#አዲስ ማለዳ_ማስታወቂያ
ሶስት ቀን ብቻ ቀረ!
በጉጉት ሲጠበቅ የነበረው 9ኛው የጤና ኤግዚቢሽን እና ዓለምአቀፍ ኮንግረስ በአዲስ አበባ ሚሊኒየም አዳራሽ ሊከፈት ሶስት ቀናት ብቻ ቀርተዋል፡፡ ከየካቲት 13 – 15 በሚደረገው ሁነት በጤና እና ህክምናው ዘርፍ ዓለም የደረሰችበትን ቴክኖሎጂ እና ዘመናዊ አሰራር ይመለከታሉ፣ የመድሃኒት አቅርቦት እና አሰራር የደረሰበትን ያያሉ፤ እርሶ ብቻ እንዳይቀሩ! ብዙ ነገር ይቀስማሉ፣ የንግድ እና የሥራ ግንኙነቶችን ለማዳበርም ሁነኛ አጋጣሚ ነው፡፡
ምን እሱ በብቻ!
አሉ የተባሉ የጤና እና ህክምና ባለሙያዎች በዘርፉ ያሉ አዳዲስ አሰራሮችን እና አገልግሎቶችን፣ እንደዚሁም የቴክኖሎጂ ግኝቶች እና ተሞክሮዎችን የሚያካፍሉበት እና ከመላው ዓለም የተውጣጡ ተሳታፊዎች የሚሳተፉበት ዓለምአቀፍ ኮንግረስም ተዘጋጅቷል፡፡
ይምጡ!
• አዳዲስ የንግድ እድሎችን እና የሥራ ግንኙነቶችን መሥርተው ይሄዳሉ!
• ለህክምና ማዕከልዎ አስተማማኝ እና ደረጃቸውን የጠበቁ አቅራቢዎችን ይተዋወቃሉ!
• አዳዲስ እና ዘመናዊ አሰራሮች አይተው ተቋምዎትን ለማሳደግ ይጠቀሙበታል!
• የገበያ አድማስዎን ለማስፋት ሊከተሉት ስለሚገባ ስትራቴጂ እና ዘመናዊ አሰራር ተሞክሮ ይቀስሙበታል!
ይህ መልካም አጋጣሚ እንዳያመልጥዎ ፈጥነው ይመዝገቡ! ይህን ሁሉ ሸምተው ምንም ክፍያ አይከፍሉም!
https://bit.ly/ethio-health-registrationለበለጠ መረጃ
+251929 30 83 63/64
www.ethio-health.com