Natnael Mekonnen


Channel's geo and language: Ethiopia, Amharic
Category: Politics


በቀጥታ መረጃዎችን ለመስጠት ሲፈልጉና ማስታወቂያ ማሰራት ከፈለጉ 👉 @NatnaelMekonnen7
Facebook.com/natnaelmekonnen.et
Instagram.com/natnaelmekonnen21

Related channels  |  Similar channels

Channel's geo and language
Ethiopia, Amharic
Category
Politics
Statistics
Posts filter


የኢትዮጵያ የትምሕርት ሚኒስትር እና የኢዜማ መሪ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ
ከሉዓላዊ ሚዲያ ጋር- ሰሞኑን ይጠብቁን


Video is unavailable for watching
Show in Telegram
"የዱባይን ኑሮ በቦሌ❗️"
🏢የተንጣለለ አፓርታማ
📌በመሀል አዲስ አበባ, ቦሌ ላይ
ከስቱዱዮ እስከ ባለ 3 መኝታ አፓርታማዎች
✅የመዋኛ ገንዳ
✅ ጂምናዚየም
✅ የህፃናት ማቆያ
✅የልጆች መጫወቻ
✅7 ፍሎር የመኪና ማቆያ
➡️እንዲሁም ሌሎች አገልግሎቶች ያሉት ዘመናዊ አፓርታማ
ከ 1.7 ሚሊዮን ብር ቅድመክፍያ ጀምሮ
🕙"ቀድሞ ማስረከብ መለያችን ነው❗️"

ለበለጠ መረጃ
☎️+251934159546 ይደውሉልን


Forward from: Abiy Ahmed Ali 🇪🇹
ዛሬ ጠዋት ከኢራን ፕሬዚዳንት መስዑድ ፔዥሺካን ጋር በሁለትዮሽ እና ቀጠናዊ ጉዳዮች ላይ ውይይት አድርጌያለሁ። በውይታችን ወቅት ኢትዮጵያ የመካከለኛው ምስራቅ ውጥረቶች የሚረግቡበት ሁኔታ ለማገዝ ዝግጁ መሆኗን ገልጫለሁ።

Har'a ganama Pirezdaantii Iran Massuud Pezeshikyan waliin dhimmoota garlameefi nannawaa ilaallatan irratti marii'anneerra. Marii keenyaanis Itoophiyaan Giddugala Bahaatti haala muddiinsi jiru gadi bu'u danda'u irratti deeggarsa gochuuf qophee ta'uushee ibseera.

This morning I met with Iranian President Masoud Pezeshkian for a discussion on bilateral and regional issues. During our meetings I expressed that Ethiopia stands ready to support de-escalate tensions in the Middle East.


Forward from: Abiy Ahmed Ali 🇪🇹
በብሪክስ ጉባኤ ከደቡብ አፍሪካ ፕሬዝዳንት ሲሪል ራማፎሳ ጋር በሁለትዮሽ እና ቀጠናዊ ጉዳዮች ላይ የመነጋገር መልካም እድል አግኝተናል።

During the BRICS Summit I also had the opportunity to meet with South African President Cyril Ramaphosa. A good opportunity to reconnect and discuss bilateral and regional issues.


Video is unavailable for watching
Show in Telegram
"የዱባይን ኑሮ በቦሌ❗️"
🏢የተንጣለለ አፓርታማ
📌በመሀል አዲስ አበባ, ቦሌ ላይ
ከስቱዱዮ እስከ ባለ 3 መኝታ አፓርታማዎች
✅የመዋኛ ገንዳ
✅ ጂምናዚየም
✅ የህፃናት ማቆያ
✅የልጆች መጫወቻ
✅7 ፍሎር የመኪና ማቆያ
➡️እንዲሁም ሌሎች አገልግሎቶች ያሉት ዘመናዊ አፓርታማ
ከ 1.7 ሚሊዮን ብር ቅድመክፍያ ጀምሮ
🕙"ቀድሞ ማስረከብ መለያችን ነው❗️"

ለበለጠ መረጃ
☎️+251934159546 ይደውሉልን


ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከዩናይትድ አረብ ኤምሬትስ ፕሬዝዳንት መሃመድ ዛይድ አልናህያን ጋር መከሩ
*************

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከብሪክስ ጉባኤ ጎን ለጎን ከዩናይትድ አረብ ኤምሬትስ ፕሬዝዳንት መሃመድ ዛይድ አልናህያን ጋር መክረዋል፡፡

ጠቅላይ ሚኒሰትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ፅሁፍ፤ የብሪክስ ጉባኤ ከዩናይትድ አረብ ኤምሬትስ ፕሬዝዳንት ከወንድሜ መሃመድ ዛይድ አልናህያን ጋር የመገናኘት እና የመወያየት እድልም ፈጥሮልናል ብለዋል።


ናሽ ልዩ የጥርስ ህክምና ክሊኒክ ዘመኑ ባፈራቸው መሳሪያዎ ች በመታገዝ ሙሉ የጥርስ ህክምናን በመስጠት ላይ ይገኛል::  ከምንሰጣቸው አገልግሎቶች መካከል በከፊል
➢ መጥፎ የአፍ ጠረንን ማከም
➢ የቆሸሹ ጥርሶችን በማሽን እናፀዳለን
➢ በህክምና መዳን የማይችሉትን ጥርሶች መንቀል
➢ ወጣ ገባ ያሉ ጥርሶችን በ ኦርቶዶንቲክ አፕላይንስ እና በብሬስ ማስተካከል
➢ የጥርስ ስር ህክምናን መስጠት
➢ የተቦረቦሩ ጥርሶችን እንሞላለን
➢ የተነቀሉ ጥርሶችን በሰው ሰራሽ አርተፊሻል መተካት
➢ የጥርስ ራጅ አገልግሎት መስጠት

አድራሻ: ሜክሲኮ ቡልጋሪያ ጫፍ ትራፊክ ማብራቱ አጠገብ
  Tel: 0913858561


ፒያሳ ሊሴ ገ/ማርያም!

ከስቱዲዮ እስከ ባለ ሶስት መኝታ አፓርታማ

በ10% ቅድመ ክፍያ

ከ480,000 ብር ጀምሮ አፓርታማዎችን እየሸጥን ነው

ጥቂት አፓርታማዎች ይቀሩናል!

ይፍጠኑ!

ለበለጠ መረጃ (Direct/ Whatsapp) :- 0940407294 ወይም 0913935081


በአዲስ አበባ ከተማ 14 ነጥብ 3 ሄክታር መሬት ለሊዝ ጨረታ ቀረበ

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር 14 ነጥብ 3 ሄክታር መሬት ለሊዝ ጨረታ አቀረበ፡፡

የሊዝ ጨረታው ከጥቅምት 8 እስከ 21 ቀን 2017 ዓ.ም ክፍት መደረጉን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የመሬት ልማት አስተዳደር ቢሮ ዛሬ በሰጠው መግለጫ አስታውቋል።

መግለጫውን የሰጡት በቢሮው የለማ መሬት ማስተላለፍና የሊዝ ክትትል ዳይሬክተር ጫሊ አብርሀም÷ ከቂርቆስ ክፍለ ከተማ ውጭ በሁሉም ክፍለ ከተሞች ለጨረታው የቀረቡ መሬቶች መኖራቸውን ተናግረዋል።

ይህ ከ2016 ዓ.ም ወዲህ አራተኛው ዙር ሲሆን÷ በዚህኛው ዙር ብቻ አጠቃላይ የቀረበው 143 ሺህ 140 ካሬ ሜትር ቦታ ነው ተብሏል።

ይህም በከተማ አስተዳደሩ ታሪክ በቁጥር ከፍተኛው መሆኑ ተመላክቷል።


ፒያሳ ሊሴ ገ/ማርያም!

ከስቱዲዮ እስከ ባለ ሶስት መኝታ አፓርታማ

በ10% ቅድመ ክፍያ

ከ480,000 ብር ጀምሮ አፓርታማዎችን እየሸጥን ነው

ጥቂት አፓርታማዎች ይቀሩናል!

ይፍጠኑ!

ለበለጠ መረጃ (Direct/ Whatsapp) :- 0940407294 ወይም 0913935081


ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ እና ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው ከሚኒስትሮች ልዑካን ቡድን ጋር በካዛን ራሺያ ገብተዋል


የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን በፒያሳ መልሶ ማልማት አካል የሆኑ ዘመናዊ የንግድ ሞሎችን እና የመኖሪያ ቤት በ6 ወራት ለመገንባት ከኦቪድ ግሩፕ ጋር ተስማማ

የፒያሳ መልሶ ማልማት አካል በሆነው በ9 ነጥብ 5 ሄክታር መሬት ላይ ግዙፍ የንግድ ሞሎችን እና የመኖሪያ ቤት በ6 ወራት በሆነ ጊዜ ገንብቶ ለማጠናቀቅ ስምምነት ላይ ተደርሷል ።

የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሽን ዋና ሥራ አሰፈጻሚ ክቡር አቶ ረሻድ ከማልና የአቪድ ግሩፕ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ዮናስ ታደሰ ስምምንቱን ፈርመዋል ።

በስምምነቱ የወርቅ ቤቶች የንግድ ሱቅ ሞል ( FHC Gold Plaza ) ፣ መዝቦልድ ሞል እና ጣይቱ የመኖሪያ አፓርትመንት በአልሙኒየም ፎርም ወርክ ቴክኖሎጂ ለ6 ወራት ጊዜ ውስጥ ገንብቶ ወደ አገልግሎት ለማስገባት የሚያስችል ነው፡ ፡

ግንባታውን በተቀመጠለት የጊዜ ገደብ ለማጠናቀቅ አስፈላጊው የቅድመ ዝግጅት ሥራ መጠናቀቁም ተገልጿል።

የአዲሲቷ ፒያሳ የኢኮኖሚ እንቅስቃሴን ጉልህ አስተዋጽዖ ያላቸው የንግድ ሞሎችና ኘላዛዎች በአጭር ጊዜ ተገንብተው ለአገልግሎት እንደሚበቁ ክቡር አቶ ረሻድ ከማል በዚሁ ወቅት ተናግረዋል ።

በተጨማሪም ዘመናዊ የመኖሪያ ቤትም በዚሁ ስፍራ እንደሚገነባ ክቡር ዋና ሥራ አስፈጻሚው ገልፀዋል።

ኮርፖሬሽኑ ፕሮጀክቶችን በአጭር ጊዜ ለማጠናቀቅ የሚያስችለውን ዘመናዊ የፕሮጀክት አስተዳደር የዘረጋ በመሆኑ የሳይቶቹን ግንባታ በአጭር ጊዜ ለማጠናቀቅ እንደሚያስችለውም ተናግረዋል።

በኮርፖሬሽኑ ታሪክም በብዛት እና በዘመናዊነቱ ለመጀመሪያ ጊዜ የሚገነባ የመጀመሪያው የንግድ ሞሎችና ፕላዛ ግንብታ ፕሮጀክት እንደሆነም ክቡር ዋና ሥራ አስፈፃሚው ጠቁመዋል።

የአቪድ ግሩኘ ዋና ሥራ አስፈፃሚ በበኩላቸው ከዚህ በፊት ከኮፖሬሽኑ ጋር በመሆን በ18 ወራት ጊዜ ውስጥ ግዙፍ የመኖሪያ መንደር ገንብተው ማጠናቀቃቸውን አሰታወሰው ፣ ውለታ የገቡትን የንግድ ሞሎችን እና የመኖሪያ ቤቶችን በተቀመጠው የጊዜ ገደብ ውስጥ አቪድ አጠናቆ እንደሚያስረክብ ቃል ገብተዋል።

ሳይቶችን በ6 ወራት ለማጠናቀቅ የሚያስችለው የአልሙኒየም ፎርምወርክ ቴክኖሎጂም ለግንባታ ዝግጁ ማድረጋቸውንም አቶ ዮናስ ታደሰ አስተውቀዋል፡፡

ፕሮጀክቶችን በአጭር ጊዜ ለማጠናቀቅ የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን ዘመናዊ የፕሮጀክት አስተዳደር ሥርዓት ምቹ እንደሆነም ገልፀዋል።

ሞሎቹ እና የመኖሪያ ቤቶቹ የሚገነቡት በፒያሳ መልሶ ማልማት ለልማት ዝግጁ በሆኑት የኮርፖሬሽኑ ይዞታዎች ላይ ነው፡ ፡


ናሽ ልዩ የጥርስ ህክምና ክሊኒክ ዘመኑ ባፈራቸው መሳሪያዎ ች በመታገዝ ሙሉ የጥርስ ህክምናን በመስጠት ላይ ይገኛል::  ከምንሰጣቸው አገልግሎቶች መካከል በከፊል
➢ መጥፎ የአፍ ጠረንን ማከም
➢ የቆሸሹ ጥርሶችን በማሽን እናፀዳለን
➢ በህክምና መዳን የማይችሉትን ጥርሶች መንቀል
➢ ወጣ ገባ ያሉ ጥርሶችን በ ኦርቶዶንቲክ አፕላይንስ እና በብሬስ ማስተካከል
➢ የጥርስ ስር ህክምናን መስጠት
➢ የተቦረቦሩ ጥርሶችን እንሞላለን
➢ የተነቀሉ ጥርሶችን በሰው ሰራሽ አርተፊሻል መተካት
➢ የጥርስ ራጅ አገልግሎት መስጠት

አድራሻ: ሜክሲኮ ቡልጋሪያ ጫፍ ትራፊክ ማብራቱ አጠገብ
  Tel: 0913858561


የጥቅምት 12 የውጭ ምንዛሬ ተመን ምን ይመስላል?

ኦሮሚያ ባንክ እና ዳሽን ባንክ ከፍተኛውን የዶላር መግዣ ዋጋ አቅርበዋል።

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክን ጨምሮ ባንኮች ይፋ ያደረጉትን እለታዊ የውጭ ምንዛሬ ተመን ይመልከቱ፦ https://bit.ly/3Ab4pvc


Video is unavailable for watching
Show in Telegram
"የዱባይን ኑሮ በቦሌ❗️"
🏢የተንጣለለ አፓርታማ
📌በመሀል አዲስ አበባ, ቦሌ ላይ
ከስቱዱዮ እስከ ባለ 3 መኝታ አፓርታማዎች
✅የመዋኛ ገንዳ
✅ ጂምናዚየም
✅ የህፃናት ማቆያ
✅የልጆች መጫወቻ
✅7 ፍሎር የመኪና ማቆያ
➡️እንዲሁም ሌሎች አገልግሎቶች ያሉት ዘመናዊ አፓርታማ
ከ 1.7 ሚሊዮን ብር ቅድመክፍያ ጀምሮ
🕙"ቀድሞ ማስረከብ መለያችን ነው❗️"

ለበለጠ መረጃ
☎️+251934159546 ይደውሉልን


መርካቶ ሸማ ተራ አካባቢ ተከስቶ የነበረው የእሳት አደጋ ሙሉ በሙሉ በቁጥጥር ስር መዋሉን ከንቲባ አዳነች አቤቤ በማህበራዊ ሚዲያ ገፃቸው አሳውቀዋል።


Video is unavailable for watching
Show in Telegram
እሳቱን መቆጣጠር አልተቻለም።

በሄሊኮፕተር እየተምከረ ነው

መርካቶ ሸማ ተራ

የአዲስ አበባ ከንቲባ አዳነች አቤቤ “ አደጋውን ቶሎ ለመቆጣጠር እየተደረገ ያለዉን ጥረት  አዳጋች ያደረገዉ የአካባቢው መንገድ የእሳት አደጋ መኪና በተሟላ ሁኔታ ለመንቀሳቀስ አስቸጋሪ በመሆኑ ምክንያት ነው ። በሄሊኮፕተር ለመጠቀም እየጣርን  ነው “ ሲሉ ገልጸዋል።


#FireAlert 🔥

መርካቶ ሸማ ተራ የእሳት አደጋ ተከስቷል። የእሳት አደጋ ሰራተኞች በቦታው መድረሳቸውንና እሳቱን ለማጥፋት በጥረት ላይ ይገኛሉ ተብሏል።

18 last posts shown.