል ።

👌ለዚህ ደግሞ የሱና ዱዓቶች ትልቅ ስራ መስራት አለባቸው እየሰሩም ነው አህባሾችና እኽዋኖች ደም እነ እምነት ለመነገድ በሚራሮጡበት በዚህ ግዜ የሱና ሰዎች ለሙስሊሞች እምነትና ሚንሓጅ ከምንግዜውም በላይ ልፋት ይጠበቅባቸዋል ! ለዚህ ደግሞ እንደ እድል የሚቆጠረው በረመዳን ወር የሙስሊሞችን ወደ መስጂድ መመለሳቸውን ተጠቅመን እምነታቸውን እንዲገነዘቡ እነ እንዲጠብቁ ከአህባሽ ፣ እኽዋን እነ ሙመይዐህ እንዲጠነቀቁ በማድረግ የእድሉ ተጠቃሚ መሆን ያስፈልጋል ።

አላህ ለሁላችንም የጠራ እውቀትን በኢኽላስ  ከጠንካራ ድፍረት ጋር ይስጠን
ረመዳንን በተሻለ መልኩ ፆመን የምንጨርሰው ያድርገን !!!

✍📝Abu Nuh ሚስባህ ሙሐመድ
የቴሌግራም ቻነል➷➴➘➷➴➘➷➴➘
https://t.me/MisbahMohammed_6682


قوله تعالى ﴿وَلَوۡ تَرَىٰۤ إِذۡ وُقِفُوا۟ عَلَى ٱلنَّارِ فَقَالُوا۟ یَـٰلَیۡتَنَا نُرَدُّ وَلَا نُكَذِّبَ بِـَٔایَـٰتِ رَبِّنَا وَنَكُونَ مِنَ ٱلۡمُؤۡمِنِینَ ۝٢٧ بَلۡ بَدَا لَهُم مَّا كَانُوا۟ یُخۡفُونَ مِن قَبۡلُۖ وَلَوۡ رُدُّوا۟ لَعَادُوا۟ لِمَا نُهُوا۟ عَنۡهُ وَإِنَّهُمۡ لَكَـٰذِبُونَ ۝٢٨﴾ [الأنعام ٢٧-٢٨]
.
قال ابن القيم : وقد حام أكثر المفسرين حول معنى هذه الآية، وما أوردوا ما يشفي.
فراجع أقوالهم تجدها لا تشفي عليلا، ولا تروي غليلا.
الآية معناها أجل وأعظم مما فسروها به. ولم يتفطنوا لوجه الإضراب ب «بل» ولا للأمر الذي بدا لهم، وكانوا يخفونه وظنوا أن الذي بدا لهم هو العذاب. فلما لم يروا ذلك ملتئما مع قوله (ما كانُوا يُخْفُونَ مِن قَبْلُ) قدروا مضافا محذوفا، وهو خبر ما كانوا يخفون من قبل، فدخل عليهم أمر آخر، لا جواب لهم عنه.
وهو: أن القوم لم يكونوا يخفون شركهم وكفرهم، بل كانوا يظهرونه، ويدعون إليه، ويحاربون عليه. ولما علموا أن هذا ورد عليهم، قالوا: إن القوم في بعض موارد القيامة ومواطنها أخفوا شركهم وجحدوه، وقالوا: واللَّهِ رَبِّنا ما كُنّا مُشْرِكِينَ فلما وقفوا على النار بدا لهم جزاء ذلك الذي أخفوه.
قال الواحدي: وعلى هذا أهل التفسير.
ولم يصنع أرباب هذا القول شيئا. فإن السياق والإضراب ب «بل» والإخبار عنهم بأنهم لو ردوا لعادوا لما نهوا عنه، وقولهم «والله ربنا ما كنا مشركين» لا يلتئم بهذا الذي ذكروه. فتأمله.
وقالت طائفة، منهم الزجاج: «بل» لاتباع ما أخفاه عنهم الرؤساء، من أمر البعث.
وهذا التفسير يحتاج إلى تفسير، وفيه من التكليف ما ليس بخاف.
وأجود من هذا: ما فهمه المبرد من الآية، قال: كأن كفرهم لم يكن باديا لهم، إذا خفيت عليهم مضرته.
ومعنى كلامه: أنهم لما خفيت عليهم مضرة عاقبته ووباله، فكأنه كان خفيا عنهم، لم تظهر لهم حقيقته. فلما عاينوا العذاب ظهرت لهم حقيقته وشره.
قال: وهذا كما تقول لمن كنت حدثته في أمر قبل: قد ظهر لك الآن ما كنت قلت لك. وقد كان ظاهرا له قبل هذا. ولا يسهل أن يعبر عن كفرهم وشركهم الذي كانوا ينادون به على رؤوس الأشهاد ويدعون إليه كل حاضر وباد بأنهم كانوا يخفونه، لخفاء عاقبته عنهم. ولا يقال لمن أظهر الظلم والفساد، وقتل النفوس وسعى في الأرض بالفساد: إنه أخفى ذلك، لجهله بسوء عاقبته، وخفائها عليه.
فمعنى الآية - والله أعلم بما أراد من كلامه -: أن هؤلاء المشركين لما وقفوا على النار، وعاينوها وعلموا أنهم داخلوها، تمنوا أنهم يردون إلى الدنيا فيؤمنون بالله وآياته، ولا يعودون إلى تكذيب رسله. فأخبر سبحانه أن الأمر ليس كذلك، وأنهم ليس في طبائعهم ولا سجاياهم الإيمان بل سجيتهم الكفر والشرك والتكذيب وأنهم لو ردوا لكانوا بعد الرد كما كانوا قبله. وأخبر أنهم كاذبون في زعمهم: أنهم لو ردوا لآمنوا وصدقوا.
فإذا تقرر مقصود الآية ومرادها تبين معنى الإضراب ب «بل» وتبين معنى الذي بدا لهم، والذي كانوا يخفونه، والحامل لهم على قولهم: «يا ليتنا نرد ولا نكذب بآيات ربنا» فالقوم كانوا يعلمون أنهم في الدنيا على باطل، وأن الرسل صدقوهم فيما بلغوهم عن الله، وتيقنوا ذلك وتحققوه، ولكنهم أخفوه ولم يظهروه بينهم، بل تواصوا بكتمانه. فلم يكن الحامل لهم على تمني الرجوع والإيمان معرفة ما لم يكونوا يعرفونه من صدق الرسل، فإنهم كانوا يعلمون ذلك ويخفونه. وظهر لهم يوم القيامة ما كانوا ينطوون عليه من علمهم أنهم على باطل، وأن الرسل على الحق، فعاينوا ذلك عيانا، بعد أن كانوا يكتمونه ويخفونه. فلو ردوا لما سمحت نفوسهم بالإيمان، ولعادوا إلى الكفر والتكذيب. فإنهم لم يتمنوا الإيمان لعلمهم يومئذ أنه هو الحق، وأن الشرك باطل. وإنما تمنوه لما عاينوا العذاب الذي لا طاقة لهم باحتماله. وهذا كمن كان يخفي محبة شخص ومعاشرته، وهو يعلم أن حبه باطل، وأن الرشد في عدوله عنه. فيقال له: إن اطلع عليك وليه عاقبك، وهو يعلم ذلك ويكابر، ويقول: بل محبته ومعاشرته هي الصواب، فلما أخذه وليه ليعاقبه على ذلك وتيقن العقوبة، تمنى أن يعفى من العقوبة وأنه لا يجتمع به بعد ذلك وفي قلبه من محبته والحرص على معاشرته ما يحمله على المعاودة بعد معاينة العقوبة، بل بعد أن مسته العقوبة وأنهكته. فظهر له عند العقوبة ما كان يخفي من معرفته بخطئه، وصواب ما نهاه عنه. ولو رد لعاد لما نهى منه.
وتأمل مطابقة الإضراب لهذا المعنى، وهو نفي قولهم: إنا لو رددنا لآمنا وصدقنا. لأنه ظهر لنا الآن أن ما قاله الرسل هو الحق، أي ليس كذلك، بل كنتم تعلمون ذلك وتعرفونه، وكنتم تخفونه، فلم يظهر لكم شيء جديد لتكونوا عالمين به لتعذروا، بل ظهر لكم ما كان معلوما، وكنتم تتواصون بإخفائه وكتمانه. والله أعلم.


🔹 የካቲት 30/2017 በአ/አ ካራ ቆሬ ቢላል ኢብኑ ረባሕ መድረሳ የእስልምና እንግድነት በሚል ርእስ የተደረገ ሙሓደራ ።

↪️ ከተነሱ ነጥቦች ውስጥ :–

– እንግዳ የሆነው ሶላት ፆምና ሐጅ ሳይሆን ተውሒድ መሆኑ ።
– በነብዩ ዘመን እንግዳ የሆነው በጣኦት አምላኪያን መካከል ነበር ።
– ምክንያቱም የአላህ መልእክተኛ ላ ኢላሃ ኢልለላህ በሉ ያሉት ጣኦት አምላኪያንን ነበር ።
– ዛሬ ተውሒድ እንግዳ የሆነው ሙስሊም ነኝ በሚል ማህበረሰብ መካከል ነው ።
– ተውሒዱ ሽርክ ሽርኩ ተውሒድ ተደርጎ ተይዟል ።
– አብዛኛው ሙስሊም ቀብር አምላኪ ነው ።
– ሰዎች ወደተለያየ የመሻኢኾች መውሊድ ብሎ የሚሄደው ጥሬ እቃ ወይም ሸቀጥ ሊያመጣ ሳይሆን ቀብር ለማምለክ ነው ።
– በረመዳን ከምንጊዜውም በላይ ሽርክ ይሰራል ።
– ቁርኣን እንግዳ ሆኖ ከእስልምና የሚያወጣ ሽርክ የያዘው መንዙማ ነግሷል ። የሚሉና ሌሎችም ነጥቦች ተዳሰዋል ።

http://t.me/bahruteka


↪️ የፆመኞች ጨፌ ክፍል 05

🎙في رياض الصائمين(الحلقة الخامسة قوله تعالى ما قدروا الله حق قدره)

📝 የሚገባውን ያህል አላህን አላከበሩትም ( አልፈሩትም )

🎙🎙 ዶክተር ሸይኽ ሑሰይን ሙሐመድ አስ’ሲልጢይ አላህ ይጠብቃቸው

👂በደምብ ይደመጥ


القناة الرسمية التابعة والمعتمدة للشيخ حسين السلطي حفظه الله

https://t.me/HussinAssilty


🟢መልእክት ለቁርኣን ቃሪኦች

*[ يا قارئ القرآن لاتكن من الذين يتعجلون بالقرآن ولا يتأجلونه]*

أخرج أبو داود في سننه عن جابر -رضي الله عنه- قال: خرج علينا رسول الله -صلى الله عليه وسلم- ونحن نقرأ القرآن، وفينا العربي والأعجمي، فقال: ((اقرءوا فكل حسن، وسيجيء أقوام يقيمونه كما يقام القدح يتعجلونه ولا يتأجلون)) 
صححه الشيخ الألباني في
الصحيحة(٢٥٩ )
والشيخ مقبل في الصحيح المسند(٢٣٦)

قال صاحب عون المعبود رحمه الله

*[ يقيمونه ]* أي يصلحون ألفاظه وكلماته ويتكلفون في مراعاة مخارجه وصفاته.

*[ كما يقام القدح]* أي يبالغون في عمل القراءة كمال المبالغة لأجل الرياء والسمعة والمباهاة والشهرة.

*[ يتعجلونه ]* أي ثوابه في الدنيا.

*[ ولا يتأجلونه ]* بطلب الأجر في العقبى بل يؤثرون العاجلة على اﻵجله ، ويتأكلون ولا يتوكلون. انتهى

*قال العلامة المحدث مقبل الوادعي* رحمه الله
وفيه علم من أعلام النبوة فقد كثر المتأكلون بالقرآن.


https://t.me/Menhaj_Alwadih

https://t.me/HussinAssilty




🌙ረመዳን>>ክፍል ዘጠኝ(9)

ርዕስ"✅
አላህ ለኛ መልካም ነገርን ለመጠቀም  ፈቀደልን ሀራም ነገራቶችን በግልፅ ከለከለን

🌿ጫት አደገኛ ለሰው ልጅች ያልታወቀ ገዳይ ምላጭ አልባ ገዳይ መሳሪያ ለመሆኑ በማስረጃ በነቅል በተጅሪብ በህክምና የጫት ቃሚ ባህሪያቶችና ተግባሮች

🌿ጫት አውረትን ወረትን ብልትን ያኮላሻል ጥርስን አይንን ያበላሻል ቤትን ወንድነትን ያፈርሳል ጫት ቃሚ ቃል ገብቶ ያፈርሳል 🌿ጫት መቃም ሲጋራና ሺሻ ሀሽሽ ለመሳብ ትልቅ ምክኒያት ይሆናል ብሎም ማርከሻ በማለት አስካሪ መጠጥን ያመጣል 🌿ጫት አመርቅኖ ከአላህ ውጭ ሰጭና ነቃጭ ሁኖ ቁጭ ይላል

🌿ጫት ሁለት አይነት እይታ ሁኔታና ምልከታ አለው

➢1.ጫት የዱዓ መሳሪያ እንደሆነ አምነው በዱዓ እንቅልፍ የሚጡ ሰጠንህ አሳደግንህ ጀባ ብለንሀል በማለት የሚጠቀሙት ከሀራም አልፎ ሽርክ ኩፍርን ያዘለ ተግባር አለበት

➢2.በፒያሳ በቤት በገበያ ለሰአት መግደሊያ ለድበርት ዘና ፈታ ለማለት ብለው ከሆነ የሚቅሙት አደንዛዥ አፍዛዥ አቅነዝናዥ አስካሪ ሰለሆነ ጫት መቃም ሀራም እንላለን

⚙በጥሩ ፈገግታ የጫት ኦብሬሽን የተደረገበት የተወሳበት ደማቅ ወቅታውይ ምሽት ከፈገግታ ጋር በግጥም ጭምር

🎙በሸይኽ ሙሐመድ ሀያት
{ሀፊዘሁሏህ}

🕌መስጅዴ ሶፋ  ሀራ ውላጋ

🗓 የካቲት ቀን/29/06/2017/ቅዳሜ ምሽት ወቅታውይ ምክር

📝1446/ኛው ዓመተ ሂጅራ

https://t.me/SheikMohmmedHyatHara

20 last posts shown.