أبو هشام📡 አቡ ሂሻም 📡


Channel's geo and language: Ethiopia, Amharic
Category: not specified


አቡ ሂሻም
🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌷🌷🌷🌷🌷🌷🌷
አቡ ሂሻም
ጠቃሚ ናቸው ያልነውን
1.ፈትዋ
2.ሙሀደራ
3.ቂርአቶች
እንድሁም የተለያዩ ጽሁፎችን ይዘንላችሁ እንቀርባለን

https://t.me/abu_hisham_tita

Related channels

Channel's geo and language
Ethiopia, Amharic
Category
not specified
Statistics
Posts filter


Forward from: ደዕዋ ሰለፍያ በወሎ ዉርጌሳ(الدعوۃ السلفيۃ في الورغيسى)
የክርስትና ጦም
بِسْمِ اللَّهِ الرَّحْمَٰنِ الرَّحِيمِ

በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡

28፥50 እሺ ባይሉህም የሚከተሉት ዝንባሌዎቻቸውን ብቻ መኾኑን ዕወቅ! ከአላህ የኾነ መመሪያ ሳይኖረው ዝንባሌውን ከተከተለ ሰው ይበልጥ የጠመመ አንድም የለም፡፡ فَإِن لَّمْ يَسْتَجِيبُوا لَكَ فَاعْلَمْ أَنَّمَا يَتَّبِعُونَ أَهْوَاءَهُمْ  وَمَنْ أَضَلُّ مِمَّنِ اتَّبَعَ هَوَاهُ بِغَيْرِ هُدًى مِّنَ اللَّهِ

አምላካችን አሏህ ከሶላቱ መግሪብ ጀምሮ እስከ ሶላቱል ፈጅር ድረስ ማንኛውም ሐላል ምግብ እንድንበላ እና ሐላል መጠጥ እንድንጠጣ ፈቅዶልናል፦
2፥187 ከጎህ የኾነው ነጩ ክርም ከጥቁሩ ክር ለእናንተ እስከሚገልጽላችሁ ድረስ ብሉ፥ ጠጡም፡፡ ከዚያም ጦምን እስከ ሌሊቱ ድረስ ሙሉ፡፡ وَكُلُوا وَاشْرَبُوا حَتَّىٰ يَتَبَيَّنَ لَكُمُ الْخَيْطُ الْأَبْيَضُ مِنَ الْخَيْطِ الْأَسْوَدِ مِنَ الْفَجْرِ  ثُمَّ أَتِمُّوا الصِّيَامَ إِلَى اللَّيْلِ

ከዚያ ከሶላቱል ፈጅር ስለ ሶላቱል መግሪብ ድረስ ከምንም ዓይነት ምግብ እንዳንበላ እና ከምንም ዓይነት መጠጥ እንዳንጠጣ አዞናል። "ጦም" የሚለው የግዕዙ ቃል "ጦመ" ማለትም "ተወ" "ታቀበ" "ታረመ" ከሚል ሥርወ-ቃል የመጣ ሲሆን ከምግብ እና ከመጠጥ "መተው" "መታቀብ" "መታረም" ማለት ነው፥ ጦም ማለት ከምግብ እና ከመጠጥ መተው፣ መታቀብ፣ መታረም እንጂ ከሥጋ እና ከሥጋ ተዋእፆ ከሆኑት እንቁላል፣ ወተት፣ አይብ እየተቆጠቡ ነገር ግን በእጅ አዙር የሥጋ፣ የእንቁላል፣ የወተት ምትክ የሆኑትን ባቄላ፣ አተር፣ በቆሎ፣ ገብስ የመሳሰሉት በሳይክል ተዙሮ የማያልቀውን ቡፌ መብላት አይደለም። ይህ ሠው ሠራሽ ጦም እንጂ ባይብል ላይ የለም፦
ዳንኤል 10፥3 ማለፊያ እንጀራም አልበላሁም፥ ሥጋና ጠጅም በአፌ አልገባም፥ ሦስቱም ሳምንት እስኪፈጸም ድረስ ዘይት አልተቀባሁም።

ዳንኤል ጦም ሲጦም እንጀራ እና ሥጋ ባለመብላት እና ጠጅ ባለመጠጣት ከሁሉ ነገር ይታቀብ ነበር እንጂ እንደ ኦርቶዶክስ ጦም ከሥጋ ተቆጥቦ እንጀራ አይበላም ነበር፥ ኦርቶዶክሳውያን በጦም ወቅት ቅዳሴ እንዳለቀ በተለይ ዲያቆናት፣ ቀሳውስት፣ ደብተራዎች ደጀ ሰላም ውስጥ ገብተው ሥጋ የሚተኩ ምግቦች ከርሳቸው እስኪወጠር ሲያግበሰብሱ እና ጠላ፣ ጠጅ፣ ፊልተር እንዲሁ ሀብታም ለተዝካር ያመጣውን ውስኪ እና አረቄ ሲጋቱ እና ሲሰክሩ ማየት የአደባባይ ጉድ ነው። ከኦርቶዶክስ ጦም በተቃራኒው ሙሴ ሲጦም እንጀራ ባለመብላት እና ውኃም ባለመጠጣት ነበር፥ ኢየሱስ ሲጦም ምንም አልበላም ነበር፦
ዘጸአት 34፥28 በዚያም አርባ ቀንና አርባ ሌሊት ከያህዌህ ጋር ነበረ፤ እንጀራም አልበላም፥ ውኃም አልጠጣም።
ማቴዎስ 4፥2 አርባ ቀንና አርባ ሌሊትም ከጦመ በኋላ ተራበ።
ሉቃስ 4፥2 አርባ ቀን ከዲያብሎስ ተፈተነ። በነዚያም ቀኖች ምንም አልበላም፥ ከተጨረሱም በኋላ ተራበ።

ስለዚህ ከሥጋ እና ከሥጋ ተዋእፆ ከሆኑት እንቁላል፣ ወተት፣ አይብ እየተቆጠቡ ነገር ግን በእጅ አዙር የሥጋ፣ የእንቁላል፣ የወተት ምትክ የሆኑትን ባቄላ፣ አተር፣ በቆሎ፣ ገብስ መብላት ሰው ሠራሽ ጦም ነው፥ ይህንን ሰው ሠራሽ ጦም ይዛችሁ የኢሥላምን ጦም ለመተቸት ሞራሉ ሆነ ዐቅሙ የላችሁም።
"ሁዳድ" ማለት "ሰፊ" ማለት ሲሆን "ሁዳዴ"lent" እራሱ 40 ቀናት የነበረ ሲሆን ቅዳሜ እና እሑድ ተነስቶ 15 ቀናት በ 40 ቀናት ሲጨመር 8 ሳምንት ወይም 55 ቀናት በማድረግ የሚጦሙት "ሶውሙል ከቢር" صَوْم ٱلْكَبِير ማለትም "ዐብይ ጦም" ይባላል። ይህንን ሁዳዴ "ጡሙ" ብሎ የደነገገው በ 339 ድኅረ-ልደት አትናቴዎስ ሲሆን በውጪው ዓለም ኦርቶዶክስ፣ ካቶሊክ እና ጥቂት የፕሮቴስታንት አንጃዎች ይጦሙታል፥ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ያሉት አጥማዋት ማለትም ፅጌ፣ ገና፣ ነነዌ፣ ሁዳዴ፣ ሰኔ፣ ፍልሰታ የቤተክርስቲያን መሪዎች ቀስ በቀስ እና በጊዜ ሂደት የደነገጓቸው ሰው ሠራሽ ሕግ እንጂ የመለኮት ትእዛዞች አይደሉም።
የነነዌ ጦምም ለነነዌ ሰዎች ለሥስት ቀን የተሰጠ እንጂ አማኞች እንዲጦሙ የታዘዘበት አንቀጽ በባይብል ሽታውን አናገኝም።
አምላካችን አሏህ ካፈጠርን በኃላ ከሐላል ጥንዳችን ጋር ተራክቦ ማድረግን ሐላል አድርጓልናል፦
2፥187 በጾም ሌሊት ወደ ሴቶቻችሁ መድረስ ለእናንተ ተፈቀደላችሁ፡፡ أُحِلَّ لَكُمْ لَيْلَةَ الصِّيَامِ الرَّفَثُ إِلَىٰ نِسَائِكُمْ

በባይብል ግን አንድ ሰው ከትዳር አጋሩ ጋር በጦም ጊዜ ተራክቦ ማድረግ "ክልክል ነው" የሚል ፍንጭ ይቅርና ሽታው የለም።
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ስለ ጦም ያለው መመሪያ ፍትሐ ነገሥት ላይ ይገኛል፥ ፍትሐ ነገሥት በ1240 ድኅረ-ልደት በግብጽ አገር ውስጥ አቡል ፋዳዒል ኢብኑል አሣል ጠጅ እየጠጣ በዐረቢኛ የጻፈው ድርሰት ነው። ይህ መጽሐፍ ወደ ግዕዝ የተተረጎመው በ 1450 ድኅረ-ልደት በአጼ ዘርዓ ያዕቆብ ዘመን ሲሆን በቤተ ክህነት እና በቤተ መንግሥት ሕጉ መዋል የጀመረው በ 1455 ድኅረ-ልደት በበአጼ ሠርጸ ድንግል ዘመን ነው። ይህንን መመሪያ የጻፉት በግልጠተ መለኮት ሳይሆን ዝንባሌአቸውን በመከተል ነው፦
28፥50 እሺ ባይሉህም የሚከተሉት ዝንባሌዎቻቸውን ብቻ መኾኑን ዕወቅ! ከአላህ የኾነ መመሪያ ሳይኖረው ዝንባሌውን ከተከተለ ሰው ይበልጥ የጠመመ አንድም የለም፡፡ فَإِن لَّمْ يَسْتَجِيبُوا لَكَ فَاعْلَمْ أَنَّمَا يَتَّبِعُونَ أَهْوَاءَهُمْ  وَمَنْ أَضَلُّ مِمَّنِ اتَّبَعَ هَوَاهُ بِغَيْرِ هُدًى مِّنَ اللَّهِ
የቤ/ክ መምህራን ነን ባዮች የሙስሊሞች ጾም እኛ በፍስግ የማንበላውን ነው የሚበሉት የጉሮሮ ማለስለሻ ተምሩ ፤ ስጋው እያሉ ለመሳለቅ ይሞክራሉ ዳሩ ግን መስተዋት ቤት ውስጥ የሚኖር ሰው ድንጋይ ባይወረውር ይሻለው ነበር ፡፡

አሏህ ሂዳያህ ይስጣቸው! ለእኛም ጽናቱን ይስጠን! አሚን።

✍كتبه أخوكم  أبو مسعود الأثري

https://t.me/deawaselefyabewurgessa0352


                          
--------
ሚስትህ

ብቻህን ከሆንክ ውቀሳት፣ በቤተሰብ ፊት አመስግናት፣ በሰው ፊት አወድሳት፣ በልጆችህ ፊት ኩራባት፣ ምክንያቱም ሚስት ልዕልት እንጂ እስረኛ አይደለችምና።

https://t.me/qenat_mohammed_surur_dessie


Forward from: 🕹 🚩🇸🇦▻ዳዕዋ 🖲🧿 ሰለፍያ 🧿🖲 በኬሚሴ💧🩸 በኑረል 🩸💧ቀልብ 💧🩸መደረሳ 🕌🇸🇦🇵🇸

ጫት ጥርስ እንደሚጨርስ አትጠራጠር

ሲስቅ ደሞ በደንብ ታረጋግጣለህ


t.me/Ahlusuunna


Forward from: የአቡናሙስ ፍሬወች ከወሎ ማሻ
👆👆👆

👉በየጊዜው ጉድ ብናይም ከአላህ ከሰራቸው ተአምርታት ጋ ግን አናነፃፅራቸውም

🔺🔺 ከአላህ ቁጣ የሚዳነው ወደ እርሱ በመሸሽ እንጅ ቴክኖሎጅ ባመረታቸው ቁሳዊ ነገር አይደለም

🟢👉https://t.me/abuabdilah11


https://t.me/+emO0ZkeIiMczMjY8






  
🔺🔺🔺🔺🔺🔺🔻🔺🔺🔺🔺🔺🔺🔺🔺🔺🔺🔺🔺🔺🔺🔺🔺🔺🔻🔻
🔺የረመዷን ሶስተኛ ለሊት🔺


🔺 قار
ئ🔺

🗯🔹🔸በመስጂደል ነጃሽ ደሴ ጀርጀሮ🔸

🔴
የተራዊህ ሶላት🟡

🔺                        🔺
------------------👌-----------------

---🔴 
የሁለተኛው ለሊት የተራዊህ ሶላት ባማረና በተዋበ ድምፅ

⭕️   በመስጂደል አል ነጃሻ ⭕️
🔺🔺🔺🔺🔺🔺🔺🔺🔺

🕌بمسد النخاشي دسي حرسهاالله تعلى

👌..
👈بأخينا القارئ سعيد صبي  حفظه الله تعالى.❗️
------

📲 በታናሽ
ቃሪእ ወድማችን ሰኢድ ሶብይ /ከነጃሺ
حفظه الله تعالى


👌 ርዝመት 🕰37:54🕰


📱አጠቃላይ ፕሮግራሞቻችን በሶሻል ሚዲያ ለመከታተል:
➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖
🔴ይህ የሰለፍዮች ልሳን የሆነውን  ጦሳማዶን ይጠቀሙ

-----
🎙በ  Tele gram 〰 Channel

⭕️
https://t.me/AbuNamuse/7003


http://t.me/qari_kerm_alhabeshi


📲ዩቱዩብ ቻናል ለመቀላቀል

https://www.youtube.com/@qari_kerm_alhabeshi


Forward from: የአቡናሙስ ፍሬወች ከወሎ ማሻ
*📌 የዱዓችን ተቀባይነት ማጣት* *ምክንያቱ ምን ይሆን?*

ﻣﺮ ﺇﺑﺮﺍﻫﻴﻢ ﺑﻦ ﺃﺩﻫﻢ ﺭﺣﻤﻪ ﺍللّٰه تعالى ﺑﺴﻮﻕ ﺍﻟﺒﺼﺮﺓ ؛ ﻓﺎﺟﺘﻤﻊ ﺍﻟﻨﺎﺱ ﺇﻟﻴﻪ، ﻭﻗﺎﻟﻮﺍ: ﻳﺎ ﺃﺑﺎ ﺇﺳﺤﺎﻕ: ﻣﺎ ﻟﻨﺎ ﻧﺪﻋﻮﺍ ﻓﻼ ﻳُﺴﺘﺠﺎﺏ ﻟﻨﺎ؟

ኢብራሒም ኢብኑ አድሀም (رحمه الله) በበስራ ገበያ ሲያልፉ ሰዎች ተሰብስበው ወደሳቸው ከበቧቸውና እንዲህ አሏቸው፦ ያ አባ ኢስሃቅ ዱዓእ አድርገን ዱዓችን ለምን ምላሽ አጣ?

ﻗﺎﻝ: لإﻥ ﻗﻠﻮﺑﻜﻢ ﻣﺎﺗﺖ ﺑﻌﺸﺮﺓ ﺃﺷﻴﺎﺀ!.

እሳቸውም፦ ቀልባችሁ (ልባችሁ) በአስር ነገሮች ሞታለች አሏቸው።

ﻗﺎﻟﻮﺍ: ﻭﻣﺎ ﻫﻲ؟ ﻗﺎﻝ:

እነሱም፦ ምን ምንድ ናቸው? ብለው ጠየቋቸው።
እሳቸውም፦

‏✅ﺃﻧﻜﻢ ﻋﺮﻓﺘﻢ ﺍللّٰه؛ ﻓﻠﻢ ﺗﺆﺩّﻭﺍ ﺣﻘّﻪ.
‏አንደኛ፡ አላህን አውቃቹት።ሐቁን አልተወጣችሁም።

‏ ‏✅ﺯﻋﻤﺘﻢ ﺃﻧﻜﻢ ﺗﺤﺒّﻮﻥ ﺭﺳﻮﻝ ﺍﻟﻠّٰﻪ (ﷺ) ﺛﻢ ﺗﺮﻛﺘﻢ ﺳﻨّﺘﻪ.
‏ሁለተኛ፡ ነቢዩን (ﷺ) እንወዳለን ብላችሁ ሞገታችሁ፤  ከዚያም ሱናውን ተዋችሁ።

‏ ‏✅ﻗﺮﺃﺗﻢ ﺍﻟﻘﺮﺁﻥ، ﻭﻟﻢ ﺗﻌﻤﻠﻮﺍ ﺑﻪ.
‏ሶስተኛ፡ ቁርኣንን አነበባችሁት አልሰራችበትም።

‏ ‏✅ﺃﻛﻠﺘﻢ ﻧﻌﻤﺔ الله، ﻭﻟﻢ ﺗﺆﺩّﻭﺍ ﺷﻜﺮﻫﺎ.
‏አራተኛ፡ የአላህን ፀጋ በልታችሁ ምስጋናውን አልተወጣችሁም።

‏ ‏✅ﻗﻠﺘﻢ ﺇﻥّ ﺍﻟﺸﻴﻄﺎﻥ ﻋﺪﻭّﻛﻢ، ﻭﻭﺍﻓﻘﺘﻤﻮﻩ.
‏አምስተኛ፡ ሸይጣን ጠላታችነው ብላችሁ ከሱ ጋር ገጠማቹ።

‌‏✅ﻗﻠﺘﻢ ﺇﻥ ﺍﻟﺠﻨّﺔ ﺣﻖ، ﻓﻠﻢ ﺗﻌﻤﻠﻮﺍ ﻟﻬﺎ.
‏ስድስተኛ፡ ጀነት ሐቅ ናት ብላችሁ ለርሷ የሚሆን ስራ አልሰራችሁም።

‏ 🔐
https://t.me/+emO0ZkeIiMczMjY8


Forward from: HÜDÃ~ìslmìç~çhåññēl
Video is unavailable for watching
Show in Telegram
በሃገረ ታንዛኒያ በታላቁ የሃገራችን ዓሊም ስም የተገነባ መስጅድ!

በትውልድ ሃገራቸው ግን ትዝም አላለን!

هذا توثيق افتتاح مسجد الشيخ محمد علي ادم رحمه الله في دولة تنزانيا 🇹🇿

http://t.me/huda_islamic_studio


Forward from: ደአዋ ሰለፍያ🇪🇹በወሎ ቆርኬ️🕌 መስጅደል- ፈትህ📡🔊📣📢
❌27ቶቹ የረመዷን ውስጥ ስህተቶች❌



በረመዳን በብዛት የሚፈፀሙ ስህተቶች
~~~~
1⃣ሶላት ሳይሰግዱ መፆም፣

2⃣ ሌሊቱን በጫት ካሳለፉ በኋላ ሱሑርን አስቀድሞ በመመገብ ፈጅር ሳይሰግዱ መተኛት፣

3⃣ቀኑን በእንቅልፍ፣ ሌሊቱን በተከታታይ ፊልም/ ሙሰልሰላት ማሳለፍ፣

4⃣ ረመዳንን ጠብቆ መንዙማና ነሺዳ እየለቀቁ

ሰዎችን ከቁርኣን ማዘናጋት፣
5⃣ ተራዊሕን በንቃት እየሰገዱ ፈጅር ሶላትን በእንቅልፍ ማሳለፍ፣

6⃣ ተራዊሕ ላይ በየ አራቱ ረከዐ መሐል የቢድዐና የሺርክ እንጉርጉሮዎችን ማስገባት፣

7⃣ የተራዊሕ ኢማሞች ከሶላቱ ይልቅ ለቁኑት ዱዓእ የበለጠ ትኩረትና ጊዜ መስጠት፣

8⃣መግሪብ ሶላት ሲጠናቀቅ አሳፋሪ በሆነ መልኩ ለፊጥራ መጣደፍ (ሰጋጆችን የሚያቋርጥ፣ የሰው ጫማ የሚያቀያይር፣…ብዙ ነው)

9⃣ ሌሊት ላይ "ተሰሐሩ " እያሉ በእስፒከር መጮህ፣

1⃣0⃣ የሱሑር ጊዜ ሳያልቅ ለጥንቃቄ በሚል ቀድሞ አዛን ማድረግ፣

1⃣1⃣ ሱሑር ላይ "ነወይቱ ሰውመ ገዲን" እያሉ በቃል መነየት፣

1⃣2⃣ እያንቀላፉ ተራዊሕ መስገድ፣

1⃣3⃣ ልጆች "እንፁም" ሲሉ ማበረታታት ሲገባ መከልከል፣ "ውሃ አያፈጥርም፣ ተደብቀህ ብላና ትፆማለህ" እያሉ መዋሸትና ውሸት ማለማመድ፣

(14) ሴቶች በተጋነነ የምግብ ዝግጅት ሰፊ ጊዜያቸውን ማቃጠል፣

(15) ሴቶች ሽቶ ተቀባብቶ ለተራዊሕ መውጣት፣

(16) በተራዊሕ ወቅት የሴቶችና የወንዶች አላስፈላጊ መዝረክረክ፣

(17) ሃሜት፣

(18) ፊጥራ ላይ ከመጠን በላይ መመገብ፣

(19) ቀኑን በካርታ፣ በዳማ፣ ወዘተ ማሳለፍ፣

(20) ሙዚቃ ማዳመጥ፣

2⃣  1⃣የሰው ስራ የሚሰሩ ተቀጣሪዎች ጧት በሰዓት አለመግባት (አማና መጠበቅ፣ ቃልን ማክበር ግዴታ ነው። ግዴታ ያልሆኑ ዒባዳዎች ተፅእኖ የሚያሳድሩብን ከሆነ መተው ወይም መቀነስ ይገባል)፣

2⃣2⃣ በተለይ በስራ ቦታዎች ላይ በመንዙማና በነሺዳ ማሳለፍ (መሆን ያለበት ከተመቼ ቁርአን መቅራት፣ ካልሆነ ዚክር ማድረግ ወይም ደዕዋ ማዳመጥ፣ ካልሆነ ዝምታ ይሻላል።)

2⃣3⃣ለይለተል ቀድርን ለማየት ሰማይ ሰማይ እያንጋጠጡ መጠበቅ (የሚታይ ነገር የለም)፣

2⃣4⃣አንዳንድ አካባቢዎች ዒሻን በጣም በማዘግየት ሰው ጀማዐ ላይ እንዳይካፈል እንቅፋት መሆን፣

2⃣ 5⃣ አንዳንድአካባቢዎች መስጂድ ውስጥ ጫት ይዞ ገብቶ መቃም፣
2⃣
6⃣ አንዳንድ አካባቢዎች "ተርቲብ" ብለው ንፍሮ፣ ቆሎና መሰል ምግቦችን ወደ መስጂድ እንዲያቀርቡ ህዝብን ማዘዝ፣
2⃣7⃣ የምግብ ብክነት፣ ወዘተ

👍        ✍️ㅤ  🔘ㅤ  ➡️
ˡᶦᵏᵉ    ᶜᵒᵐᵐᵉⁿᵗ  ˢᵃᵛᵉ   ˢʰᵃʳᵉ

https://t.me/Ye_setoch_Jemea   


Forward from: ደአዋ ሰለፍያ🇪🇹በወሎ ቆርኬ️🕌 መስጅደል- ፈትህ📡🔊📣📢
✍️የሰላተል ጀናዛ አሰጋገድ‼️
👇👇👇ትኩረት አርገን እናንብብ  👇👇👇
     ===============

    🔘ወደ ሰላት ከመገባቱ በፊት

💫እንደ የትኛውም ሰላት ሙሉ የሆነ ውዱእ ይደረጋል።
💫እንደ የትኛውም ሰላት ወደ ቂብላ ይቀጣጫል።
💫እንደ የትኛውም ሰላት ሰፍ ይስተካከላል።
💫እንደ የትኛውም ሰላት መእሙሞች ኢማሙን ተከትለው ይቆማሉ።


       🔘የሰላቱ አሰጋገድ

✍️የመጀመሪያው ተክቢራ ይባልና…
ሱረቱል ፋቲሃ ይቀራል።
          {بِسْمِ اللَّهِ الرَّحْمَٰنِ الرَّحِيمِ}
     {الْحَمْدُ لِلَّهِ رَبِّ الْعَالَمِينَ
                 الرَّحْمَٰنِ الرَّحِيمِ
                   مَالِكِ يَوْمِ الدِّينِ
           إِيَّاكَ نَعْبُدُ وَإِيَّاكَ نَسْتَعِينُ
               اهْدِنَا الصِّرَاطَ الْمُسْتَقِيمَ
              صِرَاطَ الَّذِينَ أَنْعَمْتَ عَلَيْهِمْ
         غَيْرِ الْمَغْضُوبِ عَلَيْهِمْ وَلَا الضَّالِّينَ}
ይህንን ሲጨርስ ሁለተኛው ተክቢራ ይላል።

✍️ከሁለተኛው ተክቢራ በኋላ……
በነብዩﷺ ላይ ሰለዋት ያወርዳል።
«اللهم صل على محمد وعلى آل محمد كما صليت على إبراهيم وعلى آل إبراهيم إنك حميد مجيد، اللهم بارك على محمد وعلى آل محمد كما باركت على إبراهيم وعلى آل إبراهيم إنك حميد مجيد»
ይልና ሶስተኛው ተክቢራ ይላል

✍️ከሶስተኛው ተክቢራ በኋላ……
ለሟቹ ዱዓ ያደርግለታል። ለምሳሌ ከነብዩ ﷺ
ከመጡ ዱዓዎች መሃል……
«اللهم اغفر له وارحمه، وعافه واعف عنه،
   وأكرم نزله، ووسع مدخله، واغسله بالماء والثلج والبرد، ونقه من الخطايا كما ينقى الثوب الأبيض من الدنس،
  اللهم أبدله دارًا خيرًا من داره، وأهلًا خيرًا من أهله،
  اللهم أدخله الجنة، وأعذه من عذاب القبر، ومن عذاب النار، ووسع له في قبره، ونور له فيه»
ከዚህም ውጪ ያሉ ዱዓዎች የቻለውን ያደርግለታል። ይህንን ሲጨርስ አራተኛው ተክቢራ ይላል።

✍️ከአራተኛው ተክቢራ በኋላ…
ቲንሽ ዝም ይልና እዛው በቆመበት ወደ ቀኝና ወደ ግራው ያሰላምታል።
«السلام عليكم ورحمة الله,
       السلام عليكم ورحمة الله»
ይላል።


  
       📮 አንዳንድ ነጥቦች

💫ጀናዛው ከኢማሙ ፊት ይቀመጣል።
ጀናዛው የወንድ ከሆነ;
   ኢማሙ ጭንቅላቱጋ ይቆማል።
ጀናዛው የሴት ከሆነ;
   ኢማሙ ወገቧ አካባቢ ይቆማል።

💫ባለው የሰጋጆች ብዛት ረዥም ሰፍ ከመስራት ይልቅ ሰፎቹ መብዛታቸው ይመረጣል።

💫አራቱንም ተክቢራዎች ሲባሉ እጅ ማንሳቱ የተሻለ የተወደደ ነው።

💫አንድ ሰው ኢማሙ የተወሰነ ከሰገደ በኋላ ደርሶ ወደ ሰላቱ ቢገባ የሚጀምረው ኢማሙ ከደረሰበት ቦታ ሳይሆን ከመጀመሪያው ቦታ ነው።
ለምሳሌ፦
ኢማሙ የሁለተኛው ተክቢራ ሲያደርግ ቢደርስ እሱ የሚያደርገው ሰለዋት ማውረድ ሳይሆን ፋቲሃን መቅራት ነው; በመጨረሻ ኢማሙ ሲያሰላምት ቶሎ ቶሎ ብሎ ይጨርስና ያሰላምታል።

💫ጀናዛው የሆነ ቦታ ተሰግዶበት የተቀበረ ከሆነ ሌላ ቦታ "ሰላተል غይብ" ተብሎ አይሰገድበትም።

💫አንድ ሰው ሰላተል ጀናዛ ቢያመልጠውና መስገድ ቢፈልግ ጀናዛው ቢቀበር እንኳ ቀብሩ አጠገብ ሄዶ ይሰግድበታል።


        🔘ማሳሰቢያ

✏️ቀላል ከመሆኑም ጋ ብዙሃኖች የሚከብድ መስሏቸው ብዙ ጊዜ ከመስገድ ሲቆጠቡ ይታያሉና  ትልቅ  የሆነ  አጅር እያመለጣቸው  ስለሆነ  ሼር  አድርጉላቸው።

👉⭕️ https://t.me/deawetu_selefiya_harbu

https://t.me/abu_al_abas_al_atseriy

https://t.me/abu_suhayib_al_selfiy


ሁለተኛ ለይል የነጃሽ የለይል ሶለት


🔺 قار
ئ🔺

🗯🔹🔸በመስጂደል ነጃሽ ደሴ ጀርጀሮ🔸

🔴
የተራዊህ ሶላት🟡

🔺                        🔺
------------------👌-----------------

---🔴 
የሁለተኛው ለሊት የተራዊህ ሶላት ባማረና በተዋበ ድምፅ

⭕️   በመስጂደል አል ነጃሻ ⭕️
🔺🔺🔺🔺🔺🔺🔺🔺🔺

🕌بمسجد النجاشي دسي حرسهاالله تعالى

👌..
👈بأخينا القارئ  سعيد صبي  حفظه الله تعالى.❗️
------

📲 በታናሽ
ቃሪእ ወድማችን ሰኢድ ሶብይ /ከነጃሺ
حفظه الله تعالى



🚗🚕🚙ለወዳጂ ዘመዶዎ ሸር ሸር ያድርጉ የአጂሩ ተካፋይ ይሁ

ከተመቻቹ 👍👍👍👍👍



http://t.me/qari_kerm_alhabeshi


📲ዩቱዩብ ቻናል ለመቀላቀል

https://www.youtube.com/@qari_kerm_alhabeshi


Forward from: أبو الناموس الأثري ""ከጦሳ ማዶ ደሴ ""
🔻🔻🔻🔻🔻🔻🔻🔻🔻

👌 የደሴ ግርማና ጌጥ የሆናችሁት ጀግኖቹ ሰለፍዮች በኬንዳ ስር አፈር ላይ ሱጁድ የምታደርጉት በሐያት በጀሜ በነጃሺ በሪል ስቴት ያላችሁ አብሽሩሩሩሩሩ ዱዓ አድርጉ ዱዓችሁ ሰማይ ሰንጥቆ ይወጣል ....

በተከበረው ወር ወደሱ ኡኡኡኡ በሉ

🔺 ውድድድድድድድድድ እናደርጋችኋለን .

👌 አቅሷዎች እንዳትዘናጉ በጣም ዱዓ አድርጉ የተመኘነው እውን ይሆናል ...

👌 ثقة بالله تعالى الذي نصر عبده وأعز جنده وهزم الأحزاب وحده ....❗️


https://t.me/Al_Menjeniq/2815


رمضان 1446هـ 1
   የመጀመሪያ  ለይል የተራዊ ሶላት በሪሊስቴት

📖من السورة البقرة
📖 ከሱረቱል በቀራ የተወሰነ

🎙️ቃሪ ከረም حفظه الله

🚗🚕🚙ለወዳጂ ዘመዶዎ ሸር ሸር ያድርጉ የአጂሩ ተካፋይ ይሁ

ከተመቻቹ 👍👍👍👍👍



http://t.me/qari_kerm_alhabeshi


📲ዩቱዩብ ቻናል ለመቀላቀል

https://www.youtube.com/@qari_kerm_alhabeshi


رمضان 1446هـ
   የመጀመሪያ  ቀን የተራዊ ሶላት በሪሊስቴት

በ4ቃሪዎች የታጀበ ቀለል ያለ ቂርአት ነው


ሁላችንም ሸር ሸር ሸር እናድርግ

🎙️ቃሪ ከረም
🎙️ቃሪ ከድር 
     ሌሎችም ቃሪዎች አሉበት

አላህ ይጠብቅልን

🚗🚕🚙ለወዳጂ ዘመዶዎ ሸር ሸር ያድርጉ የአጂሩ ተካፋይ ይሁ

ከተመቻቹ 👍👍👍👍👍



http://t.me/qari_kerm_alhabeshi


Forward from: አል-ቡርሀን ኢስላማዊ የትምህርት ማዕከላት
📡 አል-ቡርሀን ኢስላማዊ ስቱድዮ

📜 አሰላሙ ዓለይኩም ወረህመቱ ሏሂ ወበረካትሁ

📌 ለሮመዷናችን ጥቆማ‼
🔮 የቁርዓን አቀራር እና አከታተም ስልት

📮 ውድ የተከበራችሁ እንቁ እና ክቡራን የ"አል-ቡርሀን ኢስላማዊ ስቱድዮ" ቻናል ተከታታይ ቤተሰብ የሆናችሁ
ሰለፍይ ወንድሞቻችን እና እህቶቻችን ሆይ

📍ዘንድሮ ለሮመዷን ቁርዓን መቅራት ይፈልጋሉ⁉️
እንዲሁም እንዴት በዚህ የሮመዷን ወር እንደሚያከትሙ ግራ ገብቶዎታል⁉️
ስንት ጊዜ ቁርዓን ለማክተም አቅደዋል⁉️

👉 እንግዲያውን ከዚህ በታች ኢንሻ አላህ በአላህ ፍቃድ ለእርስዎ በቀላል መንገድ ለማክተም የሚረዳዎ በየቀኑ በየሶላት አውቃቱ የምትቀሩበትን ፕሮግራም ለማስቀመጥ እሞክራለው‼

👉 ቁርዓን በማኽተም ዙሪያ ከስር ያለቺውን የቂርዐት ኘሮግራም ብትጠቀሙ ጥሩ ነው ባይ ነኝ፡፡

👉 ግን አደራ ሞራላችንን ገለን ትንሹን እንዳንመርጥ፡፡

🖇🖇🖇🖇🖇🖇🖇🖇🖇🖇🖇🖇
① አንድ ጊዜ ለማኽተም
---------------------------
⌚️ ሱብሂ     📚 4 ገፅ   መቅራት
⌚️ ዝሁር     📚 4 ገፅ   መቅራት
⌚️ አሱር      📚 4 ገፅ   መቅራት
⌚️ መጝሪብ 📚 4 ገፅ  መቅራት
⌚️ ዒሻእ      📚 4 ገፅ   መቅራት
📆 በአንድ ቀን (24 ሰዓት) ውስጥ
☆ 20 ገፅ      (1  ጁዝ)   መቅራት

🖇🖇🖇🖇🖇🖇🖇🖇🖇🖇🖇🖇
② ሁለት ጊዜ ለማኽተም
---------------------------
⌚️ ሱብሂ     📚 8 ገፅ   መቅራት
⌚️ ዝሁር     📚 8 ገፅ   መቅራት
⌚️ አሱር      📚 8 ገፅ   መቅራት
⌚️ መጝሪብ 📚 8 ገፅ   መቅራት
⌚️ ዒሻእ      📚 8 ገፅ   መቅራት
📆 በአንድ ቀን  (24 ሰዓት)  ውስጥ
☆ 40  ገፅ      (2  ጁዝ)   መቅራት

🖇🖇🖇🖇🖇🖇🖇🖇🖇🖇🖇🖇
③ ሶስት ጊዜ ለማኽተም
---------------------------
⌚️ ሱብሂ      📚12 ገፅ   መቅራት
⌚️ ዝሁር     📚12 ገፅ   መቅራት
⌚️ አሱር      📚12 ገፅ   መቅራት
⌚️ መጝሪብ 📚12 ገፅ   መቅራት
⌚️ ዒሻእ      📚12 ገፅ   መቅራት
📆 በአንድ ቀን  (24 ሰዓት)  ውስጥ
☆ 60  ገፅ      (3  ጁዝ)   መቅራት

🖇🖇🖇🖇🖇🖇🖇🖇🖇🖇🖇🖇
④ አራት ጊዜ ለማኽተም
---------------------------
⌚️ሱብሂ      📚 16 ገፅ   መቅራት
⌚️ዝሁር      📚 16 ገፅ   መቅራት
⌚️አሱር      📚 16 ገፅ   መቅራት
⌚️መጝሪብ 📚 16 ገፅ   መቅራት
⌚️ዒሻእ      📚 16 ገፅ   መቅራት
📆 በአንድ ቀን  (24 ሰዓት)  ውስጥ 
☆ 80  ገፅ     (4  ጁዝ)   መቅራት


⑤ አምስት ጊዜ ለማኽተም
---------------------------
⌚️ ሱብሂ     📚 20 ገፅ   መቅራት
⌚️ ዝሁር     📚 20 ገፅ   መቅራት
⌚️ አሱር      📚 20 ገፅ   መቅራት
⌚️ መጝሪብ 📚 20 ገፅ   መቅራት
⌚️ ዒሻእ      📚 20 ገፅ   መቅራት
📆 በአንድ ቀን  (24 ሰዓት)  ውስጥ
☆ 100 ገፅ      (5  ጁዝ)  መቅራት

🖇🖇🖇🖇🖇🖇🖇🖇🖇🖇🖇🖇
⑥ ስድስት ጊዜ ለማኽተም
---------------------------
⌚️ ሱብሂ      📚 24 ገፅ   መቅራት
⌚️ ዝሁር      📚 24 ገፅ   መቅራት
⌚️ አሱር      📚 24 ገፅ   መቅራት
⌚️ መጝሪብ 📚 24 ገፅ   መቅራት
⌚️ ዒሻእ      📚 24 ገፅ   መቅራት
📆 በአንድ ቀን  (24 ሰዓት)  ውስጥ
☆ 120 ገፅ      (6  ጁዝ)   መቅራት

🖇🖇🖇🖇🖇🖇🖇🖇🖇🖇🖇🖇
⑦ ሰባት ጊዜ ለማኽተም
---------------------------
⌚️ ሱብሂ     📚 28 ገፅ   መቅራት
⌚️ ዝሁር     📚 28 ገፅ   መቅራት
⌚️ አሱር      📚 28 ገፅ   መቅራት
⌚️ መጝሪብ 📚 28 ገፅ   መቅራት
⌚️ ዒሻእ      📚 28 ገፅ   መቅራት
📆 በአንድ ቀን  (24 ሰዓት)  ውስጥ
☆ 140 ገፅ      (7  ጁዝ)   መቅራት

🖇🖇🖇🖇🖇🖇🖇🖇🖇🖇🖇🖇
⑧ ስምንት ጊዜ ለማኽተም
---------------------------
⌚️ ሱብሂ     📚 32 ገፅ   መቅራት
⌚️ ዝሁር      📚 32 ገፅ   መቅራት
⌚️ አሱር      📚 32 ገፅ   መቅራት
⌚️ መጝሪብ 📚 32 ገፅ   መቅራት
⌚️ ዒሻእ      📚 32 ገፅ   መቅራት
📆 በአንድ ቀን  (24 ሰዓት)  ውስጥ
☆ 160 ገፅ     (8  ጁዝ)   መቅራት

🖇🖇🖇🖇🖇🖇🖇🖇🖇🖇🖇🖇
⑨ ዘጠኝ  ጊዜ ለማኽተም
---------------------------
⌚️ ሱብሂ     📚 36 ገፅ   መቅራት
⌚️ ዝሁር      📚 36  ገፅ   መቅራት
⌚️ አሱር        📚 36 ገፅ   መቅራት
⌚️ መጝሪብ 📚 36 ገፅ   መቅራት
⌚️ ዒሻእ      📚 36 ገፅ   መቅራት
📆 በአንድ ቀን  (24 ሰዓት)  ውስጥ
☆ 180 ገፅ      (1  ጁዝ)   መቅራት

🖇🖇🖇🖇🖇🖇🖇🖇🖇🖇🖇🖇
⑩ አስር ጊዜ ለማኽተም
---------------------------
⌚️ ሱብሂ     📚 40 ገፅ   መቅራት
⌚️ ዝሁር      📚 40 ገፅ   መቅራት
⌚️ አሱር       📚 40 ገፅ   መቅራት
⌚️ መጝሪብ 📚 40 ገፅ   መቅራት
⌚️ ዒሻእ      📚 40 ገፅ   መቅራት
📆 በአንድ ቀን  (24 ሰዓት)  ውስጥ
☆ 200 ገፅ      (1  ጁዝ)   መቅራት

🖇 ከቻልን ከዚህም በላይ ብናኸትም የበለጠ ተወዳጅ ነው።

🤲 ያ አሏህ‼  አንተን ብቻ ነው የምንገዛው፤
አንተንም ብቻ ነው የምንለምነው፤
ያ ተዋብ‼ መማርን ትወዳለህና ወንጀለኞች ነን ማረን፤
በዚህ ወርም ተጠቃሚዎች አድርገን‼

💫ሁላችንም የአጅሩ ተካፋይ እንድንሆን ለወዳጆቻችን ሼር ማድረግን አንርሳ‼

🖌 كتبه اخوكم الضغير طالب العلم ومحب الدعوة السلفية
بن علي الحبشي الأثري وفقني الله وإياكم
✯┄┅┅✿❀          ❀✿┅┅┄✯
እውቀት ፈላጊውና የደዕዋ ሰለፍያ ወዳጅ ትንሹ ወንድማችሁ
✯┄┅┅✿❀          ❀✿┅┅┄✯

📲 አጠቃላይ ፕሮግራሞቻችንን በሶሻል ሚዲያ ለመከታተል

🖥 በTelegram Channel
🔗https://t.me/Al_Burhan_Islamic_Studioo/3961


Forward from: ኢስላማችን ከህይወታችን በላይ ነው!!
✴️🌙 ሰበር ዜና ... ሰበር ዜና ⤵️

✴️ 🌙 ...*عاجل ... عاجل*...

*تم رصد هلال رمضان في مرصد سدير*

*غداً السبت أول أيام شهر رمضان المبارك*

*{تقبل الله منا ومنكم صالح الاعمال}*

*✍ "الراصد نيوز"

✅ሱዑዲ ላይ ጨረቃ ስለታየች አላህ
ካለ ነገ ቅዳሜ የረመዷን ፆም ይሆናል።


👍        ✍️ㅤ  🔘ㅤ  ➡️
ˡᶦᵏᵉ    ᶜᵒᵐᵐᵉⁿᵗ  ˢᵃᵛᵉ   ˢʰᵃʳᵉ

https://t.me/Ye_setoch_Jemea   


Forward from: HÜDÃ~ìslmìç~çhåññēl
ጨረቃ ታይታለች


Forward from: HÜDÃ~ìslmìç~çhåññēl
በአላህ ፈቃድ ተከታትለን ምናሳውቃቹ ይሆናል


Forward from: HÜDÃ~ìslmìç~çhåññēl
እነሆ በዛሬው ዕለት ጁሙዓህ አመሻሽ ላይ የታላቁ የረመዿን ወር ጨረቃ ለማየት በዝግጅት ላይ‼

አላህ በሰላም አድርሶን በሰላም የምንፆመውና የምንጠቀምበት ያድርገን።

http://t.me/huda_islamic_studio

20 last posts shown.