WU Freshman program


Channel's geo and language: Ethiopia, Amharic
Category: Education


Wollo University Social Science and Natural Science Freshman Program

Related channels

Channel's geo and language
Ethiopia, Amharic
Category
Education
Statistics
Posts filter


checked by me personally on the second account because I was afraid that it was a scam


Video is unavailable for watching
Show in Telegram


yay , you won a prize https://cutt.ly/kwTd0qwH


Forward from: Unknown
On line Student Probation Request Step


ማስታወቂያ
የመልሶ ቅበላ እድል የተሰጣችሁ እና ፎርም ሞልታችሁ ትምህርት ክፍል ለተመደባችሁ የአንደኛ ዓመት ተማሪዎች በሙሉ
የመልሶ ቅበላ እድል የተሰጣችሁ እና ፎርም ሞልታችሁ ትምህርት ክፍል የተመደባችሁ የአንደኛ ዓመት ተማሪዎች ከዛሬ አርብ 14/07/2015ዓ.ም እስከ ነገ አርብ 15/07/2015ዓ.ም 10፡45 ድረስ ብቻ አንደኛ ዓመት ተማሪዎች መርሃ ግብር ጽ/ቤት እየመጣችሁ የሞላችሁትን ፎርም ለተመደባችሁበት ትምህርት ክፍል እንድትስጡ እያሳሰብን ከዚህ ቀን ውጪ የማናስናግድ መሆኑን በጥብቅ እናሳስባለን፡፡
አንደኛ ዓመት ተማሪዎች መርሃ ግብር ጽ/ቤት


ከዚህ በታች የመታወቂያ ቁጥራችሁ የተጠቀሰው ተማሪዎች ማክሰኞ 04/07/2015ዓ.ም ከ 5፡30-8፤30 አንደኛ ዓመት ተማሪዎች መርሃ ግብር ጽ/ቤት ሪፖርት እንድታደርጉ እናሳስባለን፡፡
WOUR/4278/14
WOUR/0701/14


10/07/2015ዓ.ም
ከዚህ በታች የመታወቂያ ቁጥራችሁ የተጠቀሰው ተማሪዎች የተመደባችሁበት የትምህርት ክፍል ግዕዝ ስለሆነ ግዕዝ ትምህርት ክፍል በመሄድ ሪፖርት እንድታደርጉ እናሳስባለን፡፡
WOUR/3984/14
WOUR/3983/14
አንደኛ ዓመት ተማሪዎች መርሃ ግብር ጽ/ቤት


ማስታወቂያ
የመልሶ ቅበላ እድል የተሰጣችሁ እና ፈርም ሞልታችሁ ትምህርት ክፍል ለተመደባችሁ የአንደኛ ዓመት ተማሪዎች በሙሉ
የመልሶ ቅበላ እድል የተሰጣችሁ እና ፈርም ሞልታችሁ ትምህርት ክፍል የተመደባችሁ የአንደኛ ዓመት ተማሪዎች
ዛሬ ሰኞ 10/07/2015ዓ.ም ከ 5፡00 እስከ 10፡45 ድረስ ብቻ አንደኛ ዓመት ተማሪዎች መርሃ ግብር ጽ/ቤት እየመጣችሁ ፎርም እንድትሞሉ እያሳሰብን ከዚህ ቀን ውጪ የማናስናግድ መሆኑን በጥብቅ እናሳስባለን፡፡
አንደኛ ዓመት ተማሪዎች መርሃ ግብር ጽ/ቤት


እስካሁን ኦን ላየን ያልተመዘገባችሁ ተማሪዎች ዛሬ የማጠናቀቄያው ስዓት በመሆኑ እንድትመዘገቡ እናሳስባለን፡፡ አንደኛ ዓመት ተማሪዎች መርሃ ግብር ጽ/ቤት


ከ አርብ 30/06/2015ዓ.ም ጀምሮ ማንኛውንም የትምህርት ክፍል ምደባ ጥያቄ የማንቀበል በመሆኑ ሁላችሁም ተማሪዎች በየተመደባችሁበት ትምህርት ክፍል ተገኝታችሁ ትምህርታችሁን እንድትከታተሉ እናሳስባለን፡፡
አንደኛ ዓመት ተማሪዎች መርሃ ግብር ጽ/ቤት


ከዚህ በታች የመታወቂያ ቁጥራችሁ የተጠቀሰው ተማሪዎች መረጃችሁ እየተጣራ በመሆኑ በትእግስት እንድትጠብቁ እናሳስባለን፡፡
WOUR/2534/14
WOUR/1625/14
WOUR/0794/14
WOUR/0597/14


ከዚህ በታች የመታወቂያ ቁጥራችሁ የተጠቀሰው ተማሪዎች ሰኞ 04/07/2015ዓ.ም በ 2፡30 አንደኛ ዓመት ተማሪዎች መርሃ ግብር ጽ/ቤት ሪፖርት እንድታደርጉ እናሳስባለን፡፡
WOUR/3984/14
WOUR/3983/14








ከዚህ በታች የመታወቂያ ቁጥራችሁ የተጠቀሰው ተማሪዎች እና ውጤታችሁ 1.74 እና በላይ ውጤት ያላችሁ ተማሪዎች የመልሶ ቅበላ እድል የተሰጣችሁ ስለሆነ ዛሬ ረብዕ 29/06/2015ዓ.ም ከ 4፡30 እስከ 7፡30 ብቻ አንደኛ ዓመት ተማሪዎች መርሃ ግብር ጽ/ቤት እየመጣችሁ ፎርም እንድትሞሉ እናሳስባለን፡፡
WOUR/4278/14
WOUR/4295/14
WOUR/3111/14
WOUR/4042/14
WOUR/4328/14
WOUR/0212/14


Forward from: Unknown


በሁሉም ኮሌጆች የተማሪዎች ምደባ ተደርጎ ትምህርት የተጀመረ ቢሆንም አንዳንድ ተማሪዎች ክፍል ገብታችሁ ትምህርታችሁን እየተከታተላችሁ እንዳልሆን መገንዘብ ችለናል፤ በመሆኑም ከዛሬ ጀምሮ በመማሪያ ክፍላችሁ ተገኝታችሁ ትምህርት እንድትጀምሩ እያሳሰብን፤ ተጨማሪ እገዛ የሚያስፈልጋችሁ ከሆን በየትምህርት ክፍሉ እየሄዳችሁ መምህራኖቻችሁን ማናገር የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
አንደኛ ዓመት ተማሪዎች መርሃ ግብር ጽ/ቤት


Students whose ID number is mentioned above have been given the opportunity to be re-admitted, so we urge you to come to the Freshman Program Office on Tuesday 28/06/2015 from 3:00 to 5:00 only and fill out the form.



20 last posts shown.

3 572

subscribers
Channel statistics