Ayu Zehabesha-Official አዩ ዘሀበሻ


Channel's geo and language: Ethiopia, English


ትክክለኛው የአዩዘሀበሻ ቻናል ይህ ብቻ ነው❗
ቻናላችንን Join በማድረግ በቀላሉ ፈጣን መረጃዎችን ይከታተሉ።
የውስጥ መስመር👉 t.me/ayulaw
👇
Buy ads: https://telega.io/c/ayuzehabeshaofficiall

Related channels  |  Similar channels

Channel's geo and language
Ethiopia, English
Statistics
Posts filter


''እኛ አሁን ስልጣን ላይ የለንም‼️

ዶክተር ደብረፅዮን በኢትዮጵያና በኤርትራ መካከል ስላለው ውጥረት ይህንን ብለዋል

እኛ አሁን ስልጣን ላይ የለንም በሁለቱ አገራት [ኢትዮጵያና ኤርትራ] ግጭት ላይ ውሳኔ ሰጪዎችም አይደለንም፡፡

ስለዚህ የሁለቱ አገራት መሪዎች ያለባቸውን ችግር ወይንም ማንኛውንም ጉዳይ በተመለከተ ዲፕሎማሲያዊ መፍትሄ ማምጣት ይኖርባቸዋል፡፡
በዚህ አጋጣሚ እኛ የተፈጠረውን ውጥረት ለማብረድ ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ጣልቃ እንዲገባ ጥሪ እናቀርባለን፡፡ ምክንያቱም በዚህ አካባቢ ማንኛውም አይነት ግጭት እንደገና ሊቀሰቀስ ነው የሚለውን መስማት አስፈሪ ነው፡፡ ምክንያቱም በጦርነት የተጎዱ በሚሊዮን የሚቆጠሩ ሰዎች ስላሉን እንደገና ጉዳት እንዲርስባቸው አንፈልግም።"
====================
💎⬇️⬇️⬇️👇👇👇👇👇👇
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s
https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s


"መፈንቅለ መንግስት አላደረኩበትም‼️
" ጌታቸው ላይ መፈንቅለ መንግስት ፈፅሜ ከሆነ በገለልተኛ አካል ይጣራ "
         - ሌ/ጄነራል ታደሰ ወረደ

የትግራይ ጊዚያዊ አስተዳደር ፕሬዜዳንት ታደሰ ወረደ (ሌ/ ጀነራል) " አውራ እምባ ታይምስ " ከተባለ ሚድያ ጋር ቃለ መጠይቅ አድርገው ነበር።

በዚህም ወቅት በትግራይ ተካሂደዋል ተብሎ ተደጋግሞ ስለሚነገረው የመፈንቅለ መንግስት ጉዳይ  ተጠይቀው መልሰዋል።

በቀድሞ ፕሬዜዳንት አቶ ጌታቸው ረዳ የሚመራው የህወሓት ሃይል ባለፈው  ባወጣው መግለጫ " በትግራይ ወታደራዊ መፈንቅለ መንግስት በማካሄድ ስልጣን ከተያዘ 40 ቀናት ተቆጠረዋል " ብሎ ነበር።

ይኸው ኃይል " የአቶ ጌታቸው አስተዳደር ህገ-ወጥ ተግባሩ ተጋግሎ ወደ ተባባሰ ግጭት እንዳያመራ ስልጣን ጭምር ለሰላም ሲል አሳልፎ ሰጥቷል " የሚል አገላለፅም ተጠቅሞ ነበር።

ፕሬዜዳንት ታደሰ ወረደ (ሌ/ጀነራል) ፥ " ጌታቸው ረዳ የፕሪቶሪያ የሰላም ስምምነት አካል ሆኖ በተቋቋመው ጊዚያዊ አስተዳደር ወደ ኃላፊነት የመጡ ናቸው " ያሉ ሲሆን " ወደ ሃላፊነት መጋቢት 2015 ዓ.ም ነው የመጡት። የጊዚያዊ አስተዳደሩ ቆይታ ሁለት ዓመት መሆኑ ይታወቃል።

እንዲያ ሆኖም 6 ወር ሊራዘም ይችላል። ይሁን እንጂ የነበረው ጊዚያዊ አስተዳደር ለ6 ወራት ለማራዘም የሚያስገደድ በቂ ምክንያት አልተገኘም " ብለዋል።

" መጋቢት 2015 ዓ.ም ወደ ሃላፊነት የመጡት አቶ ጌታቸው መጋቢት 2017 ዓ.ም የሁለት ዓመት ቆይታቸውን ጨርሰዋል " ሲሉ አስረድተዋል።

" አሁን የተደረገው በፓርላማ በፀደቀ አዋጅ ጊዚያዊ አስተዳደሩ ለአንድ ዓመት ማራዘም ነው። 

በተራዘመው የጊዚያዊ አስተዳደሩ ዕድሜ የነበረው ፕሬዜዳንት ሊቀጥል ላይቀጥል ይችላል። አጋጣሚ ሆኖ አቶ ጌታቸው በሃላፊነት አልቀጠለም " ሲሉ ገልጸዋል።

"እኔ እንደ አዲስ በተራዘመው ጊዚያዊ አስተዳደር ወደ ሃላፊነት መጥቻለው። በትግራይ የሃላፊነት ጊዜው ጨርሶ ከሃላፊነት የወረደ እንጂ የተካሄደ መፈንቅለ መንግስት የለም። መፈንቅለ መንግስት አልተካሄደም ብቻ ሳይሆን ወደዛ የሚወሰድ ምክንያትም አልነበረም " ብለዋል።

" ያን ያህል ጉዳዩ አሳሳቢ ሆኖ መፈንቅለ መንግስት ተካሂደዋል ? ወይስ አልተካሂደም የሚል ክርክርና እሰጣ ገባ ካለ ለሦስተኛ ወገን እድል እንስጥ። የሚያጣራ አካል ይኑር።

ምናልባት እኔ ይህንን ጉዳይ የሚያጣራ አካል ላቋቁም ብል ተአማኒነትና ተቀባይነት ላይኖረው ስለሚችል ሦስተኛ አካል የሆነ ኮሚቴ ቢያጣራው እላለው " ሲሉ መልሰዋል።

"በጌታቸው ላይ መፈንቅለ መንግስት ፈፅሜ ከሆነ በገለልተኛ አካል ይጣራ " ሲሉም አክለዋል።
====================
💎⬇️⬇️⬇️👇👇👇👇👇👇
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s
https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s


🌏IAT እና IAIC ያዘጋጀው ታላቅ ኢንተርናሽናል የተማሪዎች ኢቨንት 🌎

✨በውጭ ሀገር ለመማር እና ህይወትዎን ለመቀየር ዝግጁ ኖት?

ከ አሜሪካ 🇺🇸 ካናዳ 🇨🇦 ስዊድን 🇸🇪 ጀርመን 🇩🇪 ፈረንሳይ 🇫🇷 ፊንላንድ 🇫🇮 ዴንማርክ 🇩🇰 እና ሌሎችም!

🎓የአለም ሀገራት የተውጣጡ የዮኒቨርሲቲ ተወካዮች በአካል የሚገኙበት

📆 ሚያዝያ 25 እና 26
🕐 ከ3:00 እስከ 10:00 ሰዐት
📍በጊዮን ሆቴል

አስፈላጊ ዶክመንቶች ፡-
🪪ፓስፖርት ወይም የልደት ሰርተፍኬት
📚ትራንስክሪፕት

💡ኢቨንቱ ላይ ከሚያገኟቸው መረጃዎች በጥቂቱ፡-
✅የብድር አማራጮች መረጃ የሚያገኙበት
✅ስለሚሰጡት ስኮላርሺፖ የሚያውቁበት

🏆ወደውጭ ሀገር ሄዶ የመማር ፍላጎቶትን ለማሳካት ይህን ወርቃማ እድል እንዳያመልጥዎ!

🆓 መግቢያ በነፃ - አሁኑኑ ይመዝገቡ!

ቦታዎን ለማስያዝ ከታች ያለውን ሊንክ ይጫኑ፡ 🔗 https://forms.gle/81ZueGK5d9R9Cg9P6


በኢትዮጵያ በአሁኑ ጊዜ በየአመቱ 53,000 ሰዎች በካንሰር በሽታ ህይወታቸውን እያጡ መሆኑን የጤና ሚኒስቴር ተናገረ‼️
80,000 ሰዎች ደግሞ በየዓመቱ በካንሰር ህመም ይያዛሉ ሲባል ሰምተናል።

ወሬውን የሰማነው #የካንሰር_በሽታን ለመከላከል እንዲሁም ታማሚዎችን ለማገዝ መቋቋሙ የተነገረው ‘’በልሻ ፋውንዴሽን’’ ምስረታው ይፋ በተደረገበት ስነ ስርዓት ላይ ነው።

በሰውነት ውስጥ ያሉ ሴሎች ሲበዙ ወይም ከመጠን በላይ ሲያድጉ በሚፈጠረው የካንሰር በሽታ በኢትዮጵያ ያለው ስርጭት እየጨመረ መሄዱ ተነግሯል።

በኢትዮጵያ ብዙ ሰዎችን እየያዘ ያለው እና እየገደለ ያለው የካንሰር አይነት #የጡት_ካንሰር ሲሆን የአንጀት ካንሰር ደግሞ ይከተላል።

ለካንሰር በሽታ አጋላጭ የሆኑ ሲጋራ ማጨስ፣ ጤናማ ያልሆነ አመጋገብ፣ አልኮል አብዝቶ መጎንጨት፣ የአየር መበከል፣ የአካል ብቃት እንቅስቃሴ አለማድረግ የመሳሰሉት ይጠቀሳሉ።

በኢትዮጵያ በካንሰር በሽታ በየዓመቱ 53.000 ያህል ሰዎች እንዲሞቱና አሃዙም በየዓመቱ እንዲጨምር  ያደረገው ዋነኛው ምከንያት ስለ በሽታው ህዝቡ ያለው ዝቅተኛ አመለካከት ነው ሲሉ የጤና ሚኒስቴር የሚኒስትር ድኤታ ከፍተኛ አማካሪ አቶ ሌሊሳ አማኑኤል ተናግረዋል።

ብዙውን ጊዜ በካንሰር የተያዙ ሰዎች ወደ ህክምና ማዕከላት የሚሄዱት በሽታውን ታክሞ ለመዳን አስቸጋሪ በሆነበት 3ኛ እና 4ኛ ደረጃ ላይ ከደረሰ ብኋላ ነው ሲሉ ሚኒስትር ድኤታው አስረድተዋል።

በየጊዜው  የጤና ክትትል አድረጉ፣ ጮማ መቁረጥን የመሳሰሉ ጤናማ ያልሆኑ አመጋገቦችን አስወግዱ፣ አይበለውና በበሽታው ከተያዛችሁም በጊዜ ህክምናችሁን ጀምሩ ሲሉ አቶ ሌሊሳ ጥሪ አቅርበዋል።

መንግሥት የካንሰር በሽታ ተፅዕኖን ለመቀነስ የህክምና መስጫ ማዕከላትን ማብዛት፣ የባለሞያዎች ስልጠና፣ የመድኃኒት አቅርቦትን ማስፋት ላይ እየሰራ አንደሆነ አማካሪው ጠቅሰዋል።

ዛሬ ምስረታው ይፋ የሆነው  የበልሻ ፋውንዴሽን  ስያሜውን ያገኘው ነዋሪነታቸውን በአሜሪካን ሀገር አድርገው በነበሩትና በበጎ አድራጎት ሥራቸው በሚታወቁት ወ/ሮ በለጠች ሞላ (በልሻ) መሆኑ ተነግሯል።

እኚህ በጎ አድራጊ ሕይወታቸውን ያጡት በካንሰር ህመም በመሆኑ በእሳቸው ሕልፈት ሐዘንና ቁጭት ያደረባቸው ባለቤታቸው፣ ቤተሰባቸውና ወዳጆቻቸው የበልሻን የበጎ አድራጎት ሥራ ለማስቀጠል እና እሷን የነጠቃቸውን ካንሰርን ለመዋጋት በማሰባቸው ይህ የበጎ አድራጎት ድርጅት እንዲመሠረት ምክንያት ሆኗል ሲባል ሰምተናል፡፡

ፉውንዴሽኑ የካንሰር በሽታን የመከላከል ሥራ ይሰራል፣ ህሙማን የህክምና አገልግሎት እና ድጋፍ እንዲያገኙ ያግዛል ሲሉ የበልሻ ፋውንዴሽን መስራችና ዋና ስራ አስፈፃሚ እንዲሁም የወ/ሮ በለጠች ሞላ ባለቤት አቶ አበበ መብራቴ ተናግረዋል።

በካንሰር እና በሌሎች ምክንያቶች ወላጅ አልባ የሆኑ እና ለችግር የተጋለጡ ህጻናትን መደገፍ እና መንከባከብ ሌላው ፋውንዴሽኑ የተቋቋመለት አላማ መሆኑ ተነግሯል።
Sheger
====================
💎⬇️⬇️⬇️👇👇👇👇👇👇
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s
https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s


900,000 ብር ምን መግዛት ይችላል?


📍በጣም ውስን ሱቆች ግን ብዙ ፈላጊ ስላለ ይፍጠኑ !!
💥ሱቅ ሽያጭ በመሀል ፒያሳ አድዋ ዜሮ ዜሮ !!
🌆ዋና መንገድ አፄ ሚኒሊክ አደባባይ አጠገብ !!

🧲ከግራውንድ -5ኛ ወለል ሙሉ ሱቅ
🧲20ካሬ ላይ ያረፉ
🧲ከጠቅላላ ዋጋ=3.9 ሚሊየን ጀምሮ
  በ900ሺ ብር ቅድመ ክፍያ
እንዲሁም

ፒያሳ (ሊሴ ገ/ማርያም ትምህርት ቤት) ጀርባ
        
👉1 መኝታ 66ካሬ=
         10% ቅድመ ክፍያ 693,000ብር
          ሙሉ ክፍያ 6,930,000 ብር
    
  👉2 መኝታ 71ካሬ
        10%ቅድመ ክፍያ 745,000ብር
        ሙሉ ክፍያ 7,455,000ብር
       
👉3 መኝታ 130ካሬ
      10%ቅድመ ክፍያ 1,365,000ብር
      ሙሉ ክፍያ 13,650,000ብር

        👉ቀሪውን 90% በ17ዙር ከፍለው የሚጨርሱት
        👉30% እና ከዛ በላይ ለሚከፍል ከከፈሉት ላይ 25% የሚደርስ ቅናሽ አዘጋጅተናል!!

🌟እንዲሁም በ ሱማሌ ተራ ፣ በ አያት ፈረስ ቤት ፣ በጋርመንት በተለያዩ የካሬ አማራጮች አሉን

የቀደመ ተጠቀመ ይደውሉልን :

ስልክ -09-90-09-93-92
          09-68-77-54-54

Message TEMER REALESTATE on WhatsApp. https://wa.me/251912641008

@TEMERREALESTATE2


አሜሪካ ኤምባሲ ለዜጎቹ በሰጠው የማስጠንቀቂያ መልዕክት ስር በፌደራል ፖሊስ ስም የተሰጠው አስተያየት በተቋሙ ያልተላለፈ መሆኑን ፖሊስ አስተባበለ።
***
ተቋማችንን አስመልክቶ በአንዳንድ ማኅበራዊ ሚዲያ ላይ  የሚዘዋወረውን የተዛባ መልዕክት ተመልክተናል። በአዲስ አበባ ከተማ አንዳች
የፀጥታ ችግር ያለ ለማስመሰል የተደረገውን ጥረትም አስተውለናል።

ይሁን እንጂ እስከአሁን ባደረግነው ማጣራት መልዕክቱ በተቋማችን እንዳልተላለፈ እና ተቋማችንን የማይወክል መሆኑን እያስታወቅን ፖሊስም ጉዳዩን የበለጠ እያጣራ እንደሚገኝ እንገልፃለን።

የተላለፈው መልዕክትም ፍፁም ከከተማችን ነባራዊ የፀጥታ ሁኔታ ጋር የማይገናኝ ሲሆን አሁን ላይ የከተማችን ሰላምና ደኅንነት ከምን ጊዜውም በላይ በአስተማማኝ ሁኔታ ላይ እንዳለ እንገልፃለን።(ፌደራል ፖሊስ)
====================
💎⬇️⬇️⬇️👇👇👇👇👇👇
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s
https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s


#premium T&g speaker
በ 1999 ብር ብቻ 👏

🔊 ከፍተኛ የድምፅ ጥራት ያለዉ
🚐🏠 ለመኪናዎ ሆነ ለቤትዎ የሚሆን
🔋በ አንድ ቻርጀር ለ ቀናት ሚያገለግል
📡 ከ ማንኛዉም ስልክ  ጋር በቀላሉ ሚገናኝ 
💾 ሚሞሪ  እና ፍላሽ መቀበል የሚችል
🧰 በቀላሉ የትም ቦታ ይዘዉት ሊሄዱ የሚችሉት

🚚 አዲስ አበባ ዉስጥ "ነፃ" እና ፈጣን የ ዴሊቨሪ አገልግሎት ሲኖረን ክፍለ ሀገር ላላችሁ በፖስታ እንልካለን🙏

‼️ጥቂት ፍሬዎች ሰላስገባን ፈጥነዉ ይደዉሉልን
👇👇👇👇👇👇
📞
0990050575
📞
0990050575
📲Dm us 👉
@Dubaitera_shop

❇️ሌሎች የሚያስፈልጉ ኦሪጅናል እቃዎችን ለማየት 👇👇👇👇👇
Join:
@DUBAI_Tera2


ተይዘዋል‼️
ይህ በ 22/06/2017 ከንጋቱ 11:30 በአዲስ አበባ ፊጋ አየር መንገድ ሁንዳፍ ሬስቶራንት አንድ ሹፌር ወደስራ ለመሄድ ወደ መኪናው እያመራ እያለ ከመኪና ወርደው ከኋላው በድንገት የተፈፀመበት ሀንግ እንደነበር፣ስልኩ እንደተወሰደበት ጥቆማ ደርሶን መረጃውን አጋርተን ነበር።
በቴሌግራም ቻናላችን 60,000 ሰው፣በቲክቶክ ከ300,000 በላይ ሰው ተመልክቶታል።
አሁን የደረሰን መረጃ እንደሚያመላክተው ሀንግ ያደረጉ ተጨርጣሪዎች ተይዘው ፓሊስ ዶክመንተሪ እንደሰራባቸው የአዩዘሀበሻ ምንጮች ጠቁመዋል።
ተጠርጣሪዎቹ እንዲያዙ ለተባበራችሁ የአዲስ አበባ ፖሊስ አባላት እንዲሁም መረጃውን ሼር በማድረግ ለብዙ ሰዎች እንዲዳረስ ያደረጋችሁ የአዩዘሀበሻ ቤተሰቦች እናመሰግናለን።
አዩዘሀበሻ
====================
💎⬇️⬇️⬇️👇👇👇👇👇👇
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s
https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s


ሁሉን ባሙዋሉት ዘመናዊ  ቤቶቻችን ላይ ታላቅ የበአል ቅናሽ ለተወሰኑ ቤቶች እንዳደረግን ይታወሳል 

🏫ከስቱድዮ እስከ ባለ 4 መኝታ ከተጨማሪ የሰራተኛ፣ ላውንደሪ ክፍል እና የዕቃ ክፍል  ያካተቱ ቤቶች

    💎 ባለ 1 መኝታ በ 431 ሺ ብር
    💎ባለ 2 መኝታ በ 619 ሺ ብር
    💎ባለ 3 መኝታ በ 751 ሺ ብር
    💎ባለ 4 መኝታ በ 1,051,626 ብር  ቅድመ ክፍያ ጀምሮ

🛍️🛒ሱቆች ከ 20 ካሬ ጀምሮ

🏦60% የባንክ ብድር የተመቻቸላቸው (እየኖሩበት ወይም አከራይተውት እስከ 20 አመት ቀስ ብለው የሚከፍሉት)

-በ 8% ቅድመ ክፍያ

- ባሉት ውስን ቀናቶች ለሚመጡ ደንበኞች እስከ 30% በሚደርስ ቅናሽ ዋጋ (ለውስን ቤቶች) በመጠቀም
የዘመናዊ መንደራችን አካል ይሁኑ

መልካም በአል!


☎️ 09 00 02 50 97     
@SamuelDMCRealtor (telegram)       #WhatsApp


ኢምባሲው ምን ሰምቶ ነው❓
የዩናይትድ ስቴትስ ኢምባሲ በአዲስ አበባ ለአሜሪካ ዜጎች የሚከተለውን መልዕክት አስተላልፏል❗👇
"የአሜሪካ ኤምባሲ የአሜሪካ ዜጎች ለራሳቸውና ለቤተሰቦቻቸው የግል ደህንነት ሁልጊዜ ትኩረት እንዲሰጡ ያሳስባል። ወንጀል በማንኛውም ቦታና በማንኛውም ጊዜ ሊከሰት ስለሚችል፣ ንቁ መሆን ተጋላጭነትን ለመቀነስ ቁልፍ ነው።
ሰልፎችን፣ ስብሰባዎችን እና ሌሎች ብዙ ህዝብ የሚሰበሰብባቸውን ቦታዎች ያስወግዱ።
እነዚህ አይነት ስብስቦች በመላው ከተማ የትራፊክ መጨናነቅን፣ የፖሊስ ፍተሻ ኬላዎች ላይ በድንገት ሁከት ሊከሰት ይችላሉ ብሏል።
በሰልፎች እና/ወይም የትራፊክ ጉዳዮች፣በፖሊስ ስቴሽን አካባቢ ላይም ሁከቶች በድንገት ሊከሰቱ ስለሚችሉ፣ ሁሉም ሰው ንቁ ሆኖ እንዲጠብቅ እናበረታታለን"የሚል መልዕክት አስተላልፏል።
===================
ትኩስ ያልተሰሙ መረጃዎችን ለማግኘት
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ??
https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s
https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s


አቶ ሻንበል ቢሰጥ የሰሜን ወሎ ዞን ብልፅግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ፅ/ቤት የፖለቲካ ዘርፍ ሃላፊ በድንገተኛ የመኪና አደጋ ህይወታቸው አልፏል።
ነፍስ ይማር❗
===================
ትኩስ ያልተሰሙ መረጃዎችን ለማግኘት
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s
https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s


ፓኪስታን አመረረች‼️
ፓኪስታን የህንድ መከላከያ አማካሪዎች በ48 ሰአታት ውስጥ ሀገሪቱን ለቀው እንዲወጡ አዘዘች። ፓኪስታን ከፍተኛ ወታደራዊ ዝግጀት እያደረገች ሲሆን ለህንድ አውሮፕላኖች የአየር ክልል ዝግ መሆናቸውን ገልፃለች።
ከዚህ በተጨማሪ በፓኪስታን ሱፐር ሊግ ውስጥ ያሉ የህንድ ሰራተኞችንም ውጡልኝ ብላለች።
ፓኪስታን በኑክሌር ብዛት ከዓለም 6ኛ ደረጃን የያዘች ሀገር ናት።
አዩዘሀበሻ
===================
ትኩስ ያልተሰሙ መረጃዎችን ለማግኘት
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s
https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s


ሁለት ዋና ከተሞች‼️
ለአንድ ሀገር ሁለት ዋና ዋና ከተማዎች መኖራቸው በርካታ ጥቅሞችን ያስገኛል, በዋነኛነት ከአስተዳደር እና ውክልና ጋር በተያያዘ ሊፈጠሩ የሚችሉ ተግዳሮቶችን ለመፍታት ያስችላል።
ሁለተኛ ካፒታል በአንድ ከተማ ላይ ያለውን ሸክም ያቃልላል፣ ክልላዊ ሚዛንን ለማሻሻል እና የፖለቲካ ገለልተኝነቱን ወይም አንድነትን ለመጠበቅ ወሳኝ መሆኑን የቢቢሲ ጽሁፍ ያስረዳል።
ጥቅሞቹን የተወሰኑትን በዝርዝር ለማየት ያህል❗👇
1ኛ:- በዋናው ካፒታል ላይ ያለውን ጫና ይቀንሳል።
ሀገራት ሁለተኛ  ካፒታል ከተማ የሚያቋቁሙት በዋነኛነት በዋና ካፒታል ከተማ  ላይ ያለውን ጫና ለማቃለል ነው። በዚህም በአንድ ከተማ ላይ ያለውን የመሰረተ ልማት ዝርጋታ ፣የትራንስፖርት እና ሌሎች ጫናዎችን፣ከተሽከርካሪዎች እና ከሌሎች የሚወጡ በካይ ጋዞችን ለመቀነስ ያስችላል።
2ኛ:-የተሻሻለ የክልል ሚዛን፡
ሁለተኛው ካፒታል የመንግስት ተግባራትን እና ሀብቶችን በተለያዩ ክልሎች ለማከፋፈል, የበለጠ ፍትሃዊ እድገትን በማስተዋወቅ እና ክልላዊ ልዩነቶችን ለመቀነስ ይረዳል።
3ኛ:- ፖለቲካዊ ገለልተኝነት፡-
በአንዳንድ ሁኔታዎች፣ ግጭቶችን በማስወገድ ወይም የፖለቲካ መረጋጋትን ሊያሳድግ የሚችል፣ የተለያዩ የፖለቲካ አንጃዎችን ወይም ክልሎችን ሚዛናዊ ውክልና ለማሳየት ሁለተኛ ካፒታል ይመሰረታል።
4ኛ:- የተሻሻለ ውክልና፡-
ሁለት ካፒታል መኖሩ በተለይ የተለያየ ሕዝብ ወይም ክልል ባለባቸው አገሮች የበለጠ የሚወክል መንግሥት እንዲኖር ያስችላል።
5ኛ:- የኢኮኖሚ ልዩነት፡
ሁለተኛ ካፒታል ባለበት ክልል ኢኮኖሚያዊ ብዝሃነትን እና ልማትን በማበረታታት አዳዲስ እድሎችን እና ስራዎችን ይፈጥራል፣የኢንቨስትመንት እና ሌሎች የልማት ድርጅቶችን በመሳብ ጉልህ ሚና ይጫወታል።
6ኛ:- የውክልና ተምሳሌት፡-
ሁለተኛው ካፒታል የአንድነት ምልክት በመሆን የአገሪቱን ልዩ ልዩ ማንነትና እሴቶች በማንፀባረቅ ሊያገለግል ይችላል።
7ኛ:- አንድ ካፒታል ከተማ አደጋ ቢደርስበት/የእሳት አደጋ፣የመሬት መንቀጥቀጥ... ወዘተ/ የሁለተኛ ካፒታል ከተማን እንደ አማራጭ መጠቀም ያስችላል።
ባለብዙ ካፒታል ያላቸው ሀገራት ምሳሌዎች፡-
ካናዳ፣ደቡብ አፍሪካ፣ ቤኒን፣ቦሊቪያ፣ኔዘርላንድስ፣ሴሪላንካ፣ሲውዘርላንድ፣ ማሌሲያና ኮቲዲቮር ማንሳት ይቻላል።
Should we think about a second capital for Ethiopia?❓
አዩዘሀበሻ
===================
ትኩስ ያልተሰሙ መረጃዎችን ለማግኘት
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s
https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s


ፈንጂ በሲም ካርድ‼️
“ሲም ካርድ በመጠቀም ፈንጂዎችን ለማፈንዳት ሲንቀሳቀሱ የነበሩ ተጠርጣሪዎችን ይዣለሁ” ሲል  #የጎንደር ከተማ ሰላምና ፀጥታ መምሪያ አስታወቀ

የጎንደር ከተማ አስተዳደር ሰላምና ፀጥታ መምሪያ “ሲም ካርድ በመጠቀም ፈንጂዎችን በማፈንዳት የህብረተሰቡን ሰላም ለማደፍረስ ሲንቀሳቀሱ የተገኙ ሶስት ተጠርጣሪዎች” ይዣለሁ ሲል ገለጸ።

ተጠርጣሪዎች ገበያ ስፍራዎች በትምህርት ቤቶችና እንዲሁም ህዝብ በሚሰበሰብባቸው ስፍራዎች ፈንጂዎችን በማጥመድ የሽብር ተግባር ለመፈጸም ዝግጅት እንደነበራቸው ባደረገው ምርመራ ማረጋጋጡን የመምሪያው ኃላፊ አቶ አለልኝ ዓለም ትላንት ሚያዚያ 16 ቀን 2017 ዓ.ም በሰጡት መግለጫ አስታውቀዋል።

ፍንዳታውን የሚያካሂደው በፈንጂው ላይ በሚታሰር የሞባይል ቀፎና ሲም ካርድ በመታገዝ ወደ ሲም ካርዱ በመደወል ፍንዳታውን በርቀት ሆነው እንደሚያካሂዱ እንደተደረሰበትም አስረድተዋል፡፡

የመምሪያው ኃላፊ አቶ አለልኝ ዓለም በመግለጫቸው ተጠርጣሪዎቹ ከቀናት በፊት ምሽት ላይ በከተማው አንድ ፖሊስ ጣቢያና በክፍለ ከተማ ጽህፈት ቤት ላይ ፈንጂ በማፈንዳት ተሰውረው የቆዩ ናቸው ማለታቸውን ከከተማዋ ኮሙዩኒኬሽን ያገኘነው መረጃ ያሳያል፡፡

የፀጥታ መዋቅሩ ባደረገው ጥብቅ ክትትልና ስምሪት ተጠርጣሪዎቹ ሌላ የሽብር ተልእኮ ለመፈጸም በአንድ የግለሰብ መኖሪያ ቤት ውስጥ በድብቅ ካዘጋጁዋቸው የፈንጂ መሳሪያዎች ጋር በቁጥጥር ስር ሊውሉ ችለዋል ማለታቸውንም መረጃው አካቷል።
#አዲስ ስታንዳርድ
===================
ትኩስ ያልተሰሙ መረጃዎችን ለማግኘት
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s
https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s


ታላቅ ቅናሽ‼️
ከሞጀግ ኢንቨስትመንት ግሩፕ‼️
የተለያዩ የልጆች መጫወቻ ዕቃዎች አስመጪ ድርጅት‼️
🎯ለተለያዩ የመዝናኛ ፓርኮች
🎯ለልጆች መዝናኛ እና መጫዎቻ ቦታዎች
🎯ለትምህርት ቤቶች
🎯ለሆቴሎች
🎯ለመኖሪያ ቤቶች፣የሚገጠሙ በጥራት እና በብዙ አማራጮች አቅርበንልዎታል።
የሽያጭ ስልኮች❗
+251947555553
+251935509097


ባንኮች 1.3 ቢሊዮን ብር ተጭበርበሩ‼️
28 የኢትዮጵያ ባንኮች 1 ነጥብ 3 ቢሊዮን ብር መጭበርበራቸውን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ዓመታዊ የገንዘብ ደህንነት ሪፖርትን ጠቅሶ የፌደራል የሥነምግባርና ፀረ ሙስና ኮሞሽን ይፋ አደረገ፡፡

የባንኩ ሪፖርት እስከ ሰኔ 2024 ድረስ ያሉ የገንዘብ እንቅስቀሴዎች ዙሪያ ትኩረቱን አድርጓል፡፡

ባንኩ በሪፖርቱ ላይ እንደጠቀሰው 28 የኢትዮጵያ ባንኮች 1 ነጥብ 3 ቢሊዮን ብር በአጭበርባሪዎች ገንዘባቸውን አጥተዋል ብሏል።

የማጭበርበር ድርጊቶቹ የተፈጸሙት በሐሰተኛ የገንዘብ ኖቶች፣ በተሰረቁ የኤትኤም ማሽኖች፣ በሐሰተኛ ቼኮች፣ በሐሰተኛ የስልክ መልዕክት እና ተያያዥ መንገዶች አማካኝነት ነው፡፡

በዚህ ዓመት ባንኮች ያጡት ገንዘብ ከዓምናው ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነጻጸር በ300 ሚሊዮን ብር ጭማሪ እንዳሳየም በሪፖርቱ ላይ ተጠቅሷል፡፡

በኢትዮጵያ በአጠቃላይ ካሉ 31 ባንኮች ውስጥ 28ቱ ሲጭበረበሩ የቀሪዎቹ ሶስት ባንኮች ማንነት ግን በሪፖርቱ ላይ አልተጠቀሰም፡፡

ባንኮች ከአነስተኛ የብድር እና ቁጠባ ተቋማት ጋር በመቀናጀት ብድሮችን እየሰጡ ነው የተባለ ሲሆን ይህ አገልግሎት እየጨመረ መሄድ እና የበይነ መረብ ማጭበርበሮች መበራከት ባንኮች የሚያጡት ገንዘብ ሊጨምር እንደሚችል ብሔራዊ ባንክ በሪፖርቱ ላይ ጠቅሷል፡፡
===================
ትኩስ ያልተሰሙ መረጃዎችን ለማግኘት
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s
https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s


የዋጋ ግሽበት‼️
የኢትዮጵያ የዋጋ ግሽበት በመጪው የፈረንጆች አመት ወደ 10 በመቶ ዝቅ ሊል እንደሚችል የሀገሪቱ ማዕከላዊ ባንክ ሀላፊ አቶ ማሞ ምህረቱ ገለፀዋል።
ይህ የዋጋ ግሽበት ቅናሽ በአስር አመታት ውስጥ ዝቅተኛው ሲሆን መንግስት ላደረገው የኢኮኖሚ ማሻሻያ ፕሮግራም ምስጋና አቅርበዋል።
ዘገባው ከ CGTN Africa የተወሰደ ነው።
አዩዘሀበሻ
===================
ትኩስ ያልተሰሙ መረጃዎችን ለማግኘት
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s
https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s


የህንድ እና ፓኪስታን ፍጥጫ‼️
የፓኪስታን ታጣቂዎች በጎረቤቷ ህንድ ላይ በአንድ የቱሪስት መንደር ላይ ጥቃት ሰንዝራ ከ26 በላይ ነዋሪዎችን መግደሏን ተከትሎ ህንድ ፓኪስታን የእጇን ታገኛለች ስትል ዝታለች።
ይህን ተከትሎ ፓኪስታን ወታደሮቿ፣ የአየር ሀይሏ፣ሙሉ ራዳሮቿ እና ሚሳኤሎቿ በተጠንቀቅ እንዲቆሙ ማዘዟን አለም አቀፍ ሚዲያዎች ዘግበዋል።
ፓኪስታን ከህንድ ለሚመጡ በረራዎች የአየር ክልሏን ዘግታለች።
ህንድም በፓኪስታን የሚኖሩ የህንድ ነዋሪዎች ለቀው እንዲወጡ አዛለች።
አዩዘሀበሻ
===================
ትኩስ ያልተሰሙ መረጃዎችን ለማግኘት
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s
https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s


Video is unavailable for watching
Show in Telegram
ለጥንቃቄ ተጠቀሙበት‼️
ዶላር ሲመነዝሩ ከላይ 100 ብር እና ከስር ደሞ አምስት አምስት ብር አድርገው ህዝቡ ሲያጭበረበሩት አንደኛው ከእነ ሞተሩ እጅ ከፍንጅ ተይዟል።
በተለይ የታሸገ ብር ስትቀበሉም ሆነ ስትሰጡ ሙሉ ፈትቶ ማየት ያስፈልጋል።
አምስት ብር ከመቶ ብር በትንሹ ስለሚመሳሰል ብዙ ሰዎችን መሸወጃ ሆናለች።
Via:- ጉርሻ
===================
ትኩስ ያልተሰሙ መረጃዎችን ለማግኘት
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s
https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s

42k 0 167 314

ልጅ የሚወልዱ 5000 ዶላር‼️
ፕሬዝዳንት ትራምፕ አዲስ ለሚወለዱ ህጻናት 5,000 ዶላር እንደሚሰጡ ቃል ገቡ‼️
ትራምፕ የእናቶችን የወሊድ መጠን ለማበረታታት አዋጭ ያሏቸውን እርምጃዎች እየወሰዱ ነው ተብሏል፡፡

ውሳኔው፣ "አሜሪካን እንደገና ጤናማ ማድረግ" ከሚለው የቀድሞው ፕሬዝዳንት ጆን ኤፍ ኬኔድ እቅድ አካል መሆኑ ተገልጿል።

የወቅቱ የአሜሪካ መንግስት አሜሪካውያን እንዲያገቡና ብዙ ልጆች እንዲወልዱ እያበረታታ እንደሚገኝ FOX ዘግቧል፡፡
አዩዘሀበሻ
===================
ትኩስ ያልተሰሙ መረጃዎችን ለማግኘት
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s
https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s

20 last posts shown.