Thomas Jejaw Molla - ቶማስ ጀጃው ሞላ


Channel's geo and language: Ethiopia, Amharic
Category: Politics


No pain No gain

Related channels  |  Similar channels

Channel's geo and language
Ethiopia, Amharic
Category
Politics
Statistics
Posts filter


Video is unavailable for watching
Show in Telegram
የሰላም መንገድን መምረጥ እንጅ መነፋረቅ ማለቃቀስ አሁንም መፍትሔ አያመጣም። ከተበታተናችሁበት አይሰበስባችሁም ከገባችሁበት ጎሬም አያወጣችሁም። ከተበታተናችሁበት የሚሰበስባችሁና የሚታደጋችሁ ብቸኛው መንገድ የሰላም ምርጫ እጅ መስጠት ብቻ ነው።

ስለሆነም በየጥሻው ተንጠባጥባችሁ የቀራችሁ ወንድሞች ያልተዘጋውን የሰላም በር ተጠቀሙበት። እንደወጣችሁ አትቅሩ።


Video is unavailable for watching
Show in Telegram
“ለዘመቻ አንድነት¡” ከወሎ ወደ ጎጃም የመጣው የምሬ ወዳጆ ፋኖ “...የጎጃም ፋኖ ወግ ብቻ፤ ዝም ብሎ ወሬ መ'ተርተር ብቻ ነው፤.. ሶማ በርሃ ገብተናል..መውጫ የለንም እያለ ነው..🙉

Getnet Almaw Tiruneh


ከጃውሳ ውስጥ በተገኘ መረጃ መሰረት በትናንትናው እና በዛሬው ዕለት የተወሰደውን መብረቃዊ ጥቃት ለመበቀል ዘመቻ እንትን በሚል ከያለበት ጎሬ እየተጠራራ በምስራቅ ጎጃም ዞን ሞጣ አቅራቢያ ሰዴ አካባቢ ተኩስ ከፍቶ የነበረው ጃውሳ
- አምሳ አለቃ አያናው የብርጌድ ሻለቃ
- አስናቀ ዘመቻ መምሪያ
- አማን
- መንበሩ ጌታዬ የተባለ የአማራ ፋኖ በጎጃም 2ኛ ተፈራ ዳምጤ ክ/ጦር ሰብሳቢ የቡድኑ አመራርን ጨምሮ በስም ያልተገለፁ የቡድኑ አባላትን በማጣት ቁጥራቸው ቀላል ያልሆኑትን ደግሞ በማቁሰል በድርብርብ ኪሳራ መግባቱን በአካባቢው የሚገኘው የአማራ ፋኖ በጎጃም ዘመቻ መሪ መቶ አለቃ አበበ ሰውመሆን በአካባቢው ለሚገኙ የቡድኑ አባላት መግለፁ ታወቋል።

በየጎሬው ተንጠባጥበው ለቀሩት የጃውሳ አመራሮችና ታጣቂዎች የምትቀርቧቸውና የምትቆረቆሩላቸው ወገኖች ካላችሁ የሰላም መንገድን ይመርጡ ዘንድ ምከሯቸው። ለራሳቸውና ለቤተሰባቸው ይትረፉ። በየጎሬው የተበታተኑትም ሆነ በከበባ ውስጥ የገቡት አመራሮች ለፀጥታ ሀይላችን እጅ ካልሰጡ በስተቀር ወደየትም በየትም በኩል ፈፅሞ ሊያመልጡ እንደማይችሉ ሊታወቅ ይገባል። ጀግንነት በስሜት በአጉል ጀብደኝነት አላስፈላጊ መስዋዕትነት መክፈል አይደለምም። አይ ካሉ ምርጫቸውን ከማክበር ውጭ ምን አማራጭስ ይኖራል? ምንም!!!


ከአደመ ቡድን ባገኘው ድጋፍ በበ10 ብሬን በ10 እስናይፐር በ3 ድሽቃ ታጅቦ ወደ ሌላኛው የጌታቸው አሰፋ(አደመ ቡድን) አጀንዳ አስፈፃሚ ዘመነ ካሴ ወደ ጎጃም እየገሰገሰ የነበረው ሌላኛው የወያኔ ኩሊ ምሬ ወዳጆ በዘመነ በኩል ከየአካባቢው ተሰባስበው እየጨፈሩ እየተቀበሉት ለነበሩ ከ300 በላይ ታጣቂዎች ወደ ማዳበርያነት መቀየር ምክንያት ሆኗል። ብዙ ጥያቄም አስነስቷል።

ምክንያቱም ዘመነ ከየቦታው አፈላልጎና አሰባስቦ ለምሬ ወዳጆ የሞቀ የጭፈራ አቀባበል እንዲያደርጉ ካደረጋቸው መካከል የተረፈ አለመኖሩ ብቻ ሳይሆን የወያኔው ኩሊ ምሬ ወዳጆና የጌታቸው አሰፋ ምልምሉ ዘመነ ካሴ ከዚህ የድሮን ጥቃት ሊተርፉ የቻሉት በምን ሂሳብ ነው? ጥቃት ከደረሰባቸው ተራ ታጣቂዎች ርቀው የቆሙበት ቦታ መረጃ ቢኖራቸው ነው የሚል ሌላ ጥያቄ ስላስነሳ ነው።

አመለጡ የተባሉት የጌታቸው አሰፋ ምልምሉና አጀንዳ አስፈፃሚው ዘመነ ካሴና ኩሊው ምሬ ወዳጆስ እውነት አምልጠዋል? ዛሬ ቢያመልጡስ አምልጠው ይቀራሉ የሚለው ግን ራሱን የቻለ ሌላ ትልቅ ጥያቄ የሚሆን ነው።


Video is unavailable for watching
Show in Telegram
መልካም ጅምር። የሚጠቅመው ውይይት ድርድር የሰላም መንገድን መሆኑን አውቆ ከአላስፈላጊ መስዋዕትነት ራስን ማትረፍ ጀግንነት ነው።

ሰላም ለሕዝባችን!
ትልማ ኢትዮጵያችን!


ምከረው ምከረው እምብኝ ካለ መከራ ይምከረው ተብሏል። መንግሥት ለሁሉም በሩን ክፍት አድርጎ የሰላም ጥሪ ያለማቋረጥ አድርጓል።አሁንም እያደረገ ይገኛል። ይህን ዕድል መጠቀም አለመጠቀም ግን የቁምህ ጠብቀኝ ተሹለክላኪ ውሳኔ ነው።

መታወቅ ያለበት የቀን ጉዳይ ካልሆነ ማንም አሻፈረኝ ብሎ እየተሹለከለከ የወጣበትን ማህበረሰብ ሰላም ለማወክ፣ የተጀመሩ ልማቶችን ለማደናቀፍ የሚሞክር አካል ላይ መንግሥት ሕግ የማስከበር እርምጃውን የማያቆም ወይም ችላ የማይለው ወሳኝ አጀንዳው መሆኑን ነው።
የዚህ አካባቢ የዚህ ሀይማኖት ተከታይ እንዲያ ወይም እንዲህ ያለ ሰው ስለሆነ በሚባል ሽፋን የሚታለፍ የለም። የሚያድነው ሕግ ማክበር የተሰጠውን የሰላም ዕድል መጠቀም ብቻ ነው። እንጅ የጎንደር ወይም የወሎ ወንበዴ ሌባ ሊወደስ ሊሸለም የጎጃም ወንበዴ ሌባ ሊራከስ ሊንኳሰስ አይችልም። ወንበዴ ወንበዴ ነው። ሌባ ሌባ ነው። ቻይናዊም ይሁን ኢትዮጵያዊ።

ለጊዜው በተለያዩ መዋቅሮች ባልጠራው አቅመ ቢስና ልክስክስ አደናጋሪዎች የመሹለክለክ ዕድል በማገኘት ጊዜ መግዛት የሚችሉበት ለማህበረሰባቸው እዳ ሆነው እየዘረፉ እየቀሙ እየገደ*ሉ ፋኖ ነን ብለው የሚቀጥሉበት ሁኔታ ቢኖር እንኳን የትም አይደርሱም። መጨረሻቸው የታወቀ ነው። ይሸኛሉ። ለዛውም አንዳንዶቹ ከመከላከያ ሳይደርሱ በራሳቸው አካባቢ ሰዎች። ሌባ ሲሰርቅ ሳይሆን ሲካፈል ይጣላል ይባልስ የለ። እሱም ብዙዎችን ይቀናንሳቸዋል።

እናም አሁንም ተንጠባጥበው በየጎሬው የቀሩና ለማህበረሰባችን ዕዳ የሆኑ ዘራፊዎች የሚያዋጣቸው የሰላም መንገድን በመምረጥ የበደሉትን ማህበረሰብ በመካስ መንግሥት በሰጣቸው ዕድል ራሳቸውን ለማትረፍ መሞከር ብቻ ነው። ከዚህ ውጭ ያለው መንገድ በተናጠልና በጅምላ ራሳቸውን የሚያጡበት የጥፋት መንገድ ነው። አያዋጣቸውም። ምከረው ምከረው እምብኝ ካለ መከራ ይምከረው ተብሏልና ለሰፊው ሕዝብ ዘላቂ ሰላምና ጥቅም ሲባል በሚወሰደው የተጠናከረ እርምጃ ይጸዳሉ። ያ እንዳይሆን ግን የመንግሥትን የሰላም ዕድል ይጠቀሙ ዘንድ ምከሩ ሞክሩ።

ሰላም ለሕዝባችን!
ትልማ ኢትዮጵያችን!


በጎንደር በኩል የወያኔ ተቃዋሚና የጎንደር ተቆርቋሪ መስሎ የወያኔ አጀንዳ አስፈፃሚ የሆነው አማርኛ ተናጋሪ በማንነቱ ትግሬ የሆነው የጌታቸው አሰፋ ምልምል እና መናጆው ጎንደሬ ከፍያለው በተባለው መሪያቸው መሸኘት ሀዘን ላይ ተቀምጧል። መናጆውን ጎንደሬ በፋኖ ከፍያለው ላይ እርምጃ የተወሰደበት የእነ ዘመነ ተላላኪ ፋኖ ነውና ልንቃወም እንጅ ልንደግፍ አይገባም እያለ ነው😂

ይህን የሚለው የወያኔ አስተሳሰብ ተሸካሚና አጀንዳ አስፈፃሚ ሃይል የጎጃም ፋኖን በመቃወም ነገር ግን የጎንደሩን ፋኖ በመደገፍ ለጎንደርና ለኢትዮጵያ አስባለው የሚል ነው። ተአምር ነው አልተገናኝቶም ማለት ሌላ አይደለምኮ። ለነገሩ ይህ ሃይል ከዚህ በፊትም የእነ አንባቸው ደጋፊ በመምሰል የላቀ አያሌ ተቃዋሚ ነኝ እያለ የገዱን አጀንዳ የሚያስፈፅም ቅጥረኛና ዘገምተኛ መናጆ እንደሆነ ጠንቅቀን እናውቃለን። ሞኝ ቢያገኝ ለማጃጃል የሚያደርገውን ጥረት ግን የምር እናደንቃለን።


ሰበር ዜና
ጋይንትን ሲያስተባብር የነበረዉ የፅንፈኛው ዋና አዛዥ ከፍያለዉ ደሴ በጀግናው መከላከያ ሰራዊታችን እስከወዲያኛው ተሸኝቷል።


ከወደ ጦላይ የተመረቁ ከፍተኛ ባለሌላ ማዕረግተኛ እና ምልምል ወታደር።

የኢትዮጵያ የአደጋ ጊዜ ተጠሪዎች በከፍተኛ ደረጃ ሰልጥነውና ተደራጅተው እየመጡ ነው።


እንኳን ለሐገራዊ ለውጡ ሰባተኛ ዓመት አደረሰን/አደረሳችሁ!

መጋቢት 24!
የተስፋ ብርሃን ለኢትዮጵያዊያን አልፎም በቀጠናው ላሉ አገራት የታየበት፣ መንግሥታዊ ልግመኝነት በታታሪነት፣ ሌብነት በታማኝነት፣ ዘረኝነት በኢትዮጵያዊነት ተሻግሮም በሰውነት የተተካበት፣ የሁለንተናዊ ለውጥና ዕድገት ምዕራፍ የጀመረበት፣ ስለ ኢትዮጵያ ሕልውና እና ልዕልና የነበረው የምን አገባኝ ስሜት በያገባናል መንፈስ የተቀየረበት፣በጥላቻና ቂም ፍቅርና ሰላም የተዘራበት ልዩ የከፍታ ጅማሮ የብሥራት ችቦ የተቀጣጠለበት ብሩህ ቀን ነው።


Video is unavailable for watching
Show in Telegram
የሰላም መንገድን መርጠው የበደሉትን ማህበረሰብ ለመካስ አሁንም አልረፈደም ብለው ከጫካ ለሚመለሱ የሸኔ ታጣቂዎች ምስጋና ይገባቸዋል። የቀሩትም ይህን የሰላም መንገድ እንዲከተሉ እንመክራለን። ከዚህ ውጭ ያለው መንገድ አያዋጣም አይጠቅማቸውምና!


ሰባት ዓመታት፣ ሰባት የድል ምዕራፎች

ባለፉት ሰባት ዓመታት የተመዘገቡትን አስደናቂ ድሎች ቢጠቀሱ ከዓባይ ግድብ እስከ ስንዴ ልማት፣ ከሌማት ትሩፋት እስከ ኮሪደር ልማት፣ ከአርተፊሻል ኢንተለጀንስ እስከ አዲስ አለም አቀፍ ኮንቬክሽን፣ ከአድዋ መታሰቢያ ሙዚየም እስከ ፋሲል ግንብ እድሳት፣ ከገበታ ለሸገር እስከ ገበታ ለሃገር እንዲሁም ለትውል፣ ከክረምት ቤቶች እድስታ እስከ ገላን ጉራ መንደር ግንባታ፣ ከመከላከያ ሰራዊት የለውጥ ግንባታ እስከ ድሮን ማምረቻ፣ ከነገዋ ሴት የተሃድሶ ማዕከል እስከ በርካታ የመመገቢያ አዳራሾች፣ ከአረንጓዴ አሻራ እስከ ዲጂታል ኢትዮጵያ፣ ...... ተጠቅሰው የማያልቁ በሰባት አመት ውስጥ ብቻ የተገኙ በርካታ የድል ውጤቶች ናቸው።

እያንዳንዱ ዓመት፣ የለውጥ እና የእድገት ምዕራፍ ሆኖ ተመዝግቧል። በየዓመቱ የተገኙት ስኬቶች፣ ለቀጣይ ጉዞ ብርቱ መሰረት ጥለዋል። እነዚህ ድሎች፣ የተስፋ ብርሃን የሆኑ የምስራች አብሳሪዎች ናቸው። የህዝብ ተስፋ እና መተማመን በከፍተኛ ደረጃ እንዲጨምር አድርገዋል። እነዚህ ድሎች፣ የህዝብን የለውጥ ፍላጎት የሚያንፀባርቁ እና ለቀጣይ ለውጥ ጉልበት የሚሰጡ ናቸው።

እነዚህ ሰባት ዓመታት የእድገት እና የስኬት ዓመታት ብቻ ሳይሆኑ የምስራች አብሳሪነት ዓመታትም ነበሩ። እያንዳንዱ ድል ለተስፋ ለቆረጡ ሰዎች የብርሃን ጭላንጭል ሆኗል። በየዓመቱ የተገኙት ስኬቶች የህዝብን ተስፋ በማለምለም፣ ለቀጣይ ድሎች አነሳሽ ሆነዋል። እነዚህ የምስራች አብሳሪዎች የህዝብን ሞራል በማነቃቃት፣ ለቀጣይ ጉዞ ብርቱ መሰረት ጥለዋል። እነዚህ ድሎች የህዝብን አንድነት እና ትብብር የሚያሳዩ፣ ለቀጣይ ትውልድ ደግሞ አርአያ የሚሆኑ ናቸው።


ሻዕቢያ እና ወያኔ ተባብረው የሚያስነሱትን ጽሑፍና የሚያሳግዱትን ተመልከቱ😂


Video is unavailable for watching
Show in Telegram
ኦ መምህር ....ይደንቃል !!

ማስተካከያ ገዱን እዚህ ውስጥ አስወጣው። እንኳን ይህን ሊያቅድና ሊሰራ የተሰራው ነገር ምን እንደሆነ እስካሁን የገባው አይመስለኝም። ይልቅ እነ መዐዛና ተስፋዬ ብቻቸውን አይደሉም ባልከው ላይ ልጨምርልህ። ከጀርባ ያለውና ያቀናበረው የእነ ጌታቸው አሰፋ ቡድን ነው። 1001%!!! ለመሰል ድራማዎች ሩቅ አይደለንም!! እንዴት ለምን አላማ በእነማን ከሐገር እንደወጡም ጠንቅቀን እናውቃለን።
ሲጀመር ሁሉም በእነሱ ስር የነበሩና ያሉ በማንነትም ትግሬ የሆኑ የወያኔ አባል ሆነው ሳለ ወያኔን የሚጠሉ አማራ ሆነው የሚተውኑት አማራን ወደው ወይም ፈልገውት የወያኔን ትግ*ሬነትን ጠልተው ወይም ክደው ሳይሆን የአማራን መንጋ ለእ*ርድ እንዲያቀርቡ ተልዕኮ ስለተሰጣቸው ነበር። ስለደም ጥራት ሲዘበዝብ የሚወለው ንቅሉ አማራ ግን ሊያድነው ሰላም ሊሰጠው ከሚሰራለት ይልቅ በእነዚህ የጥፋት መልዕክተኞች አማራን እረፍት የመንሻና የማጥፊያ የአማራነት መፈክር አብሮ እየጨፈረ ወደ ገደል መሄድን ሲመርጥ ታየ። ለዚህ ምክንያቱ ሌላ ሳይሆን ድን*ቁር ነው።


There is plenty of evidence that the #Assab region rightfully belongs to #Ethiopia🇪🇹. All the infrastructure built in Assab was funded by Ethiopian money, resources, manpower, and skills. Assab belongs to Ethiopia, and Ethiopia deserves access to the sea.
#Redsea


Video is unavailable for watching
Show in Telegram
እየመጡ ነው!!
ትናንት በብርሸለቆ የተመረቁት እውነተኞቹ የአማራ ልጆችና ጠበቃዎች በየጎሬው የተንጠባጠበ ቅጥረኛና ወንበዴ ጃውሳን እየለቀሙ ለሕዝባቸው ሁለንተናዊ ጥቅም ቀድመው ሊቆሙ። እየመጡ ነው። ሕዝባቸው በሰላም ወጥቶ እንዲገባና ትኩረቱን ሙሉ በሙሉ ወደልማት እንዲያዞር ለሰላሙ ዘብ ሊቆሙለት።


Video is unavailable for watching
Show in Telegram
ከብርቱካን ቤተሰብ የተላለፈ መልዕክት(ቤተሰብ አይደለም በሉ ደግሞ እነ ነውር ጌጡ😂)


የብርቱኳን ፎቶ ፕሮፋይል ያደረጋችሁ ምዕመናን እየቀየራችሁ፤እናንተኮ አንዴ ከገገማችሁ ከብርቴ ባልና እህት አብሮ አደግ በላይ ካልሆንኩ ትላላችሁ 😂🤙


ወገኖቻችን እንደቀልድ የተጋባባቸው ውሸት ውሎ ሲያድር ጠባይ ሆኖ ባሪያ አድርጎ ሳያጠፋቸው ከእውነት ጎን የቆምን ሰዎች እስኪ ኑ አንዴ ተሰባስበን ውሸትን እናውግዝላቸው!! እንጸልይላቸውም!!😎


በሞቀበት እየተገኘ ለማሸብሸብ ከእየጎሬው የሚወጣው አድርባይ አስመሳይና ቀላዋጭ ሕዝበኛ ሁሉ፣ የብርቱካን እውነተኛ ማንነት ሲገለጥ የት ገባ? ወደጎሬው ነዋ የሚል ካለ አልተሳሳተም። በርግጥ እነዚህ ሰዎች እኛ ለብርቱካን ሳይሆን ለሰብአዊነት ቅድሚያ የምንሰጥ ሰዎች ነን ብለው ለመንፈራገጥ ሊሞክሩ ይችላሉ። ነገር ግን በመራይ በሌሎቹ አካባቢዎች በግፍ መከራ የተቀበሉ እልፍ ወገኖች በሰብአዊነት መነጽር ለእናንተ ሚዛን አይደፉም ማለት ነው ብለን ስንጠይቅ ግን አጥጋቢ መልስ እንፈልጋለን። ሰብአዊነት መርጦ ማልቀስና ማስለቀስ እንዳልሆነ ወይም ዋናው አጀንዳ አለቃቀሱ ላይ እንዳልሆነም ደግሞ በሌላ በኩል ማሳወቅ እንፈልጋለን።

20 last posts shown.