HerEthiopia


Channel's geo and language: Ethiopia, English
Category: Politics


We trive to empower black women to change and shake the world for the better. Stay updated with quotes, biographys, lastest News and feminism🖤
➡️For more information contact @BlackfeminismETbot

Related channels

Channel's geo and language
Ethiopia, English
Category
Politics
Statistics
Posts filter


45 Fully-Funded Fellowships and more Opportunities!

- Westerwelle Young Founders Programme
- Community Engagement Exchange Program
- Queen Elizabeth Commonwealth Scholarships
- IDRC Research Ideas Competition

Also includes learning resources!

Details: https://bit.ly/2JcxvQt


Am proud enough to say am Ethiopian in front of the world after seeing this🙏🏽
@BlackgirlmagicET


Forward from: Proud to be Girl 👩‍❤️‍👩
This is a historical transformational &proud moment for all women congratulations
kamala harris
on becoming the first Black woman and First person of Indian descent to compete on a mojor us party presidential ticket ....
proud to be girl
proud to be black 👏👏👏👏💪💪💪💪💪🖤🖤🖤🖤






Forward from: iRead Virtual Book Club - American Spaces Ethiopia
Welcome to iRead Virtual Book Club - An Ideal Spot To Immerse Yourself With Excitement And Knowledge!!




Signs Of Maturity:-🙌🏽

You forgive more
You respect differences
You don’t force love
You accept heartaches
You don’t judge easily
You become more open-minded
You prefer to be silent than to engage in a nonsense fight
Your happiness don’t depend from people but from your inner self
@BlackgirlmagicET


Be your own boss 😎
@BlackgirlmagicET


*~ የ2020 ሚስ ፓን አፍሪካ ንግስት ውድድር ሐገሬን ወክዬ እየተወዳደርኩ ያለሁ ኢትዮጵያዊ ነኝ *~
••• 5000 ሺ ድምፅ ለአሸናፊነቴ ቁልፍ ነው ••••>
ውድድሩ ጁላይ 13( ሐምሌ 6) ጀምሮ በጁላይ 25( ሐምሌ 15 ) የሚጠናቀቅ ቢሆንም በኢትዮጵያ የኢንተርኔት አገልግሎት በመቋረጡ ምክንያት ውድድሩን እንዳሸንፍ የሚረዳኝን ድምፅ ላገኝ አልቻልኩም ።
🇪🇹ውድ ኢትዮጵያውያን የዚህ ውድድር ማሸነፍ ለኔ እና ለሐገሬ ትልቅ የመታወቅያ እድል የሚፈጥር ከመሆኑም በላይ ውድድሩ በኢንተርኔቱ አለም ትልቅ መድረክ ያለው የፋሽን ና እርዳታ ማስተባበርያ ነው ።
በመላው ያሉ አፍሪካውያን የሀራቸውን እንስት ፍሬዎች አንብበው ለማየት ድምፅ እየሰጡ ቢገኙም በኢንተርኔት መቋረጥ ምክንያት ያጣሁትን የእኔንም የማሸነፊያ ድምፅ 5ሺ ኢትዮጵያውያን ድምፅ ትሰጡኝ ዘንድ በአክብሮት ጠይቃለው።
ትንሿን ኢትዮጵያ በድሬዳዊነቴ ውስጥ ይዤ በአለም መድረክ በአፍሪካኖች መወዳደርያ መስመር አሸናፊነትን ተላብሼ ልታዩኝ የምትሹ የሐገሬ ልጄች ከፅሁፉ ሙጨረሻ በሚገኘው ሊንክ ገብታችሁ ድምፅ ሁኑኝ ! አመሰግናለው🙏🏽

ሞዴል ምሕረት ዋለልኝ ነኝ
ከድሬዳዋ ኢትዮጵያ https://pageantvote.net/pageants/1206/contestants/5008 @BlackgirlmagicET




Forward from: TIKVAH-ETHIOPIA
"ፍርዱ በህግ ላይ ያለን አመኔታ የሚያሳጣ ነው!" - ሚኪያስ (የቲክቫህ ኢትዮጵያ አባል)

እኔ የህግ ባለሙያ ነኝ። ዛሬ በወጣው መረጃ በጣም አዝኜአለው። እንዴት አባት ልጁን ደፍሮ 9 አመት ብቻ ሊቀጣ እንደቻለ ሊገባኝ አልቻለም።

ወንጀሉ እንደ ህጉ አንድ ወንጀል ብቻ አይደለም። ይልቁንም ተደራራቢ ወንጀል እንጂ ፦

1ኛ/ አስገድዶ የመድፈር ወንጀል
2ኛ/ ተጠቂዋን በመደብደብ ወንጀል
3ኛ/ በዘመዳሞች የሚፈፀም ወንጀልን መጥቀስ ይቻላል።

የእነዚ ወንጀሎች ቅጣት ከወንጀሉ አፈፃፀም አንፃር ብንደምረው እና ሊነሱ የሚችሉ የወንጀል ማክበጃዋችን ብናይ፦

1ኛ/ የህዝብ አደራ የተጣለበት ዋና ሳጅን በመሆኑ

2ኛ/ እራሷን መከላከል በማትችል ልጅ ለይ ወንጀሉ መፈፀሙ ከዛም በላይ በቅርብ የስጋ ዝምድና (ልጅ) ለይ መፈፀሙ በየትኛውም ሒሳብ የትኛውም ያክል የወንጀል ማቅለያ ቢኖር 9 አመት ተገቢም ፍትሀዊም ህጋዊም አደለም።

ይህ ፍርድ እኮ ምን ያክል በህግ ላይ ያለን አመኔታ የሚያሳጣ ነው!

@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia


Video is unavailable for watching
Show in Telegram
@BlackgirlmagicET


Forward from: TIKVAH-ETHIOPIA
ይቁም!

"የገዛ ልጁን ደብድቦ የደፈረን አባት ያውም የህግ አስከባሪ የሆነው ሰው በ9 አመት ብቻ መቅጣት አስተማሪ ነው ? ለ10 ዓመቷ ህፃን የዘላለም ጠባሳ የሰጣት ሰው 9 ዓመት ብቻ መቅጣት ተገቢ ነው ? ይህን አስነዋሪ ተግባር እስከመቼ ነው የምናባብለው ?" - መራሂት (የሴቶች ንቅናቄ)

@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia


Forward from: TIKVAH-ETHIOPIA
የ10 ዓመት ህጻን ልጁን የደፈረው አባት በ9 ዓመት ጽኑ እስራት መቀጣቱን የካማሽ ከተማ አስ/ር ፖሊስ አስታወቀ!

የካማሽ ዞን ማረሚያ ቤት የሥራ ባልደረባ የሆነው ዋ/ሳጅን በላይ ታየ የገዛ ልጁን የ10 ዓመት ህጻን አስገድዶ የደፈራት መሆኑን የካማሽ ከተማ አስ/ር ፖሊስ መምሪያ አቤቱታ መቀበል መመርመር ዋና ስራ ሂደት ባለቤት ዋ/ኢ/ር ቃበታ መልካ ገልፀዋል፡፡

ግለሰቡ ነዋሪነቱ ካማሽ ከተማ 02 ቀበሌ ዕለቱ ሰኞ ታህሳስ 08/04/2012 ዓ/ም በግምት ከምሽቱ 3፡00 ሰዓት በሚሆንበት ጊዜ የህጻኗ እናት ቤተሰብ ሞቶባት ለሃዘን በሄደችበት ወቅት ከመጠን በላይ ጠጥቶ ሰክሮ በመምጣት የ10 ዓመቷን ህጻን ልጁን ከደበደባት በኋላ አስገድዶ የደፈራት መሆኑን ነው ዋ/ኢ/ር ቃበታ መልካ የገለጹት።

ፖሊስም ተጠርጣሪውን በቁጥጥር ስር አውሎ የሰውና የህክምና ማስረጃዎችን በማሰባሰብ ለካማሽ ወረዳ ዐ/ህግ ያስተላለፈ ሲሆን ዐቃቢ ህጉም ከፖሊስ የደረሰውን የምርመራ መዝገብ ከተመለከተ በኃላ በወ/ል/መ/ቁ/ 122/12 ክስ በመመስረት ለካማሽ ወረዳ ፍ/ቤት አስተላልፏል፡፡

የካማሽ ወረዳ ፍ/ቤትም የቀረበለትን ክስ ሲመረምር ከቆየ በኃላ ግለሰቡ የመከላከል መብቱ ተጠብቆለት መከላከል ባለመቻሉ የዐቃቢ ህግን ማስረጃ በመንተራስ ፍ/ቤቱ በ17/10/2012 ዓ/ም በዋለው የወንጀል ችሎት ተከሳሹ ጥፋተኛ መሆኑ በመረጋገጡ በ9/ዘጠኝ/ ዓመት ጽኑ እስራት እንዲቀጣ መወሰኑን የካማሽ ከተማ አቤቱታ መቀበል መመርመር ዋና ስራ ሂደት ኃላፊ ዋ/ኢ/ር ቃበታ መልካ ገልፀዋል።

ምንጭ፦ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ኮሚኒኬሽን
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia


Beat the system, struggle, abuse, pain and operation by showing 📣 EXCELLENCE IN EVERY THING YOU DO 📣 @BlackgirlmagicET









20 last posts shown.

98

subscribers
Channel statistics