“It is now becoming a salvation issue” እያለ ሲቅበጠበጥ አሁን ገና ተመቻቸህልኝ ብሎ ደስ እንዳለው ያስታውቅ ነበር:: ምሕረቱ “ድናችኋል ብቻ ሳይሆን ትድናላችሁም ይላል” ብሎ የድህነትን ሒደታዊነት አብራራ::
ይህን ጊዜ ሌላው ፓስተር ጸጋ አላስቻለውምና ገባ
ፓስተር ጸጋ “ በጸጋው ድናችኋል” ይላል አለና ዘሎ ገባ::
ድኅነት synergetic ስለሆነ የጸጋው energy የእኛን ትብብር ይሻ የለም ወይ? አለና ምሕረቱ “መዳናችሁን ፈጽሙ”ን ጠቀሰ:: አብርሃምም ልጁን የመሠዋቱን ሥራ አነሣ:: እነርሱ ግን “work out your salvation” የሚለው ቃል ውስጥ “work” የሚል ቃል ሲሰሙ ደስታቸውን መሸከም አልቻሉም:: ቃሉን ጳውሎስየተናገረው መሆኑም አላሳሰባቸውም::
ሥራን ለማጣጣል የቀኙን ወንበዴ ጠቀሱ:: ተቸንክሮ ምን ሊሠራ ይችላል አለ:: (Though the thief on the cross was nailed, he still worked on his salvation. He confessed his sin, saying that he was worthy of the cross. He taught his companion to fear God, and he professed the purity of Christ and the coming of His kingdom)
እግዚአብሔር ባልሠጠው መክሊት አይጠይቅምና circumstantial ነው አለ:: ሊሞት አልጋ ላይ ስላለ ሰው አለመጠመቅ አላወራሁም ብሎ ሞገተ::
@diyakonhenokhaile