በ2014 ዓ.ም የትምህርት ዘመን በዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ አዲስ የተመደባችሁ የመጀመሪያ ዲግሪ መደበኛ ተማሪዎች የመግቢያ ጊዜ ግንቦት 09 እና 10/2014 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው የገለፀ ሲሆን ...
በዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ ለተመደባችሁ በስም አልፋቤታችሁ መሠረት
* Natural science /alphabet / A - R ፣ በዋናው ግቢ (ሆሳዕና)
* Natural science /alphabet/ S -Z ፣ ዱራሜ ካምፓስ ግቢ (ዱራሜ)
*Social science /alphabet / A - P ፣ በዋናው ግቢ (ሆሳዕና)
*Social Science /alphabet / R - Z ፣ ዱራሜ ካምፓስ ግቢ (ዱራሜ)
የተመደባችሁ መሆኑን አውቃችሁ ከወዲሁ ዝግጅት እንድታደርጉ የዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ ሬጅስትራርና አልሙናይ ዳይሬክቶሬት አሳውቋል።
ምንጭ፡ የዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች ህብረት
@campus_group_ethiopia@campus_group_ethiopia