Posts filter


Video is unavailable for watching
Show in Telegram
⚡️ምዝገባው እንደቀጠለ ነው

🔹የነገ አሸናፊዎች የዛሬን ትኬት በጊዜ ወስደው መድበዋል።
 
🔹አምናችሁን ከኛ ጋር ስለምትሰሩ እናመሰግናለን

👍 ለመመዝገብ

🔽🔽🔽🔽🔽

@Yabsira70
@Yabsira70


ከትክክለኛው የ Fixed matches source  ላይ የገዛነው ዛሬ ማታ የሚካሄደው fixed ጨዋታችን ይህን ይመስላል ጨዋታውን በግልም ይሁን በቡድን ገዝታችሁ invest ማድረግ ለምትፈልጉ በቴሌግራም አድራሻችን ልታወሩን ትችላላችሁ

📌°የጨዋታው ብዛት : 3

📌°TOTAL ODD :  239+

🔺Safety : 💯 የመሳካት እድል አለው ከሙሉ ዋስትና ጋር ነው ምንሰጠው

መመዝገብ እና ከፍላቹ መውሰድ የምትፈልጉ ብቻ አውሩን

👇👇👇👇👇
@Yabsira70        @Yabsira70

@Yabsira70          @Yabsira70


Video is unavailable for watching
Show in Telegram


🚨 CHA BOOOOOOOOOOM 🚨

ሳንሸፍን ስንሸጠው የነበረው 🎫ትኬት ይሄን ይመስላል ።

See y’all next Today ✅❤️🥂

Sometimes the greatest gift you can give out is to risk . There is pleasure in Risking .🍾❤️

♥️ I DONT TALK MUCH MY WORK SPEAK 🗣


@Yabsira70         @Yabsira70


Video is unavailable for watching
Show in Telegram
የVideo ማስረጃ በጥንቃቄ ይመልከቱ 💯👆👆
ትላንት ስንሸጥ የነበረው  GOLDEN Vip ትኬት ግልፅ እንዲሆንላችሁ በጥራት የተቀረፀ🎬

   👀 ማየት  ማመን   ነው📌

Betting ለመብላት ትክክለኛና ታማኝ ቻናል ላይ ነው ያላችሁት 💯 በትኬቱ በኩል ሙሉ ሀላፊነቱን የምንወስደው እኛ ነን🤝

🟡 የዛሬን ትኬት 🎫 ለመግዛት ያናግሩን👇

🫵
@YABSIRA70
🫵
@YABSIRA70


✅✅✅BOOOMM✅✅✅

👉 ከላይ እንደምታዩት የትናንት ጨዋታዎች ሙሉ በሙሉ ተሳከተዋል🤗🤗🤗 

👉ትልቅ ጥናት ተደርጎባቸው የሚላኩልንን ቀመሮችን እኛን በመቀላቀልና ቤተሰብ በመሆን ያግኙ🥳🥳🥳🥳🥳

🏆ተመልካች ብቻ አይሁኑ! ማሸነፍ ይጀምሩ!⚽️

👉ማየት ማመን ነው👐👐👐👐

👉ቤትንግ የምትጫወቱ ቤተሰቦች ለእናንተ አሪፍ ዕድል ነው በፍጥነት ተቀላቀሉ

✅✅✅BOOOMM✅✅✅

@Yabsira70         @Yabsira70


Video is unavailable for watching
Show in Telegram


Video is unavailable for watching
Show in Telegram


ከትክክለኛው የ Fixed matches source  ላይ የገዛነው ዛሬ ማታ የሚካሄደው fixed ጨዋታችን ይህን ይመስላል ጨዋታውን በግልም ይሁን በቡድን ገዝታችሁ invest ማድረግ ለምትፈልጉ በቴሌግራም አድራሻችን ልታወሩን ትችላላችሁ

📌°የጨዋታው ብዛት : 3

📌°TOTAL ODD :  260+

🔺Safety : 💯 የመሳካት እድል አለው ከሙሉ ዋስትና ጋር ነው ምንሰጠው

መመዝገብ እና ከፍላቹ መውሰድ የምትፈልጉ ብቻ አውሩን

👇👇👇👇👇
@Yabsira70      @Yabsira70

@Yabsira70    @Yabsira70


Video is unavailable for watching
Show in Telegram


Video is unavailable for watching
Show in Telegram


🔈ውድ የ 7BET 🇪🇹 🇪🇺 ቤቲንግ ቻናል ቤተሰቦች ኢትዮጲያ ውስጥ ትክክለኛ የቤቲንግ ቻናል ስትፈልጉ እንደነበረ የሚታወቅ ነው እኛም ከ ሁለት አመት በላይ ስሰራበት የነበረ ስራ ነበር በ መሀል ትንሽ አለመግባባት አጋጥሞን ለ ወራቶች እየሰራንበት አልነበረም ።

በዚህ ሳምንት ለመጀመር እቅደሰ ይዘን  ለተከታታይ አራት ቀን ገዝቼ በተከታታይ ቀናት እንዳሸንፍ ካደረገኝ WEBSITE ዛሬም 100%SURE የሆነ ትኬት ገዝቻያለሁኝ ።


Forward from: Unknown
#For Remedial Students
የፈተና result እየተለቀቀ ነው ከታች ባስቀመጥኩት ሊንክ ግቡን የራሳቹን ግብ check አድርጉ ።

Send request to join በሉ


🛑ሪሚዲያል ያለፉ ተማሪዎችን ይመለከታል !!!

♨️ ጥያቄ

የተመደብንበት   ግቢ  ውስጥ የምንፈልገው ፊልድ ከሌለ  ምን  ልንማር ነው ?ለምሳሌ  እኔ  መማር የምፈልገው  ሜዲሲን ነው  ነገር ግን ግቢው ሜዲሲን አይሰጥም እንዴት ነው።  ወደ ሌላ  ግቢ ያዘዋውረኛል ወይስ ማልፈልገውን ፊልድ  ልማር ነው ?

❇️ የተመደባችሁበት ግቢ ውስጥ  የምትማሩት ግቢው የሚሰጠውን የትምህርት መስኮች ብቻ ነው።

❇️ ሜዲስን መማር ብትፈልጉም የተመደባችሁበት ግቢ ሜድስን የማያስተምር ከሆነ ሌሎች የትምህርት መስኮችን ትመርጣላቹህ እንጂ ወደ ሌላ ግቢ ሜዲስን ለመማር አትመደቡም 😭 ( ግሬድ የቱንም ያህል ቢኖራቹህ ግቢው ካለው የትምህርት መስክ ውጭ ...❌)

በተለይ አዳዲስ ዩንቨርሲቲዎች ላይ የተመደባቹህ ተማሪዎች እንኳን ሜዲስን ኢንጂነሪንግም ላይኖር ይችላል 😌

አንዳንድ ዩንቨርሲቲዎች ላይ በተለይ የተቀራረቡና የአንድ ክልል  ዪንቨርሲቲዎች ላይ   እንደየ ግቢዎቹ መልካም ፍቃድ ጥሩ ግሬድ ለሚያመጡ ተማሪዎች የሚፈልጉትን የትምህርት መስክ እንዲማሩ ድጋፍ ሊደረግ ይችላል Maybe

በተረፈ ግን ሜዲስን ለመማር ግቢ መቀየር አይቻልም‼️‼️

የትምህርት ሚኒስቴር ትክክለኛ የተረጋገጡ ዜናዎችን ለ ጓደኛዎ ያጋሩ
‼️https://t.me/+-4xFxbBrBfIzNmE0


#Gambella

በጋምቤላ መምህራን ትምህርትና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ የሚፈተኑ የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ተፈታኝ ተማሪዎች " የጤና እክል " ገጥሟቸው እንደነበር የክልሉ የመንግስት አሳውቋል።

ተፈታኞቹ ትላንት ምሽት ከ1:30 ጀምሮ ወደ ጋምቤላ አጠቃላይ ሆስፒታል አቅንተው ተገቢው ህክምና እየተደረገላቸው ነው ተብሏል።

ተፈታኞቹ የገጠማቸው የጤና እክል መነሻው " የምግብ መመረዝ " አልያም " የተበላሸ ምግብ መብላት " መሆን አለመሆኑን በማጣራት ላይ ክልሉ አሳውቋል።

ሆስፒታል ከገቡ ተማሪዎች መካከል ለህይወት የሚያሰጋ የጤና እክል የደረሰባቸው እንደሌሉ የገለፀው ክልሉ አብዛኞቹ አገግመው ወደ ፈተና ማዕከላቸው መመለሳቸውን አመልክቷል።

በአሁኑ ሰዓትም ህክምና በመከታተል ላይ ያሉ ተፈታኞች እንደሚገኙ የተጠቆመ ሲሆን በህይወት ላይ የደረሰ ጉዳት እንደሌለ ክልሉ አሳውቋል።

" የተፈታኝ ወላጆች ልጆቻቸው በመልካም ጤንነት ላይ የሚገኙ በመሆናቸው እንዳይደናገጡ " ያለው የጋምቤላ ክልል " ምክንያቱ ምን እንደሆነ የህክምና ባለሙያዎች የሚሰጡትን መረጃ ለህዝብ ይፋ እናደርጋለን " ብሏል።

በጋምቤላ ክልል በተከሰተው የፀጥታ ችግር ምክንያት የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና በጋምቤላ ዩኒቨርሲቲ እና በጋምቤላ መምህራን ትምህርትና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ እንዲሰጥ መወሰኑ አይዘነጋም።

https://t.me/+-4xFxbBrBfIzNmE0


ትምህርት ሚኒስቴር ከሬሜዲያል ፈተና ጋር በተያያዘ ውሳኔ አሳልፏል።

የ2014 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ፈተናን ተፈትነው ማለፊያ ነጥብ ሳያመጡ የቀሩ ተማሪዎች በመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች እና በግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የማካካሻ (ሬሜዲያል) ትምህርታቸውን ሲከታተሉ ቆይተው የማካካሻ ትምህርት ፈተናን ከሰኔ 26 እስከ 30/2015 ዓ.ም እንዲወስዱ መደረጉ ይታወሳል።

ይሁን እንጂ በተለያዩ ምክንያቶች በሁለት የመንግሥት እና በ143 የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የማካካሻ ትምህርታቸውን ሲከታተሉ ለነበሩ ተማሪዎች የሪሜዲያል ፈተናውን ለመስጠት ባለመቻሉ በመስከረም 2016 ዓ.ም ፈተናውን እንዲወስዱ ተወስኖ እንደነበር ሚኒስቴሩ አስታውሷል።

በቅርቡ ከግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ቦርድ አባላት ጋር የተደረገ ውይይትን ተከትሎ ፈተናው ከነሐሴ 23 እስከ 26/2015 ዓ.ም እንዲሰጥ መወሰኑን ሚኒስቴሩ አሳውቋል።

Note፡-

• ፈተናው በበይነ መረብ ይሰጣል
• የፊዚክስ እና የታሪክ ኮርሶች በሪሜዲያል ፈተና ውስጥ አይካተቱም

(በሚኒስቴሩ የአካዳሚክ ጉዳዮች ዋና ሥራ አስፈፃሚ ኤባ ሚጀና (ዶ/ር) ተፈርሞ ለሁሉም የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት፣ ለሐረር ጤና ሳይንስ ኮሌጅ እና ለሐረር መምህራን ኮሌጅ የተላከው ደብዳቤ ከላይ ተያይዟል።)

https://t.me/+-4xFxbBrBfIzNmE0


የስድስተኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና ውጤት በአዲስ አበባ ይፋ ሆኗል።

ዘንድሮ በከተማ አስተዳደሩ የስድስተኛ ክፍል ፈተና ከወሰዱ 73,667 ተማሪዎች 80.2 በመቶዎቹ ማለፋቸውን የከተማ አስተዳደሩ ትምህርት ቢሮ አሳውቋል።

ፈተናውን ከወሰዱ 67,939 የቀን ተማሪዎች ውስጥ 56,842 ተማሪዎች (83.6 በመቶ) ወደሚቀጥለው የትምህርት እርከን ማለፋቸውን የቢሮው ኃላፊ ዘላለም ሙላቱ (ዶ/ር) ተናግረዋል።

የማለፊያው ውጤት 50 እና ከዚያ በላይ ሲሆን ለአካል ጉዳተኛ ተማሪዎች 45 እና ከዚያ በላይ መሆኑ ተገልጿል።

104 ትምህርት ቤቶች ተማሪዎቻቸውን ሙሉ በሙሉ ማሳለፍ መቻላቸውን ኃላፊው ጠቁመዋል።

ውጤት በድረ-ገጽ ለመመልከት፦
https://aa6.ministry.et/#/result

ውጤት በቴሌግራም ቦት ለመመልከት፦
https://t.me/G6MinistryResultQMTBot

@tikvahuniversity


#MoE

ትምህርት ሚኒስቴር ፤ ለ3 ተከታታይ ቀናት ሲሰጥ የነበረው የመጀመሪያ ዙር የማህበራዊ ሳይንስ የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና መጠናቀቁን አሳውቋል።

የፈተናው መጠናቀቅን ተከትሎ ተፈታኝ ተማሪዎች ወደ የመጡበት መመለስ ጀምረዋል።

ነገ እና እሁድ የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች ወደ ተቋማት ይገባሉ።

የሁለተኛው ዙር የተፈጥሮ ሳይንስ የ2015 የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ከሐምሌ 25,2015ዓ.ም ጀምሮ የሚሰጥ ይሆናል።

https://t.me/+-4xFxbBrBfIzNmE0


" ተማሪዎች ውጤታችቸውን በ https://aa.ministry.et/#/result ላይ በመግባት ማየት ይችላሉ " - የአዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ በዛሬው እለት የ2015 ዓ.ም የ8ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና ውጤት ይፋ መደረጉን አሳውቋል።

50% እና ከዛ በላይ ያስመዘገቡ መደበኛ ተማሪዎች ወደ ዘጠነኛ ክፍል እንደሚዘዋወሩ የተገለፀ ሲሆን የተለያየ የአካል ጉዳት  ላለባቸው ተማሪዎች  የማለፊያ ነጥቡ 45% መሆኑ ተመላክቷል።

በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ዘንድሮ 73,385 ተማሪዎች ፈተናውን ወስደው 70.6% ያህሉ 50 ፐርሰንትና ከዛ በላይ በማምጣት ማለፋቸው ተነግሯል።

61,840 ከሚሆኑ የቀን ተማሪዎች መካከል 50,812 የሚሆኑት ማለትም 82.16 % ያህሉ የማለፊያ ውጤቱን በማስመዝገብ ወደቀጣዩ የትምህርት እርከን ተዘዋውረዋል።

ተማሪዎች ውጤታችቸውን በ https://aa.ministry.et/#/result ላይ Registration number ና first name በማስገባት መመልከት ይችላሉ ተብሏል።

https://t.me/+-4xFxbBrBfIzNmE0


" ችግር አላየሁበትም " - ትምህርት ሚኒስቴር

የትምህርት ሚኒስቴር ከአካውንቲንግ እና ፋይናንስ የመውጫ ፈተና ጋር በተያያዘ ሲነሳ ለነበረው ቅሬታ " ገምግሜዋለሁ ምንም ችግር አላገኘሁበትም " ሲል ምላሽ ሰጠ።

የአካውንቲንግ እና የፋይናንስ የመውጫ ፈተናን በተመለከተ ተፈታኞች እንዲሁም የትምህርት ክፍላቸው እንዲሁም ኮሌጆች ፈተናው ዳግም እንዲገመገም ጥያቄ ሲያቀርቡ እንደነበር አይዘነጋም።

የቀረበው ቅሬታ ፈተናው ከተዘጋጀው ብሉፕሪንት ጋር ተያያዥነት እንደሌለው፣ ይሸፍናል ከተባለው 15 ኮርስ የሸፈነው ከ4 የሚበልጥ እንዳልሆነ ፣ የመጡት ጥያቄዎችም በዲግሪ ደረጀ ለመረዳት የማይቻሉ ፣ ለፈተናው የተሰጠው ሰዓትም ከጥያቄው ጋር የማይገናኛ መሆኑ ይጠቀሳሉ።

ለዚህም ትምህርት ሚኒስቴር አስፈላጊውን ማስተካከያ እንዲያደርግ እና ፈተናውን እንዲገመግመው ተማሪውን የሚመጥን ፈተና ድጋሚ አዘጋጅቶ በፍጥነት እንዲፈትን ተደጋጋሚ ጥያቄ ቀርቧል።

የትምህርት ሚኒስቴር ለአሜሪካ ድምፅ ሬድዮ በሰጠው ቃል ፤ ስለተነሳው ቅሬታ እንደሚያውቅ ገልጾ ፈተናውን ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመሆን መገምገሙን ነገር ግን በፈተናው ይዘት ላይም ሆነ አቀራረብ ላይ ችግር እንዳላየበት አሳውቋል።

የ 12ኛ ክፍል ተማሪዎች ቻናል👇
https://t.me/+-4xFxbBrBfIzNmE0
 
            Share share🙏🙏
ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇
╔═══════════╗
♨️ ♦️  https://t.me/+-4xFxbBrBfIzNmE0 ♨️
♨️ ♦️https://t.me/+-4xFxbBrBfIzNmE0 ♨️
♨️ ♦️  https://t.me/+-4xFxbBrBfIzNmE0 ♨️
╚═══════════╝

20 last posts shown.