Bahir Dar WikiLeaks - BW


Channel's geo and language: Ethiopia, Amharic


ባሕር ዳር ዊክሊክስ - የአማራውያን የወል ድምፅ!

Related channels  |  Similar channels

Channel's geo and language
Ethiopia, Amharic
Statistics
Posts filter


ከአማራ ፋኖ በጎጃም ከተላለፈ መልዕክትና መመሪያ

የአማራ ፋኖ በጎጃም ም/ሰብሳቢና ወታደራዊ አዛዥ ሻለቃ ዝናቡ ልንገረው የአደረጃጀቱን አንደኛ ዓመት ምክንያት በማድረግ ካስተላለፉት መልዕክት ውስጥ የሚከተለውን አንኳር ነጥብ ለአፅንዖት አጋርተናል።


መውጫ መልክት:-
የአማራ ፋኖ በጎጃም ከታህሳስ 2017 ዓ/ም ጀምሮ ባወጣው አዲሱ የፋይናንስ እና ንብረት አስተዳደር መመሪያ መሰረት ሙሉ የሰው ሀይሉን አሟልቶ ወደ ስራ እንደጀመረ ይታወቃል። የአማራ ፋኖ በጎጃም የፋይናንስና ንብረት አስተዳደር መመሪያ  የድርጅት ሀብትና ንብረት ተቋማዊ አሰራሩንና መርሁን በጠበቀ መልኩ ግልፀነት እና ተጠያቂነት  በማስፈን እና ድርጅቱ ስም የሚሰበሰብ ማንኛውም ሀብት እና ንብረት በድርጅቱ ፋይናንስ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ  እንዲሁም በስሩ በተቋቋመው የገቢ አስባሰብ ኮሚቴና በህጋዊ መንገድ ወክልና በሰጣቸው አስተባባሪዎች በኩል ብቻ እንዲተዳደር የአፋጎ ፍይናንስና አስተዳደር መመሪያ ይደነግጋል።

በመሆኑም የፋይናንሱን ስርዓት ግልጽነትና ተጠያቂነት በሰፈነበት መንገድ መምራት የብዙ ችግሮች ምንጭ ማድረቅም በመሆኑ ለሁሉም ክ/ጦሮች በመሪያችን አርበኛ ዘመነ ካሴና በመምሪያው በተሰጣችሁ ትዕዛዝ መሰረት  ክ/ጦሩ ኬላን ተቆጣጥሮ በጥብቅ ዲስፕሊን በድርጅታችን የቀረጽ መመሪያ መሰረት እንዲተዳደር እያሳሰብኩ ይህን መመሪያ ተግባራዊ በማያደርግ ማንኛውም አካል ላይ አስተዳደራዊና ተገቢ እርምጃ የምንወስድ መሆናችንን እገልጻለሁ።

በተጨመሪም አፋጎ በአወጣው አዲሱ የፋይናንስና ንብረት አስተዳደር መምሪያ መሰረት ማንኛውም  ከአገር ውስጥም ሆነ ከአገር ውጭ ላሉ የትግሉ ደጋፊወች ከዚህ ቀደም ለትግሉ ስታደርጉት የነበረውን  ሁሉን አቀፍ ድጋፍ አፋጎ ትልክ አክብሮትና እውቅና እየሰጠ በቀጣይም ትግሉ  ከመቸውም ጊዜ በላይ የእናንተን ድጋፍ የሚጠይቅበት ደረጃ ላይ በመድረሱና ፋይናንስ የትግሉ የጀርባ አጥንት መሆኑን በመረዳት የምታደርጉትን ማንኛውንም ድጋፍ  በድርጅቱ ፋይናንስ እና ንብረት አስተዳደር በኩል ብቻ  ድጋፋ እንድታደርጉ እየገለፅን ከአፋጎ ፋይናንስና ንብረት አስተዳደርና በስሩ ከተቋቋመው የገቢ አስባሰብ ኮሚቴ ውጭ በየትኛውም መንገድ የሚደረግ ድጋፍ ካለ ድጋፍ ለድርጅቱ እንዳልተሰጠ የሚቆጠርና የተላከው ድጋፍ ለትግሉ እንቅፍት የሚፈጥርና ማእከላዊነትን በማላላት ለችግሮች መፈጠር ምክንያት ይሆናል።

ከዚህ በኋላ ማነኛውም የአፋጎ ደጋፊ፣ አባልና አመራር ከድርጅቱ ፋይናንስና ንብረት አስተዳደር እውቅና ውጭ በየትኛውም መንገድ ገንዘብ መሰብሰብ በጥብቅ የተከለከለ በመሆኑ በየትኛውም አለም የምትገኙ የአማራ ህዝብ ትግል ደጋፊዎች የምታደርጉት ድጋፍ በአፋጎ ፋይናንስና ንበረት አስተዳደር መመሪያና በገቢ አስባሰብ ኮሚቴው በኩል ብቻ መሆኑን  እየገለፅን  ለምታደርጉት አማራዊ የህልውና ትግል ድጋፋ  እንደ አፋጎም በትግል ታሪካችን ትልቅ ክብር የምንሰጠው ይሆናል።

በተጨማሪም አፋጎ ከወታደራዊ አቅም፣ ከታክቲክና፣ ከአደረጃጀት አኳያ የአደረጃጀት ሪፎርሞችና የወታደራዊ መመሪያን እየከለሰ ሲሆን ለሚደረጉ ማንኛውም ለውጦች ሰራዊታችን ዝግጁ ሁኖ እንዲጠብቅ አሳስባለሁ።

መላው የአማራ ፋኖ በጎጃም ሰራዊታችን፤ የትግሉ ደጋፊዎችና የአማራ ህዝብ እንኳን ለአንደኛ ዓመት የድማማ በዓላችን አደረሳችሁ!!
    ▪︎   አዲስ ትውልድ፤ አዲስ አስተሳሰብ፤ አዲስ ተስፋ፤
    ▪︎   ሻለቃ ዝናቡ ልንገረው የአማራ ፋኖ በጎጃም ምክትል ሰብሳቢና ወታደራዊ አዛዥ


የሚዲያ ሰዎች ሰሞኑን በግልጽ እየታየ ያለውን ቀጠናዊ ውጥረት፣ "የኦህዴድና የኤርትራ ውጥረት/ግጭት/ፍጥጫ" በሚል በልኩ ፍሬም ማድረግና መግለፅ ያስፈልጋል። "የኢትዮጵያና የኤርትራ" የሚለው አገላለፅ ተገቢ ያልሆነና መስተካከል ያለበት ነው። አገላለጻችን የኹነቱን ኮዝና አንድምታ በልኩ የሚገልፅ መሆን እንዳለበት እናምናለን።


ዝርግ አፎች ያመጡትን ሰሞኑናዊ አጀንዳን ንቆና ዝም ብሎ ማለፍን መርጠን ነበር፤ ነገር ግን አጭር ነገር አንስተንና ጋላቢዎችን "ቢንጎ" ብለን እንለፍ።

ያኔ በበሬ ወለደ ኢንጅነር ማንችሎትን ፈርጀው ሲዘምቱበት "ይህን ቧጫሪ ጥፍራችሁን ሰብስቡ፤ አይጠቅምም" ያልናቸው ወንድሞች፣ ስህተትን ከማረም ይልቅ የመረጡት መንገድ እዚህ ግባ ለማይባሉ ውሪዎች የፈጠራ መረጃ ሰጥተው አሁንም ወንድማቸውን ማሰደብን ነበር።

እነዚህ በሩቅ ሆነው በትግል ሜዳ መስዕዋትነት የሚከፍሉትን መዘንጠል የሚቀላቸው ዝርግ አፎች፣ በዚህ እንደማያቆሙ እናውቅ ነበር፤ በለመደ ዝርግ አፋቸው ነገ በሻለቃ ዝናቡ ከነገ ወዲያ ደግሞ በአርበኛ ዘመነ ካሴ መለፋደዳቸው እንደማይቀር እንረዳ ነበር።

ምክንያቱን መርሃቸው ትግልን ወደውስጥ ማድረግ እንጅ መሪን አክብሮ ትኩረትን ጠላት ላይ አድርጎ፣ ጦሮቹን ወደ ጠላት መወርወርን አይመርጡም። ይሄው ቀኑ ደርሶ በሻለቃ ዝናቡ ላይ የገማ አፋቸውን ለመክፈት አልቀፈፋቸውም፤ በእርግጥ የፈረሱን አለመቀየር አይተን እደጊ እደጊ ባይ ጋላቢዎችን መገመቱ ቀላል ነው። በአርባ ዲናር ዘመድኩን በቀለ ዳዲ ላይ ዝርግ አፉን ለመገንጠል የዘመትነው እኮ፣ ጭቃ ይዞ ዟሪና አፈ-ቅርሻት ሆኖ ስላገኘነው ነበር፤ ታዲያ የእናንተስ በምን ተለየ?

የሆነው ሆኖ አሁንም ለመማርና አካሄድን ለማስተካከል አረፈደም። አካሄድ ስንል - ከመንደርተኝነት አስተሳሰብ ወጥተን፣ በረፍት አልባነት ወንድሞች ላይ የምንቀባውን ጥላሸት አቁመን፣ ትግልን ወደ ውጭ ማድረግ (ወደ ጠላት ማድረግ) እና አማራዊ አንድነት ማበረታታት ያስፈልጋል እንላለን።

6.7k 0 3 15 121

ንምሉእ ኤርትራውያን ኣሕዋትን ኣሓትን ወዲቃትን ኣዝማድና፡ ዕራብ ህዝቢ ኣማራ ኣብ ጽቡቕን ኣብ ሕማቕን ከም ደገፍትኩም ክቕጽል ከም ዘሎ ተረዲእና ኣለና።

ለብልጼ መንጋ ደግሞ እርርም እንቡርም ማለት እንዲችል የአማርኛ ትርጉም ይሄው፤ ወዳጅነታችን ይቀጥላል ያልነው ከእናንተ የቀድሞ ወዳጅ ጋር ነው 😊

"ለኤርትራውያን ወገኖቻችን በሙሉ - የአማራ ህዝብ በክፉም በደጉም ወዳጃችሁ ሆኖ እንደሚቀጥል እንድትረዱ እንፈልጋለን።"

አማራውያን መልዕክቱን አዛምቱት - ለኤርትራውያን ይድረስ።


ቢገርመን ሁለት እንበል

አባ ሰረቀ የተባሉ የትግራይ ክልል ጳጳስ ያደረጉትን ኢንተርቪው አዳመጥን። እኝህ ሰውዬ ደብረፅዮንን የሚያስንቁ ካድሬ ከመሆናቸውም በላይ ለአማራ ሕዝብ ያላቸውን ጥላቻ በደንብ አዳመጥን።

ሰውዬው "የአማራ ሕዝብ" እያሉ እንደህዝብ እየጠሩ ሲዘረጥጡ ከቤተክርስቲያን የተገኙ ሳይሆን የችችኒያ ቁንዳሊት ነው የሚመስሉት። የሆነው ሆኖ ሁለት አጭር ነገር ታዝበናል፦

1) የመጀመሪያው ሰውዬው የአማራ ህዝብ እስከ ደብረብርሃን እንደተወረረ፣ በጭናና በማይካድራ የተፈፀመበት ጭፍጨፋ ከዛም አልፎ ቤተመቅደሱና መስጅዱ ድረስ ዘልቀው መፀዳዳታቸውንና ክብሩን እንደነኩት ረስተዋል። የእኝህ "አባት" አካሄድ በፍፁም የእምነት አባትነት ያልተከተለ፣ ኃይማኖታዊ ህግጋትና አስተምህሮን ያልተከተለና ፈፅሞ የማያቀራርብ ነው። የአማራና የትግራይ ህዝቦች ቢቀራረቡና ግንኙነታቸውን ቢያድሱ ደስተኞች ነበርን ነገር ግን አስታራቂ እንዲሆኑ የምንጠብቃቸው አባቶች እንደ እኝህ ሰውዬ አቦይ ስብሃት በላይ ወይመውና መፅሃፍ ቅዱስን ትተው የወያኔን ማኒፌስቶ ባነገቱ አባቶች አካሄድ የማይታሰብ ይሆንብናል።

2) ሌላው ነገር እውነት እንኳን ሳይዙ ነገሮችን አንሻፈው ለኔ ለሚሉት ህዝብ ያሳዮት ውግንና እጅጉን ገርሞናል። እኛ እኮ የበዛ እውነትና ምክንያት እያለንም፣ ይህንን አይነት ውግንና ከአማራ ፖለቲከኞች እራሱ አልታደልንም።


የቸገረ ነገር ነው የገጠመን እኮ

ገና ገና የድሮን አሰሳ ሳይጀመር ከውስጥ ምንጮች ባገኘነው መረጃ፣ "አሰሳ ሊጀመር ነው፣ ጥንቃቄ ይደረግ" ብለን መረጃ አወጣን፤ በተከታታይም ከስር ከስር የድሮን ቅኝት መረጃዎችን መልቀቅ ቀጠልን። ነገር ግን 1) በፋኖዎቻችን ሳይቀር የበዛ መዘናጋቱ ቀጥሏል 2) መረጃውን ያየ ሰውም ለማጋራት ለዘብተኛ ነው (እንካ ስላቲያ ቢሆን የሚያጋራው ብዛቱ)።

በፋኖዎቻችን በኩል ድሮንን አናንቆ የማየት አዝማሚያ እየታየ ነው፤ የድሮው ጥንቃቄ በአመዛኙ ቀርቷል። በአንጻሩ ደግሞ አገዛዙ በቂ የመደበኛ ሰራዊት ቁጥር ስሌለለውና በአሁኑ ወቅት የፋኖዎች የእንቅስቃሴ ቀጠና እጅጉን የሰፋ በመሆኑ ድሮንን እንደዋነኛ መሳሪያ አጠናክሮ ለመጠቀም እቅዶች አሉ። በተለይ የፋኖ አመራሮች ቆፍጠን ያለ መመሪያ ለአደረጃጀቶች ብትሰጡ መልካም ነው።

14k 0 6 17 265

የቅድመ ጥንቃቄ መልዕክት

በአሁኗ ሰዓት በኮንቦልቻና አካባቢ የጄት ድምፅ እየተሰማ እንደሆነ የአካባቢው ምንጮች ገልጸዋል፤ የአካባቢው ፋኖዎቻችን ጥንቃቄ አይለያችሁ።


በቀጣዮቹ ቀናት እራሱን ኢትዮጵያኒስት እያለ የሚጠራው ጋዜጠኛ ሁሉ ለፋኖ አመራሮቻችን ከሚያቀርባቸው ጥያቄዎች ውስጥ ዋናው "በኢትዮጵያና በኤርትራ መካከል ውጥረት ነግሷል፤ በዚህ ዙሪያ ያላችሁ አስተያየትና አቋም ምንድን ነው" የሚል ይሆናል ብለን እንጠብቃለን። መሰል ጥያቄዎች ለትራፕ የሚቀርቡ ናቸው። ይህችን ጥያቄ ግን እኛ ብናገኛት እንዴት እንደምናጎናት እኛ ብቻ ነነ ምናውቀው።

14k 0 0 5 121

አብዝታችሁ አዛምቱት!

ቋሪት አካባቢ ያላችሁ የወገን ኃይሎች የጾም መያዣ እየመጣ ነው (ከፍተኛ ደህንነቶን የያዘ ጥቂት ኃይል)። ያዝ ቋሪት!


አራዊት ሰራዊቱ በተለያዩ ግንባሮች ቀልጧል!

የአማራ ፋኖ በጎጃም እንደተቋም በአንድ እጁ ኮማንዶና መደበኛ ሰራዊት እያደራጀ፣ በሌላ እጁ ደግሞ እንደ እሳት እየተፋጀ ይገኛል።

እስቲበል አለሙ እንዳጋራን መረጃ ከሆነ ነበልባሎቻችን በየጨረቃና ደንበጫ ከተሞች በፈፀሙት ማጥቃት አራዊት ሰራዊቱ በከፍተኛ ቁጥር ቀልጧል፤ በድናቸውን እንኳን መሰብሰብ የቻሉት ከፍኖተሰላም በመጣ ዙ-23 እና ተጨማሪ ኃይል መሆኑም ተነግሯል። በተመሳሳይም በስናን ወረዳም ታላቅ ጀብዱ መፈፀሙ ታውቋል።


ወደፌስቡክ ገጻችን ግቡና የቅድመ ጥንቃቄ መልዕክቱን አጋሩት፤ ወደተለያዩ ግሩፖችም አዛምቱት። እንዲህ አይነት መልዕክቶችን ማጋራት ላይ ቸልተኝነት እያየን ነው። ሊንክ ይሄው
https://www.facebook.com/profile.php?id=61561039560546


የቅድመ ጥንቃቄ መልዕክት - አዛምቱት!

በምዕራብ ጎንደር በተለይም አርማጭሆና መተማ አካባቢዎች የድሮን ቅኝት እየተደረገ እየተደረገ እንዳለ ለማወቅ ተችሏል። በተያያዘም ምንጮቻችን ባደረሱን መረጃ መሰረት ሰሞኑን በተለይ በምስራቅ ጎጃም የድሮን ቅኝት እንደሚኖር መረጃ ማውጣታችን ይታወሳል፤ በዚህም መሰረት በአንዳንድ የምስራቅ ጎጃም አካባቢዎች ላይ ቅኝቶች እንደነበሩ ለማረጋገጥ ተችሏል።

መልዕክታችን - በማንኛውም ጊዜ በማንኛውም ቦታ የድሮን ጥቃቅን ሊከላከል የሚችል እንቅስቃሴ እንከተል፤ መዘናጋትን እናስወግድ።


ዛሬ እግረመንገዳችንን አንዲት ስብሰባ ለመታደም አንድ ቦታ ጎራ ብለን ነበር። ሰብሳቢዎቹ ደግሞ የባህር ዳር ከተማ የቀበሌ 11 እና ቀበሌ 14 የአገዛዙ የፀጥታ ኃላፊዎች ነበሩ፤ ከተሰብሳቢዎቹ ውስጥ ደግሞ እኛን ጨምሮ የወረብና የአዲስ ዓለም ቀበሌዎች አመራሮች፣ ሚሊሽያዎች፣ መደበኛ ፖሊሶች፣ መምህራንና የግብርና ባለሙያዎች ይገኙበታል።

አብርሃምና ፈንቴ ሲዘባነኑና ሲደነፉ መልሰው ደግሞ "እኛ ብቻ ለምን እንሞታለን? አብረን እንሞታታለን እንጅ" ሲሉ ሰምተን ተዝናንተንና መዝግበን ወጥተናል። በነገራችን ላይ የፖለቲካ ስራ ስታስፈፅም ኖረህ፣ ስትኖር ካድሬ ስትሞት መምህር ልትሆን እንደማትችል እወቀው። ለጨፍጫፊው አገዛዝ ፈቅደህ የፖለቲካ አስፈጻሚ ሆነህ፣ ስትያዝ መምህር ገለመሌ ብትባል አይሰራም። ደግመን እንናገረው - "እንዲህ ነው እንዲያ ነው" አይሰራም፤ ለሌላው የሾለ አፈሙዝ ለአንተም ይሰራል። የሚያድንህ ተግባርህ እንጅ ወረቀትህ አይደለም።


አገዛዙ በባህርዳር ግልፅ ውንብድናውን ቀጥሏል!

ከዚህ በፊት በተለይ የኮማንድ ፖስት አባላት የተባሉ ሰዎች አጋች ኃይል አደራጅተው በሚሊዮን ገንዘብ ሲቀበሉ ነበር፤ አሁንም ያንኑ ስራ እንደቢዝነስ ያስቀጠሉት የአገዛዙ ሰዎች አሉ።

አስገራሚው ነገር ግን አሁን ላይ በባህርዳር ከተማ መዋቅራዊ በሆነ መልኩ የአገዛዙ ሰዎች ዘረፋ ጀምረዋል። ቤት ለቤት እየዞሩ ከ5ሺ እስከ 20ሺ ብር ድረስ ለኮሪደር ልማትና ለጤና መድህን እያሉ ማህተም በሌለው ደረሰኝ አለፍ ሲልም ያለ ደረሰኝ ገንዘብ ስብሰባ እንደጀመሩ በተደጋጋሚ እየደረሰን ያለ የከተማው ህዝብ ምሬት ሆኗል። በእርግጥ ይህ የሚሰበሰብ ገንዘብ ለሚሊሽያ አበል ነው።

በዚህ ያልተማረረ የከተማችን ነዋሪ አለ? ይህንን ስርዓት አምርረን ላለመታገል አንዲት እንኳን ምክንያት የለም። ለዚህ አንድ 2 አመራር ቢነደል ቅር የሚለው ይኖር ይሆን?


የአገዛዙ ወጥመድና የእኛ ቀጣይ እርምጃ

የጨቅላው አብይ አህመድ አገዛዝ ዋና የሚባለውን የደብረታቦር ወረታ ባህርዳር መስመር ለሚሊሽያና አድማብተና ላስረክብ ነው የሚል መረጃን ሆን ብሎ እንዲወጣ አድርጓል። ይህ ወጥመድ ነው።

እንዴት ለሚለው ቀላል መልስ አለን። በማንኛውም ቦታ የክልሉ ኃይል ብቻውን ከቀረ በጥይት ሳይሆን እንደጁስ በስትሮው በ2 ደቂቃ ብቻ ምጥጥ አድርገን እንደምንጨረሰው በደንብ ያውቃሉ፤ ሚሊሽያና አድማብተናውን ስለማያምኑት ደና እንኳን መሳሪያ የላቸውም። እኛ የመሳሪያ ብልጫ አለን፤ የሰው ኃይልና የውጊያ ልምድና ስነልቦናም ብልጫ አለን።

ታዲያ ይህ በሆነበት ሁኔታ… አገዛዙ ስለምን ይህንን የደብረታቦር ጎንደር መስመርን "ለክልሉ ኃይል ላስረክብ ነው" የሚል መረጃ እንዲወጣ ፈለገ። መልሱ - "በአገዛዙ ፋኖዎቻችንን ወደ ማዕከል ለመሳብ ወጥመድ እያዘጋጀ ነው" የሚል ነው። ይህንን መስመር ልለቅ ነው እያሉ እያስወሩ ነገር ግን በወረታ ከተማ ካምፕ እያደረገ ያለ በርካታ ሰራዊት እያደራጁ እንዳለም ታውቋል። ይህ መላምት ሳይሆን ከደረሰን መረጃ ላይ ተመስርተን እያጋራነው ያለው መረጃ ነው።

ስለዚህ ከወገን ኃይል የሚጠበቀው በአገዛዙ እቅድ መሰረት የሚደረጉ እንቅስቃሴ አውዳሚ እንደሚሆኑ በመረዳት የእራስን ጥርት ያለ እቅድ ነድፎ መንቀሳቀስ ያስፈልጋል እንላለን። አለምበር ላይ ሲጠብቅህ - ጋሳይ ላይ አለሙን ማሳየት ነው። ቀጣይ እንቅስቃሴያችን ሁኔታዎች በደንብ ያነበበ፣ በደህንነት መረጃ የታገዘ ይሁን።


በባህርዳር ምን ተፈጠረ?

እንደወጉ የሰለጠኑ የሚሊሽያና አድማብተና አባላት ባለደሞዝ ተብለዋል፤ የጓጉለትን የወር ደሞዝንም ለመቅመስ በመጠባበቅ ላይ ነበሩ። "እነማን?" ካላችሁ በባህርዳር ከተማ ይነሳ ቀበሌ የተመደቡ ሚሊሽያዎችና አድማብተና አባላት።

ነገር ግን የጓጉለትን ደሞዝ የአንድ ወር እንኳን ሳይቀምሱ፣ የፋኖዎቻችን ምላጭ ቀደማቸው፤ ሰኞ ዕለት በዚህም በዛም ክልትው ክልትው ብለው ተገኙ፣ ማክሰኞ ተቀበሩ።

ቻው ሚሊሽያ!


ከአንድ ወዳጃችን ጋር እያወራን "ባለፈው አብይ አህመድ ከጄኔራሎች ጋር በነበረው ስብሰባ ላይ ከአሁን በኋላ ቁስለኛ ወታደሮችን በኢንዱስትሪ ፓርኮች ማከም ይቆማል፤ አዳዲስ የሚመረቁ ትላልቅ ማገገሚያዎች ይኖሩናል" እንዳላቸው ሲነግረን እስካሁን በሳቅ ፍርፍር እያልን ነው 🤣🤣

ለወታደሩ የቁስለኛ ማገገሚያ ማዕከል፣ ለእራሱ ግን የ10 ቢሊዮን ዶላር (650 ቢሊዮን ብር) ቤተመንግሥት... አይ ወታደሩ! ለወታደሩ እየተሰራ ያለው ደንበኛ ልማት¡ እስኪጠናቀቅ፣ አንዴ ጠብቁን እኛም ሳቅ ፍርፍር ዳግም ቀምሰን እንመለስ 😁


ወታደሩ ከሚሊሽያው በ3 እጥፍ ያነሰ ደሞዝ እንደሚከተለው ያውቃሉ?

የመከላከያ ሰራዊት አባላት ተብለው ነገር ግን በተግባር የአንድ ጨቅላ ግለሰብ የግል አሽከር ሆነው እራሳቸውን ያገኙት ወታደሮች በየቀጠናው እንደጉድ እየከዱ ነው። ለዚህ ዋናው ምክንያት ደግሞ እየሞቱ ያሉት የአንድን ንቅልና ጨፍጫፊ ግለሰብ ወንበር ለማፅናት መሆኑ ስለተደረዱ ነው።

ሌላው ቢቀር ሚሊሽያውስ እሽ ከወታደሩ 3 እና 4 እጥፍ ደሞዝ ቃል ተገብቶለት ነው፤ የወታደሩ በከንቱ መስዕዋት መሆን ግን "ለግለሰብ አሽከር ለመሆን" ከሚለው ውጭ የሚቀርብ ሌላ ምክንያት አይኖርም።

ስለሆነም ሁለታችንን አሸናፊ የሚያደርገው (win-win) አማራጭ ሌሎች ጓዶቻችሁ እያደረጉት እንዳለው መሳሪያችሁን እየያዛችሁ በመጥፋት በየቀጠናው ካሉ ወንድሞቻችሁ የትራንስፖርትና ድጎማ ብር እንዲሰጣችሁና መንገድ መሪም እንዲመደብላችሁ መጠየቅ ነው። ለምሳሌ የአማራ ፋኖ በጎጃም ይህንን የሚያስተባብር ግብረኃይል በየደረጃው አቋቁሟል፤ ሌሎችም የፋኖ አደረጃጀቶች ተመሳሳይ ነገር ያደርጋሉ።

እንደ ጓዶችህ ፍለስ እራስህን አድን፤ ፍለስ ለቤተሰቦችህ ኑርላቸው፤ ፍላስ ለአንድ ግለሰብ ወንበር አይተኬ ህይወትህን አትገብር።

(አዛምቱት - መልዕክቱ ህይወቱን በከንቱ ለሚገብረው ወታደር ይድረስ)

18k 0 6 7 185

ድምፁን አጥፍቶ መሽቶ በነጋ ቁጥር ኮማንዶ ሲያዘንብ የሚያድር፣ ከእድሜው በላይ ብስለትንና ጥበብ የታደለ ወታደራዊ መሪያችን ሻለቃ ዝናቡ ልንገረው… ከወንድሞቹ ጋር በመሆን እየሰራው ያለው ስራ ለእኛ ሃሴትን ችሮ፣ ለጠላት ግን ቅልጥም ሰባሪ ሆኗል።

የጨቅላው አብይ አህመድ ወታደራዊ አመራሮች ብርሸለቆ ውስጥ ሆነው፣ ሁርሶ ወታደራዊ ካምፕ ሲናፍቃቸው ካየህ፣ የካቲት ላይ ሆኖ ሰኔን የነገ ያክል ሲፈሩ ከሰማህ ይህ የአርበኛ ዘመነ ካሴ፣ የሻለቃ ዝናቡ፣ የአስረስ ማረ እና ጓዶቻቸው ውጤት ነው።

በእነ ምሬም ቀየ፣ በእነ ባዬና ሃብቴ ሆነ በእነ ደሳለኝና መከታው ከግራም ከቀኝም እያበበ ያለው ወደመፍካቱ ላይ ነው። የዛሬውን ስራችንን የሰሙ አራዊቶች እንደጨነቃቸው ሰምተን ይገርመን ይዟል።


ተነድሏል!

የአራዊት ሰራዊቱ የ72ኛ ክፍለጦር ዋና አዛዥ ኮሎኔል እንግዳወርቅ በጎጃም ልዮ ስሙ አራጢ ተብሎ በሚጠራ አካባቢ በነበልባሎቹ የመብረቁ ተፈራ ልጆቻችን በልከቀናቶች በፊት ተነድሎ ህክምና ላይ የቆየ ቢሆንም በመጨረሻም ግን ከምድር በታች መሆኑ ተረጋግጧል።

እናም ድምጻችንን ከፍ አድርገን - የጨፍጫፊው አራዊት ሰራዊት ወታደራዊ አዛዥ መነደልን የተመለከተ የሃዘን እንጉርጉሮ በብስራት መልኩ እናሰማለን 😁

ቻው አራዊት ኮሎኔል!

18.6k 0 12 19 371
20 last posts shown.