#AAU #GAT
በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የሚሰጠውን የድኅረ-ምረቃ የመግቢያ ፈተና (GAT) ለመውሰድ የአመልካቾች ምዝገባ ዛሬ ሚያዝያ 3/2017 ዓ.ም ይጠናቀቃቀል።
ለ'GAT' ይመዝገቡ፦
➫
https://Portal.aau.edu.et ይግቡ።
➫ Exam Application የሚለውን ይጫኑ።
➫ Test Taker Registration የሚለውን ቅፅ ይሙሉ።
➫ የፓስፖርት መጠን ፎቶ ያለው ፎቶ ያስገቡ።
➫ Submit የሚለውን ይጫኑ።
➫ ሲስተሙ የሚሰጠዎን መለያ ቁጥር ይያዙ።
➫ ቴሌብር በመጠቀም የምዝገባ ክፍያ
750 ብር ይክፈሉ።
➫ አድሚሽን ቲኬትዎን በማውረድ ፕሪንት ብለው ይያዙ።
🔔 የ'GAT' ፈተና ፊታችን ማክሰኞ
ሚያዝያ 7/2017 ዓ.ም ይሰጣል።
የባለፈው ዓመት የ 'GAT' ውጤት ለዘንድሮ ስለማይሰራ፣ ፈተናውን ባለፈው ዓመት ወስዳችሁ ያለፋችሁ ዘንድሮ የድኅረ-ምረቃ ትምህርት ለመከታተል ፈተናውን በድጋሜ መውሰድ ይኖርባችኋል፡፡
የ 'GAT' ፈተና ካለፋችሁ በኋላ ሰነዶች የማስገቢያ ቀናት ከ
ሚያዝያ 8-10/2017 ዓ.ም፣ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ፣ ቅበላ ቢሮ፣ ሬጅስትራር ህንጻ ቢሮ ቁ.
203