ብሒለ አበው


Channel's geo and language: Ethiopia, Amharic
Category: Other


የአባቶቻችን ተግሳፅና ምክር

Related channels  |  Similar channels

Channel's geo and language
Ethiopia, Amharic
Category
Other
Statistics
Posts filter


Forward from: *****ny
ከ17 ደቂቃ ቦኃላ ይጠፋል


የ 200 ብር ካርድ የሚያስሸልም ጥያቄ!

በኢትዮጵያ በጣም አስቸጋሪ የነበረዉ  ረሀብ መች አመተምህረት ነበረ


“እኔም እልሃለሁ፥ አንተ ጴጥሮስ ነህ፥ በዚችም ዓለት ላይ ቤተ ክርስቲያኔን እሠራለሁ፥ የገሃነም ደጆችም አይችሉአትም።”
  ማቴዎስ 16፥18
ሐዋርያት 12
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹⁶ ጴጥሮስ ግን ማንኳኳቱን አዘወተረ፤ ከፍተውም አዩትና ተገረሙ።
¹⁷ ግን ዝም እንዲሉ በእጁ ጠቅሶ ጌታ ከወኅኒ እንዴት እንዳወጣው ተረከላቸውና፦ ይህን ለያዕቆብና ለወንድሞች ንገሩ አላቸው። ወጥቶም ወደ ሌላ ስፍራ ሄደ።

#ኦርቶዶክሳዊ_ዝማሬ


'https://t.me/addlist/2CQ3e4ZJYT9hZGNk' rel='nofollow'>📌ሰው ሲወለድ ሙስሊም ነበር ይላሉ ሙስሊሞች በተጨማሪ ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ«እኔ ጌታ ነኝ አምልኩኝ አላለም ፣ መጽሐፍ ቅዱስ ተበርዞዋል ይላሉ» 'https://t.me/addlist/2CQ3e4ZJYT9hZGNk' rel='nofollow'>እንግዲህ ለእያንዳንዱ ከሙስሊም ለሚመጣ ጥያቄ አጥጋቢ መልስ ለማግኘት ከፈለጉ ይህን ቻናል ይቀላቀሉ።
የተበረዘው መፅሐፍ ቅዱስ ነው ወይ  ቁርአን ? አንድ ቅጂ ብቻ አለው ፍፁም ከፈጣሪ ነው ተብሎ በሙስሊሞች የሚታመነው በዚ በኛ ዘመን 4 ዓይነት ቅጂዎች አሉት'https://t.me/addlist/2CQ3e4ZJYT9hZGNk' rel='nofollow'>.....READ MORE


'https://t.me/addlist/2CQ3e4ZJYT9hZGNk' rel='nofollow'>💁‍♂ስለ ሀይማኖቴ ማወቅ ግዴታዬ ነው የሚል የማንኛውም ኦርቶዶክስ ሊቀላቀለው የሚገባ ቻናል።  ጥያቄ ይጠየቃል ምዕመኑም ይሳተፋል
ቻናሉን ለመቀላቀል ከስር ክፍት የሚለውን
መጫን በቂ ነው።
              'https://t.me/addlist/2CQ3e4ZJYT9hZGNk' rel='nofollow'> ክፈት        ክፈት               
               ክፈት        ክፈት               
                                                   
ክፈት        ክፈት        ክፈት        ክፈት
ክፈት        ክፈት        ክፈት        ክፈት
                                                    
                                                   
                                                    
                                                    
                                                     
               ክፈት         ክፈት              
               ክፈት         ክፈት


ይህ መንፈሳዊ ቻናል እግዚአብሔር በረዳን በፈቀደልን መልኩመንፈሳዊትምህርቶችንየምንማማርበትቻናልነው ።
በዚህ ቻናል የሚለቀቁ ነገሮች፦
~ቃለ እግዚአብሔር
~ስንክሳር
~ያሬዳዊ ዝማሬ
~መንፈሳዊ ግጥም
~ልሳነ ግእዝ
~መልክዓ ቅዱሳን
~መንፈሳዊ ጥያቄዎች
~የመጽሐፍ ቅዱስ ጥቅሶች በልሳነ ግእዝ ከነ ትርጓሜው
~መንፈሳዊ ስዕላት የምናገኝበት....የሚቀርቡበት ቻናል   ነው።
ለማንኛውም ሐሳብና አስተያየት ጥቆማ በዚህ እታች በሚገኘው አድራሻችን ልታገኙን ትችላላችሁ👇👇👇👇👇👇

         @yemaryam72
ቻናሉን ለሁሉም ተደራሽ በማድረግ አገልግሎቱን እናስፋፋው 🙏🙏🙏

💚💚💚💚💚💚💚💚
💛💛💛💛💛💛💛💛
❤️❤️❤️❤️❤️❤️❤️❤️

https://t.me/weladite_amlaki
https://t.me/weladite_amlaki
https://t.me/weladite_amlaki

ሁላችሁም ጆይን በሉት አደራ


Forward from: *****ny
ዛሬ የሚደረጉ ተጠባቂ የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታዎችን በ ነፃ በስልኮዎ ለማየት ከታች ያለውን ሊንክ(JOIN) የሚለውን በመንካት ይቀላቀሉ አሁኑኑ እንዳያመልጥዎ 👇


'https://t.me/addlist/2CQ3e4ZJYT9hZGNk' rel='nofollow'>💁‍♂ስለ ሀይማኖቴ ማወቅ ግዴታዬ ነው የሚል የማንኛውም ኦርቶዶክስ ሊቀላቀለው የሚገባ ቻናል።  ጥያቄ ይጠየቃል ምዕመኑም ይሳተፋል
ቻናሉን ለመቀላቀል ከስር ክፍት የሚለውን
መጫን በቂ ነው።
              'https://t.me/addlist/2CQ3e4ZJYT9hZGNk' rel='nofollow'> ክፈት        ክፈት               
               ክፈት        ክፈት               
                                                   
ክፈት        ክፈት        ክፈት        ክፈት
ክፈት        ክፈት        ክፈት        ክፈት
                                                    
                                                   
                                                    
                                                    
                                                     
               ክፈት         ክፈት              
               ክፈት         ክፈት




Forward from: 🙏 ማርያም እምነ 🙏
❤️ነገረ ጥበብ ❤️



~ምንም ነገር ከሞከርክ አይሳካልኝም ብለህ ስንፍናን አትማር ይልቁንም አምላኩን ታግሎ ያሸነፈውን ቅዱስ ያዕቆብን አስበው እንጂ

~የማልጠቅም ባሪያ ነኝ በማለት መልካም አድርገሀል ነገር ግን ተስፋ ቢስ እንዳትሆን የተስፋይቱን ሀገር እንሙሴ አሻግረህ ለማየት ሞክር እንጂ

~በእግዚአብሔር ቤት በመኖርህ ደስስ ይበልህ ነገር ግን ስለጠፉት ወገኖችህ በእግዚአብሔር ፊት ዘወትር በጸሎትህ አስባቸው እንጂ

~በሕይወትህ የጎደለውን ነገር ሁሉ እንዲያሟላልህ አምላክህን ስትጠይቀው ስላደረገልህ ነገር ሁሉ ማመስገንን አትርሳ

~ዓለም በመከራ ካባ ብታስጨንቅህ የፀኑትን እያሰብክ ታገስ እንጂ አትማረር ከፈተናውጨጋር መውጫ ቀዳዳውን ያዘጋጅልሀል

~ ወላዋይነትን አስወግደህ ጽኑ እምነት ይኑርህ ፈጣሪህ ለብ ያለ ሕይወት አይስማማውምና

🟢🟢🟢🟢🟢🟢🟢🟢
🟡🟡🟡🟡🟡🟡🟡🟡
🔴🔴🔴🔴🔴🔴🔴🔴

🟢https://t.me/weladite_amlaki🟢
🟡https://t.me/weladite_amlaki🟡
🔴https://t.me/weladite_amlaki🔴

🟢🟢🟢🟢🟢🟢🟢🟢
🟡🟡🟡🟡🟡🟡🟡🟡
🔴🔴🔴🔴🔴🔴🔴🔴




❤️“ ንዑ ንትመሀር ልሳነ ግእዝ ”
🔅ኑ የግእዝ ቋንቋ እንማር🔅

📜 የሀገራችን የኢትዮጵያ ቀዳማዊና ጥንታዊ ስለሆነው የግእዝ ቋንቋ መሠረታዊ ትምህርት እንሰጣለን። እርስዎም አባቶቻችን ያቆዩልንን ቋንቋ በመማርና ለትውልድ በማስተላለፍ ኃላፊነትዎን ይወጡ!
በመመዝገብ መማር የምትፈልጉ ሰዎች ከታች ያለውን ቻናል ተቀላቀሉ

📜


🌨በዚህ በ2017 ዓ.ም የግእዝ ቋንቋን ይሰልጥኑ‼️
|°°ለጀማሪ የግእዝ ቋንቋ ወዳጆች ሁሉ
  🙌 ሰላም ጤና ይስጥልን ክቡራት እና ክቡራን የልሳነ ግእዝ ስልጠና በ ግእዝ መማማሪያ ቻናላችን ግእዝ በነፃ እየገለፅን  ሆኖም የጀማሪዎች ስልጠና  ስለሆነ ትምህርቱም በonline ስለሆነ በዚህ #ዙር ላይ 100 ተማሪዎች ብቻ ስለሚካተቱ ከወዲሁ ለጀማሪችሁ እንድታዘጋጁና በፍጥነት እንድትመዘገቡ መልእክታችንን እናስተላልፋለን።
#ለመማር የምትፈልጉ ለመመዝገቢያ ብቻ 200 ብር   ብቻ ነው ክፍያው መማር ለሚፈልጉ ሼር አድርጉ ።

   🤲 የልሳነ ግእዝ ማሰልጠኛ ተቋም🧑‍🎓
🌨በዚህ  ዓመት የግእዝ ቋንቋን ይሰልጥኑ‼️

ለመመዝገብ ምትፈልጉ ከታች ባለው አካውን አናግሩን
@rufael_yiliybegal
@rufael_yiliybegal
@rufael_yiliybegal

የቻናሉ ሊንክ 👇👇👇
https://t.me/+MQhYKhzFQK05ZmY0
https://t.me/+MQhYKhzFQK05ZmY0
https://t.me/+MQhYKhzFQK05ZmY0




⭐️

ሰላም 🫡 እንደምን ናችሁ ይህ @Askuwala_Creative ነው። በዚህን ጊዜ አለማችን ወደ Digital💻 ነገሮች ፊቷን አዙራለች🌐 አመናቹም አላመናቹም Traditional things are going to be የድሮ ታሪክ🤷‍♂ So ከጊዜው ጋር መሄድ ደግሞ የእኛ ድርሻ ነው 😎 በዚህ ጊዜ ደግሞ Digital Skills🖥 are one of the leading service sectors የ Digital world📍 ተስእጦ ያለው Such like↔️

⭐Graphics Designing 💻
⭐Video editing 🎞
⭐Content Creating 👾
⭐Content Writing 🖌
⭐Story telling 📝
⭐Digital marketing 💵


✅ብቻ ምን አለፋቹ ከዚህም ያለፉ ብዙ Skills ያለው ሰው💻 በዚህን ጊዜ ተፈላጊ ነው🤝
እኛም ይህን በመገንዘብ እነዚህን Digital Skills በነፃ-Freely✅ እናንተን ለማስተማር ዝግጅታችንን ጨርሰናል 🫡 ሳትዘገዩ ቶሎ ተቀላቀሉን🥰


⭐️Askuwala Creative😀💻📈

Unlock your creative potential! 🤜  We're here to help students like you to master the essential skills of the digital world. 🌐💻  Get ready to learn, grow, and create amazing things! 🤩

JOIN: @Askuwala_creative
share forward ለጓደኞችዎ
@Askuwala_Creative
@Askuwala_Creative
@Askuwala_Creative


ንጉሥ ተክለ ሀይማኖት እና እምዬ ምኒልክ


ንጉሥ ተክለ ሀይማኖት የውጫሌ ውል ፈርሶ ዳግማዊ ምኒልክ የክተት አዋጅ ሲያውጁ "ሞቴን ከምኒልክ ያስቀድመው!" ብለው ነበር የጎጃምን ሰራዊት አሰልፈው ዓድዋ የደረሱ። የአጼ ምኒልክ እና የንጉሥ ተክለ ሀይማኖት ፍቅርና መተማመን በጣም ጥብቅ እንደነበር በታሪክ ተጽፏል፡፡ ሁለቱን መሪዎች ያቀራረባቸው እና አንድ ያደረጋቸው ደግሞ እርስ በእርስ ያካሄዱት የእምባቦ ጦርነት ነበር፡፡

የእምባቦ ጦርነት ዳግማዊ ምኒልክ ከመንገሳቸው በፊት ከጎጃሙ ንጉሥ ተክለ ሀይማኖት ጋር ባለመግባባት ያካሄዱት ጦርነት ነው፡፡ በጦርነቱ ንጉሥ ተክለ ሀይማኖት ቆስለው በንጉሥ ምኒልክ እጅ ይወድቃሉ፡፡ ምኒልክም የንጉሥ ተክለ ሀይማኖትን ቁስል ራሳቸው እያጠቡ አንድ ጥያቄ ንጉሡን ጠየቋቸው፡፡
“እኔን ብትይዘኝ ምን ታደርገኝ ነበር?”
“እገልህ ነበር!” በማለት ንጉሠ ተክለ ሀይማኖት ይመልሳሉ፡፡ ምኒልክም የንጉሡን ግልጽነት እያደነቁ ከህመማቸው እስኪያገግሙ በመንከባከብ ወደ ጎጃም ከሰራዊታቸው ጋር ይመልሷቸዋል፡፡

በዚህ የዳግማዊ ምኒልክ እንክብካቤ ልባቸው የተነካው ንጉሥ ተክለ ሀይማኖት ምኒልክን "እምዬ" ብለው ስም አወጡላቸው። ከዚያ ጊዜ ጀምሮም ምኒልክ የእናትነት ርህራሄ ማሳየ በሆነው መጠሪያ "እምዬ ምኒልክ" ተብለው እየተጠሩ ዛሬን ደርሰዋል።

ጣሊያን ኢትዮጵያን በመውረሩ የክተት አዋጅ ሲታወጅ "ሞቴን ከምኒልክ ያስቀድመው!" ያሉትም ከዚህ መውደዳቸው የተነሳ እንደሆነ ይታወቃል፡፡

ንጉሥ ተክለ ሀይማኖት በዓድዋ ጦርነት ወቅት የዘመቻ ዋና የጦር መሪ እና የንጉሠ ነገሥቱ የቅርብ አማካሪ ነበሩ። በጦር መሪያቸው ራስ ወርቄ የሚመራው ሰራዊታቸውም በተሰለፈበት ግንባር ሁሉ ጣሊያንን ድባቅ በመምታት በዓድዋ ተራሮች ለተመዘገበው ድል ጉልህ አስተዋጽኦ አበርክቷል።

✅ዓድዋ


Video is unavailable for watching
Show in Telegram
🕊

" እነርሱ ... በጦርነት ኃይለኞች ሆኑ ፥ የባዕድ ጭፍሮችን አባረሩ።" [ ዕብ.፲፩፥፴፫ ]


"የካቲት ፳፫ ፲፰፻፹፰ ዓ.ም [march 1 1896] አነጋጉ ላይ በቤተክርስቲያኑ የነበረው ሁሉም ሰዉ ቅዱስ ቁርባንን ተቀበለ፡፡ ከዚያም አረንጓዴ ፣ ቢጫና ቀይ ቀለም ያለው ሰንደቅ ዓላማ በመስቀል ቅርፅ ተሰቀለ፡፡ የቆረብነውም ሁሉ ጎንበስ ብለን ሰማዕቱ ቅዱስ ጊዮርጊስ ሀገሪቱን ፤ ንጉሰ ነገሥቱን እና ኃይማኖቱን እንዲያስጠብቅና እንዲረዳን ለመንን፡፡ እንደ ነጋም ጦሩ ሁሉ የጦር መሳሪያውን ታጥቆ ወደ ውጊያ ገባ"

[ ከዳግማዊ ምኒሊክ እና እቴጌ ጣይቱ መፅሐፍ የተወሰደ ]


" እነርሱ በእምነት መንግሥታትን ድል ነሡ ፥ ጽድቅን አደረጉ ፥ የተሰጠውን የተስፋ ቃል አገኙ ፥ ከድካማቸው በረቱ ፥ በጦርነት ኃይለኞች ሆኑ ፥ የባዕድ ጭፍሮችን አባረሩ። [ ዕብ.፲፩፥፴፫ ]

- " አድዋ ባ'ፍ አይገባም "
- [ በገጣሚ አበባው መላኩ ]

         †               †               †
▬▬▬▬ ▬▬▬▬▬ ▬▬▬▬


✝የክርስትና ስም ለምን አስፈለገ ?

❖የክርስትና ስም ለምን ያስፈልጋል?❖
ጥቂት የማንባል ሰዎች ከነ መሰየሙም የክርስትና ስማችንንም የማናስታውስ ልንኖር እንችላለን፡፡ የክርስትና ስም አንድ የሚጠመቅ ሰው በሚያጠምቀው ካህን የሚሰጠው ወይም የሚጸድቅለት ስያሜ ነው፡፡ ይህንን ስም ቤ/ክ ዝም ብላ ለህጻናቱ የምትለጥፍ የሚመስላቸው ሰዎች ቀላል አይደሉም፡፡ በጥምቀት ግዜ ቤ/ክን ልጆቿን ስትቀበል እንዲሁ አይደለም ተገቢ ስም አውጥታ ከመንፈስ ቅዱስ በጥምቀት ዳግመኛ ወልዳ ቅበዐ ሜሮን ቀብታ የሚንከባከብ የክርስትና አባት እናት ሰይማ በመስቀሉ ቃል አስገብታ ቅዱስ ስጋና ደሙን መግባ ነው፡፡ የክርስትና ስም መጽሐፍ ቅዱሳዊ እና ክርስቲያናዊ ትውፊት አለው፡፡ ብዙ ነብያት እና ቅዱሳን ካላቸው መጠሪያ ሰም በተጨማሪ እራሱ አምላካችን አዳዲስ ስም ሲያወጣላቸው እናያለን ለምሳሌ፡-
አብራምን ☞ አብርሃም
ያዕቆብን ☞ እስራኤል
ስምዖንን ☞ ጴጥሮስ

ሳኦልን ☞ ጳውሎስ እያለ ሲጠራቸው ለምን በአዲስ ስም መጥራት እንደፈለገ አንዳች ነገር ልንገነዘብ ይገባል፡፡

✞ #ዓላማውስ_ምንድን_ነው?

1. #ቋሚ የቅዱሳን መታሰቢያ እንዲሆን፡- በት.ኢሳ 56:5 አምላክ ለቅዱሳን የማይጠፋ ስም እና የዘለዓለም መታሰቢያ እንደሰጣቸው እናነባለን፡፡ስለዚህ በተለያዩ ቅዱሳን ላይ የነበረውን ፀጋ እና በረከት ለመካፈልና እንዲሁም እንደነሱ የበረታን እንድንሆን በስማቸው እንሰየማለን የጌታችንንም ስሙን ዘርፍ በማድረግ እንዲሁ እንጠቀምበታለን፡፡

2. #ለተጠማቂውም በረከት እንዲሆንለት፡-
በምሳ 10:6 የጻድቅ መታሰቢያ ለበረከት ነው ይላል፡፡ ስለዚህ በስማቸው በመሰየም ከላይ እንደገለጽነው መታሰቢያቸውን እና በረከታቸውን ለመካፈል ሲረዳን ይህን ጸጋ ለማግኘት በቅዱሳን ስም በመሰየም የክርስትና ስም ይወጣልናል፡፡

3. #መጠሪያ ስም ነው፡-
በቀድሞው ስርአት የክርስትና ስም ለሁልጊዜውም መጠሪያ ነበር፡፡ ከግራኝ መሐመድ መነሳት አስቀድሞ የነበሩ ምዕመናን በክርስትና ስማቸው ነበር የሚጠሩት፡፡ነገር ግን መከራው ሲበዛባቸው ከርስታቸው ላለመሰደድ ሲሉ ተለዋጭ ስም በማውጣት መጠቀም ጀመሩ ከዛን ግዜ ጀምሮ ይህ ነገር እየተስፋፋ መጥቶ ከነ ጭራሹ ለመለወጥ በቃ፡፡

በተጨማሪም
☞ -የማይገባ የክርስትና ስም
በአምላክ ስም በቀጥታ መጠራት አይገባም ለምሳሌ፡- አማኑኤል፣ኤልሻዳይ፣ኢየሱስ እነዚህ ስሞች ለሠው ልጆች መጠናችን ስላልሆኑ መጠቀም የለብንም፡፡ በዚህ ምትክ ገብረ አምላክ፣ሣህለ ሥላሴ፣ፍቅርተ ክርስቶስ ፣ዘአማኑኤል በማለት መሰየም ይቻላል።
☞-በቅዱሳንም ስም በቀጥታ ወይም ዘርፍ እየተደረገለት መሰየም ይቻላል፡፡
ለምሳሌ፡- ዘማርያም፣ዘሚካኤል፣አጸደ ማርያም፣ ተክለ ሐይማኖት ወዘተ...

#ከዚህ ስርዓት ከሚገኘው በረከት ተሳታፊዎች እንድንሆን አምላካችን እግዚአብሔር ለሁላችንም ይርዳን።
       ለተዋሕዶ ልጆች👇
               
@behle_abew
@behle_abew
@behle_abew


Forward from: 🌻አስኳላ online school 📖
⭐️

ሰላም 🫡 እንደምን ናችሁ ይህ @Askuwala_Creative ነው። በዚህን ጊዜ አለማችን ወደ Digital💻 ነገሮች ፊቷን አዙራለች🌐 አመናቹም አላመናቹም Traditional things are going to be የድሮ ታሪክ🤷‍♂ So ከጊዜው ጋር መሄድ ደግሞ የእኛ ድርሻ ነው 😎 በዚህ ጊዜ ደግሞ Digital Skills🖥 are one of the leading service sectors የ Digital world📍 ተስእጦ ያለው Such like↔️

Graphics Designing 💻
Video editing 🎞
Content Creating 👾
Content Writing 🖌
Story telling 📝
Digital marketing 💵


ብቻ ምን አለፋቹ ከዚህም ያለፉ ብዙ Skills ያለው ሰው💻 በዚህን ጊዜ ተፈላጊ ነው🤝
እኛም ይህን በመገንዘብ እነዚህን Digital Skills በነፃ-Freely
እናንተን ለማስተማር ዝግጅታችንን ጨርሰናል 🫡 ሳትዘገዩ ቶሎ ተቀላቀሉን🥰


⭐️Askuwala Creative😀💻📈

Unlock your creative potential!
🤜  We're here to help students like you to master the essential skills of the digital world. 🌐💻  Get ready to learn, grow, and create amazing things! 🤩

JOIN: @Askuwala_creative
share forward ለጓደኞችዎ
@Askuwala_Creative
@Askuwala_Creative
@Askuwala_Creative


Forward from: የተዋሕዶ ፍሬዎች
ሰሞኑን በተነሳው በቅዱሳት ገድላትና ድርሳናት ዙሪያ እንዲሁም በጥንተ አብሶ ዙሪያ


፦ እስካሁን በተመለከትኩት ገድላት አያስፈልጉም መወገድ አለባቸው የሚል ንግግርም ጽሑፍም ከኦርቶዶክሳውያን አልሰማሁም። ምክንያቱም ገድላትና ድርሳናት የወንጌል ትርጉሞች ናቸው። የቅዱሳን ሕይወት የሚታይ የሚዳሰስ የወንጌልን ቃል በተግባር የሚያሳይ ነውና።

፪፦ ነገር ግን በአንዳንድ ገድላትና ድርሳናት ውስጥ በተለያዩ ምክንያቶች ብዙ ስሕተቶች ሊገኝባቸው ይችላል። ይህ እንዳይፈጠር የሊቃውንት ጉባኤያችን ጠንክሮ ማዕከላዊ የቅዱሳት መጻሕፍት ኅትመት ቢኖረውና በዚያ ቢታተሙ መልካም ነው። ብሔርን ከብሔር የሚያጣሉ፣ ጥላቻን የሚያስተላልፉ ሐሳቦች በግል በሚታተሙት ገድላት ይስተዋላል።

፫፦ ለምሳሌ ቡና ይጠጣል ወይስ አይጠጣም የሚለው ክርክር ምንጩ ገድልና ድርሳን ነው። ለምሳሌ እኔ ከአምስት የገድላትና የድርሳናት መጻሕፍት ቡና እንደማይጠጣ የሚገልጽ አግኝቻለሁ። በተማርኩባቸው ጉባኤ ቤቶችና በየትኛውም የመጻሕፍት ትርጓሜ ጉባኤ ቤት ቡና አይጠጣም የሚለው ሐሳብ ተቀባይነት የለውም። ታዲያ ጉባኤ ቤቶች ይህንን ሐሳብ ቀጥታ የመቀበል ግዴታ አለባቸውን?

፬፦ ባለፈው መጋቤ ሐዲስ ኃይለ እግዚእ አሰፋ (የጠቅላይ ቤተክህነት የትምህርትና ሥልጠና ክፍል ኃላፊ) ማዕከላዊ ጎንደር ሀገረ ስብከት በነበረው ሥልጠና እንደማሳያ ብለው ብዙ የተአምረ ማርያም ቅጅዎችን እንዳዩ ገልጸውልን ነበር። እና በአንዱ የብራና ተአምረ ማርያም ቅጂ አጼ ቴዎድሮስን እጅግ በጣም አክፋፍቶ የሚገልጽ እንዳገኙ ገልጸውልን ነበር። አስተውሉ በአንዱ ቅጂ ነው የተገኘ እንጂ በሁሉ አይደለም። ትክክልነቱ ምን ያህል ነው? የሚለው ጥናት ይጠይቃል።

፭፦ ገድለ ዮሐንስ መጥምቅ ላይ ዮሐንስ አሥር ጊዜ ከተለያዩ እናቶችና አባቶች እንደተወለደ የሚገልጽ አግኝቻለሁ። ዮሐንስ መጀመሪያ የተወለደ ከአዳምና ከሔዋን ሲሆን ስሙም ያን ጊዜ "ሔና" ነበረ ይላል። ከዚያ በየዘመናቱ እየተወለደና መጨረሻ ላይ ከዘካርያስና ከኤልሳቤጥ ተወለደ ይላል። ይህ በአንድ ወቅት ደብረ ሊባኖስ ገዳም ግጭት ፈጥሮ ነበር። በወቅቱ በገዳሙ የነበሩት የንታ ብሩክ ይህ መስተካከል አለበት ሲሉ አንዳንድ ከመጻሕፍት ሩቅ የነበሩ ሰዎች ለእግዚአብሔር የሚሳነው ነገር ስለሌለ እንዳለ እንቀበላለን አሉ። ነገሩ ግን ከቤተክርስቲያን አስተምህሮ አንጻር መመርመር አለበት። ይህ በአንዳንድ የገድለ ዮሐንስ መጥምቅ ቅጂዎች አይገኝም።

፮፦ ገድለ አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ላይ እስከ ዕለተ ምጽአት የጎጃም ሕዝብ ይቅር እንደማይባል ይገልጻል። በሌሎች ገድሎችና ድርሳኖች ለምሳሌ በገድለ አቡነ ሰላማ፣ በድርሳነ ኡራኤል፣ በገድለ ተከሥተ ብርሃን፣ በገድለ አቡነ ዜና ማርቆስ ደግሞ እስከ ዕለተ ምጽአት ወልድ ዋሕድ በተዋሕዶ ከበረ ብለው እግዚአብሔርን የሚያመልኩና እግዚአብሔርም የሚወዳቸው በሃይማኖታቸውና በምግባራቸው የተመሰከረላቸው የጎጃም ሰዎች ናቸው ይላል። እና የትኛውን እንቀበለው? መመርመር አለበት። ራእየ ማርያም ላይ ሻን*ቅላ ለዘለዓለም እንደማይጸድቅ የሚናገር አለ። በእውነት ይህን እናታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ናት የተናገረችው? ከክርስቶስ የማዳን ሥራ ጋር አይጋጭም?

፯፦ እንደዚህ እርስ በእርሱ የሚጋጩ ጉዳዮች ገድላት ላይና ድርሳናት ላይ ይስተዋላሉ። ይህ በተለያየ ምክንያት ነው። አንዳንድ መምህራን ሚሲዮናውያን ኢትዮጵያውያንን ለማለያየት ያስገቧቸው ናቸው ይላሉ። ይህ ሁሉ ቢሆንም ገድላትና ድርሳናት የሚታረሙት እየታረሙ በማዕከላዊነት በጠቅላይ ቤተክህነት ቢታተሙ እነዚህን ችግሮች መቅረፍ ይቻላል።

፰፦ በጥንተ አብሶ ዙሪያ ለምሳሌ ማኅበረ ቅዱሳን ባሳተመው ሊቀ ጉባኤ አባ አበራ በጻፉት መጽሐፍ የሰው ልጅ ከጥንተ አብሶ የሚላቀቅ ሲጠመቅ ነው ይላሉ። ሌሎች ደግሞ ጥንተ አብሶ በክርስቶስ መሰቀል ተወግዷል። ከዚህ በኋላ ሰው ቢኮነን እንኳ ራሱ በሠራው ኃጢአት እንጂ በጥንተ አብሶ አይደለም ይላሉ። (በጉባኤ ቤቶች ያለው አስተምህሮ ይህኛው ነው። በክርስቶስ መስቀል የውርስ ኃጢአት ጠፍቷል የሚል ነው። የእኔም አቋም ይህ ነው)። ጥንተ አብሶ የሚለው የግእዝ ቃል ሲሆን የበደል መጀመሪያ ማለት ነው። ይኸውም አዳምና ሔዋን የሠሩት በደል ነው። ይህ በደል ለአዳምና ለሔዋን ብቻ ይነገራል። የእነርሱ የበደል ውጤት (መርገም) ከእነርሱ ወደሚወለዱት ልጆች ተላልፏል። ይህን ውጤቱን የውርስ ኃጢአት እንለዋለን። ቅድስት ድንግል ማርያም የውርስ ኃጢአት የለባትም። ቀደሰ ማኅደሮ ልዑል እንዲል ከማኅፀን ጀምሮ ራሱ እግዚአብሔር ጠብቋታልና።

፱፦ በሚዲያ ዞር ዞር ስል ሕዝቤ ለሁለት ተቧድኖ ይቧቀሳል። በሁለቱም ወገን ያለው በእመቤታችን ንጽሕናና ቅድስና ይስማማል። ጠቡ በቃላት ያለመግባባት ሆኖ አግኝቼዋለሁ። ሁሉም ጽንፍ ይዞ የአንዱ ደጋፊና የአንዱ ነቃፊ ሆኖ በየራሱ ትርጉም ክፉ ስም ይሰጣጣል እንጂ ቆም ብሎ አንዱ አንዱን ለማዳመጥ ጊዜ ቢሰጣጡ ተመሳሳይ አረዳድ ላይ ይደርሱ ነበር። አንዳንዱ ደግሞ ስለጉዳዩ የሚያውቀው ነገር የለም። ነገር ግን በደጋፊነትና በነቃፊነት ጎራ ይተራመሳል። የዚህ መፍትሔው ከፍ ያሉ ጉዳዮች ላይ ዝም ብሎ ማዳመጥ የተሻለ ነው።

፲፦ ወቅት እየጠበቁ የሚያከራክሩ ጉዳዮች አሁንም ብዙ አሉ። ለምሳሌ የልደት ጾም በዘመነ ዮሐንስ ህዳር 15 ይጀመራል ወይስ 14? ጥምቀት ሰኞ ሲውል ቅዳሜና እሑድ ይጾማል ወይስ እሑድ ብቻ የመሳሰሉ ጉዳዮች ይነሳሉ። (እነዚህን የጠቀስኳቸው ታዋቂ ስለሆኑ እንጂ ሌላም ቀኖናዊ ያልሆኑ ከፍ ያሉ ብዙ ጉዳዮች አሉ። ለጊዜው ከዚህ አልጠቅሳቸውም)። አሁን ዘመኑ የሚዲያ ስለሆነ ሁሉም የየራሱን አብነት እየያዘ ከሚወጋገዝ በማዕከላዊነት ሊቃውንት ተሰብስበው ወጥ የሆነ እይታ እንዲኖር ማድረግ ግድ ይላል። የሊቃውንት ጉባኤ ከዘመኑ መቅደም አለበት። EOTC Tv ከአሉባልታና ከጳጳሳት ውዳሴ ወጥቶ ዘመኑን የሚመጥንና ጥያቄዎችን ቀድሞ የመመለስ ሥራ ሊሠራ ይገባል።

ኦርቶዶክሳዊው መንገድ ጉዳይ ተኮር ነው። ክርስቶስ ኃጢአትን እንጂ ኃጢአተኛን አልጠላም ብሏል። ይህ ጉዳይን በጉዳይነቱ መሞገት እንደሚገባ ያስረዳናል። ሁሉም ሰው የቤተክርስቲያንን አስተምህሮ ከውስጥም ከውጭም ጠላቶች መጠበቅ አለበት። ሲጠብቅ ግን እውነትን መሠረት አድርጎ እንጂ በተሳሳተ ፍረጃ፣ ስምን በማጥፋት፣ በስድብ ሊሆን አይገባም።

© በትረ ማርያም አበባው
@yetewahedofera
@yetewahedofera
@yetewahedofera


Forward from: 🌻አስኳላ online school 📖
⭐️

ሰላም 🫡 እንደምን ናችሁ ይህ @Askuwala_Creative ነው። በዚህን ጊዜ አለማችን ወደ Digital💻 ነገሮች ፊቷን አዙራለች🌐 አመናቹም አላመናቹም Traditional things are going to be የድሮ ታሪክ🤷‍♂ So ከጊዜው ጋር መሄድ ደግሞ የእኛ ድርሻ ነው 😎 በዚህ ጊዜ ደግሞ Digital Skills🖥 are one of the leading service sectors የ Digital world📍 ተስእጦ ያለው Such like↔️

Graphics Designing 💻
Video editing 🎞
Content Creating 👾
Content Writing 🖌
Story telling 📝
Digital marketing 💵


ብቻ ምን አለፋቹ ከዚህም ያለፉ ብዙ Skills ያለው ሰው💻 በዚህን ጊዜ ተፈላጊ ነው🤝
እኛም ይህን በመገንዘብ እነዚህን Digital Skills በነፃ-Freely
እናንተን ለማስተማር ዝግጅታችንን ጨርሰናል 🫡 ሳትዘገዩ ቶሎ ተቀላቀሉን🥰


⭐️Askuwala Creative😀💻📈

Unlock your creative potential!
🤜  We're here to help students like you to master the essential skills of the digital world. 🌐💻  Get ready to learn, grow, and create amazing things! 🤩

JOIN: @Askuwala_creative
share forward ለጓደኞችዎ
@Askuwala_Creative
@Askuwala_Creative
@Askuwala_Creative

20 last posts shown.