ETHIO-MEREJA®


Channel's geo and language: Ethiopia, Amharic


Addisababa, Ethiopia🇪🇹
News & Media Company®
.
USA : Washington
.
Buy ads: https://telega.io/c/ethio_mereja
.
ለጥቆማ እና ማስታወቂያ ለማሰራት
ከታች ያለውን ሊንክ ይጠቀሙ!!
👉 @ethio_merejabot

Related channels  |  Similar channels

Channel's geo and language
Ethiopia, Amharic
Statistics
Posts filter


በአፍሮ ስፖርት የመጀመሪያ ዲፖዚት ሲያደርጉ ቦነስ እንደሚያገኙ ያውቃሉ?

ለአዲስ ተመዝጋቢዎች የመጀመሪያ ዲፖዚት ሲያደርጉ የመጀመሪያ ዲፖዚት ቦነስ ያገኛሉ!

አሁኑኑ ወደ ድህረ ገጻችን 👉https://bit.ly/3XbY3o7 በመሄድ ይመዝገቡ!

አፍሮስፖርት ማህበራዊ ገጾቻችንን Follow በማድረግ የተለያዩ ሽልማቶችን ያሸንፉ፣ ቤተሰብ ይሁኑ። 👇
Telegram
Facebook
Instagram
TikTok
Website


የዓድዋ ድል በዓል በባህር ዳር እና ደሴ ከተሞች ተከበረ!!

129ኛው የዓድዋ ድል በዓል በባህር ዳር እና ደሴ ከተሞች ተከብሯል፡፡

በዓሉ በባህር ዳር ከተማ በግዮን አደባባይ በተለያዩ ትዕይንቶች መከበሩ ታውቋል፡፡

በተመሳሳይ የዓድዋ ድል በዓል በደሴ ከተማ የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች በተገኙበት በፒያሳ አደባባይ ተከብሯል፡፡

የደሴ ከተማ ከንቲባ አቶ ሳሙኤል ሞላልኝ ፤ የዓድዋ ድል ቁልፍ ምስጢር ሀገርን ከውስጣዊ ልዩነቶች አብልጦ ማየት መሆኑን ተናግረዋል፡፡ ከንቲባው ድሉ በቅኝ ግዛት ስር ለነበሩ አፍሪካውያን የነጻነት ብርሃን መፈንጠቁንም አመላክተዋል፡፡

    T.me/ethio_mereja
         ኢትዮ-መረጃ


በቶኪዮ ማራቶን ኢትዮጵያዊያን አትሌቶች አሸነፉ

በቶኪዮ ማራቶን በሁለቱም ጾታ ኢትዮጵያዊያን አትሌቶች በበላይነት አጠናቅቀዋል።

በወንዶች ታደሰ ታከለ ሲያሸንፍ በሴቶች ደግሞ አትሌት ሱቱሜ አሰፋ በበላይነት አጠናቅቃለች።

በዓለም አትሌቲክስ የፕላቲኒየም ደረጃ በተሰጠው ማራቶን በሴቶች አትሌት ሱቱሜ አሰፋ 2 ሰዓት ከ16 ደቂቃ ከ31 ሰከንድ በመግባት በአንደኝነት አሸንፋለች።

በወንዶች የቶኪዮ ማራቶን አትሌት ታደሰ ታከለ በ2 ሰዓት ከ03 ደቂቃ ከ23 ሰከንድ በመግባት የግል ምርጥ ሰዓቱን ጭምር በማሻሻል አሸንፏል።

አትሌት ደረሳ ገለታ በ2 ሰዓት ከ03 ደቂቃ ከ51 ሰከንድ በመግባት ሁለተኛ ደረጃ ይዞ ማጠናቀቁን ከአትሌቲክስ ፌዴሬሽን ያገኘነው መረጃ አመላክቷል።


ከጓደኛዎ ጋር እግርኳስ ሲያዩ ወደ አፍሮ ስፖርት ይጋብዟቸው። ማየት ብቻ ሳይሆን አብረን ስናሸንፍ ደስ ይላል ። አፍሮ ስፖርት ላይ ለማሸነፍ ወደ 👉https://bit.ly/3XbY3o7 ይሂዱና ይመዝገቡ ከዛም ጓደኛዎን ይጋብዙ።

የ አፍሮስፖርት ማህበራዊ ገጾቻችንን Follow በማድረግ በየሳምንቱ የተለያዩ ሽልማቶችን ያሸንፉ፣ ቤተሰብ ይሁኑ። 👇

Telegram
Facebook
Instagram
TikTok
Website


🎄ለግድግዳ፣ ለቁምሳጥን፣ ለአልጋ፣ ለካቢኔት፣ ለጠረቬዛ ማስዋቢያ፣ ለባኞ ቤት ግድግዳና ለቤትዎ ማስዋቢያ Sticker

👉የቤትዎን ውበት ከፍ የሚያደርግ
👉ውሀ የማያስገባ(waterProof)
👉ለቅባት ዘይት ነገሮች በቀላሉ ሚወለወል
👉የራሱ ማጣበቂያ ያለው ነው።

 💠5Meter* 60cm
✅1500 with delivery

       ☎️ 0901882392
       ☎️ 0931448106

   👉 https://t.me/AddisEka1
   👉 https://t.me/AddisEka1

አድራሻ፣ መገናኛ ሲሳይ ፕላዛ 1ኛ ፎቅ 1-010ቁ!       


Forward from: Alpha Furniture Ethiopia - አልፋ ፈርኒቸር
🔔ዋጋ Price ➤ 46,900ብር 
ሞዴል Model  M99
   
   
🔔ለጥራቱ አያስቡ የ2 አመት  ዋስትናችን በቃል አይደለም የጽሑፍ ዋስትና ነው።

🔔ከ 20 አመት በላይ አሰተማማኝ
ምርቶቻችንን በተመጣጣኝ ዋጋ ለውድ ደንበኞቻችን በማቅረብ ላይ ነን።

☎️ 0979 420042
☎️ 0979 426642
☎️ 0911 445604

ለዋጋ መረጃና ሌሎች ምርቶቻችን  የቴሌግራም ቻናላችን ይቀላቀሉ
👇           👇          👇
t.me/AlphaFurniture

Follow Us on TikTok
  👇          👇          👇
@AlphaFurnitureEthiopia


የረመዷን ጾም ነገ ይጀመራል!!!

የዘንድሮው የታላቁ የረመዷን ጾም ነገ እንደሚጀምር የፌደራል ጠቅላይ ሸሪዓ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት ሼይኽ ሙባረክ ሙሐመድ ዓወል አስታውቀዋል፡፡

ፕሬዚዳንቱ ጨረቃ በዛሬው ዕለት በመታየቷ ጾሙ በነገው ዕለት እንደሚጀምር ገልጸዋል፡፡

“ለተከበረው የረመዷን የጾም ወር በሰላም ላደረሰን አሏህ ምስጋና እናቀርባለን” ያሉት ሼይኽ ሙባረክ ሙሐመድ ዓወል ፤ ህዝበ ሙስሊሙ በጾሙ ወቅት ኢስላማዊውን የመደጋገፍና የመረዳዳት ተግባር ይበልጥ አጠናክሮ እንዲቀጥል ጥሪ አቅርበዋል፡፡

    T.me/ethio_mereja
         ኢትዮ-መረጃ


በአፍሮስፖርት አዝናኝ የቨርቹዋል ጨዋታዎች እየተጫወታችሁ በሽልማቶቹ ተንበሽበሹ!

ወደ ድህረ ገጻችንን👉https://bit.ly/3M9qBIw በመሄድ እየተዝናናችሁ አሸናፊ ሁኑ!

አፍሮስፖርት ማህበራዊ ገጾቻችንን Follow በማድረግ በየሳምንቱ የተለያዩ ሽልማቶችን ያሸንፉ፣ ቤተሰብ ይሁኑ። 👇
Telegram
Facebook
Instagram
TikTok
Website


"ኢትዮጵያ የወደብ ፍላጎት ጥያቄዋን አሁንም አልቀየረችም" የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር

ኢትዮጵያ የወደብ ፍላጎት ጥያቄዋን አሁንም አልቀየረችም፤ የባሕር በር የማግኘት ብሔራዊ ጥቅሟን መጠየቅ ትቀጥላለች ሲሉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ነብያት ጌታቸው ተናገሩ።

የኢትዮጵያ እና ሶማሊያ ግንኙነት ከውጥረት ወደ መደበኛ ግንኙነት መቀየሩንም የኢትዮጵያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡

የሚኒስትሩ ቃል አቀባይ በዛሬዉ ዕለት በሰጠጡት ሳምንታዊ መግለጫ፤ "በሳምንቱ ጉልህ ስፍራ የተሰጠው ፖለቲካል ዲፕሎማሲ ከሶማሊያ ጋር የተደረገውና የታደሰው ስምምነት ነው" ሲል ገልጸዋል።

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በትላትናው ዕለት በሶማሊያ ባደረጉት የሥራ ጉብኝት ከፕሬዚደንት ሐሰን ሼክ መሐሙድ ጋር መወያየታቸው፤ ግንኙነቱ በአዲስ መንገድ መሄዱ መጀመሩ ማሳያ ነው ሲሉም ቃል አቀባዩ ተናግረዋል፡፡

ሀገራቱ ከዚህ ባለፈም አሸባሪነትን ለመዋጋት በተለይም አልሻባብን ለመዋጋት በጋራ ለመስራት መወሰናቸውን አምባሳደር ነብያት ገልጸዋል።

ይሁን እንጂ አሁን ላይ ሀገራቱ ጥሩ ግንኙነት ቢኖራቸውም፤ "ኢትዮጵያ ዛሬም መቼም የወደብ ፍላጎት ጥያቄዋን አልቀየረችም" ሲሉ ቃል አቀባዩ አስታውቀዋል።

ኢትዮጵያ እና ሶማሊያ ለጋራ ጥቅም ትብብራቸውን ለማጠናከር ቁርጠኛ መሆናቸውን በትላትናው ዕለት በጋራ ባወጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ማስታወቃቸው አይዘነጋም።

    T.me/ethio_mereja
         ኢትዮ-መረጃ


ጀርመንኛ ቋንቋ ስልጠና በመራህያን

A1, A2, B1 and B2 and C1 Level

•አዲስ ቋንቋ መማር ለምትፈልጉ
•የጋብቻ ፕሮስስ ጀርመን ኤምባሲ መጀመር ላሰባችሁ
•የስራ ፕሮስስ ለመጀመር ያሰባችሁ

    •Online or Inperson

To register:
       ☎️
0989747878
0799331774

አድራሻ፦ 22 ከ ጎላጉል አጠገብ

ለበለጠ መረጃ ቴሌግራም ቻነላችንን ይቀላቀሉ : @merahyan


ጥንቃቋ‼️

በአዲስ አበባ ከተማ የአጣዳፊ ተቅማጥና ትውከት በሽታ መከሰቱን የጤና ባለሙያዎች ጠቆሙ

በመዲናዋ ውስጥ የአጣዳፊ ተቅማጥና ትውከት (አተት) በሽታ እንደተከሰተ የጤና ባለሙያዎች በሰጡት ቃል አሳወቁ።

የበሽታው መከሰትን ለመሠረት ሚድያ ያረጋገጡት እነዚህ በአዲስ አበባ ጤና ቢሮ ስር ባሉ ጤና ጣቢያ የሚሰሩ የጤና ባለሙያዎች ስጋቱ ለህዝብ ይፋ ሆኖ የጥንቃቄ እርምጃዎችን በተመለከተ መልዕክት አለመተላለፉ የበለጠ ጉዳት እንዳያስከትል ስጋታቸውን ገልፀዋል።

"ሰሞኑ ከፍተኛ የአተት በሽታ ተከስቷል፣ ነገር ግን ምንም እየተባለ አይደለም። እኛም በየጤና ጣቢያ ሸራ ወጥራቹ ዝም ብላችሁ ስሩ እየተባልን ነው" ያለው አንድ የጤና ባለሙያ በአስደንጋጭ መልኩ 'vibrio cholerae' የተባለው የኮሌራ አምጪ ተህዋስም በምርመራ ወቅት በከተማው ውስጥ መገኘቱን ተናግሯል።

"እንደምናውቀው አተትም ሆነ ኮሌራ በጣም ተላላፊ ነው፣ ነገር ግን እየሆነ ያለው ነገር ፍፁም ተቃራኒ ነው" የሚሉት የጤና ባለሙያዎቹ ከ100 በላይ የበሽታው ተጠቂዎች አሁን ላይ ባሻ ወልዴ ተብሎ በሚጠራው የአራዳ ክፍለ ከተማ ጤና ማዕከል ገብተው እንደሚገኙ አረጋግጠዋል።

"አሁን በዚህ ሰአት በርካታ ታማሚዎችን ካለ በቂ መከላከያ እና መሸፈኛ እያከምን ነው፣ አስቸኳይ መፍትሄ እንሻለን" ያሉን ሌላኛው የጤና ባለሙያ ናቸው። ከሰሞኑ በጋምቤላ ክልል ኑዌር ብሔረሰብ ዞን አራት ወረዳዎች የአጣዳፊ ተቅማጥና ትውከት በሽታ ተከስቶ የዘጠኝ ሰዎችን ሕይወት መንጠቁ ታውቋል።(ምንጭ፣ መሰረት ሚዲያ)

    T.me/ethio_mereja
         ኢትዮ-መረጃ


ኢትዮጵያ እና የዓለም ባንክ የ60 ሚሊየን ዶላር የድጋፍ ስምምነት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 20፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ እና የዓለም ባንክ የአየር ንብረት ለውጥን በመቋቋም የሴቶች የጤና ስርዓት ለመደገፍ የሚውል የ60 ሚሊየን ዶላር የድጋፍ ስምምነት ተፈራረሙ።

ስምምነቱን የገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሺዴ እና የዓለም ባንክ የኢትዮጵያ ዳይሬክተር ማርያም ሳሊም ተፈራርመዋል፡፡

የገንዘብ ድጋፉ በአየር ንብረት ለውጥ ተጽዕኖ ይበልጥ ተጋላጭ በሆኑ አካባቢዎች የሴቶችን የጤና ሁኔታ ለማሻሻል ባንኩ የሚያከናውነውን ፕሮጀክት ትግበራ ለመደገፍ እንደሚውል ተገልጿል፡፡

ድጋፉ በአፋር፣ ሶማሌ እና ጋምቤላ ክልሎች በድርቅ ሳቢያ ጉዳት በደረሰባቸው አካባቢዎች የሚገኙ ሴቶችን እንዲሁም በመላ ሀገሪቱ የጤና ስርዓቱን ለመደገፍ እንደሚውልም የሚኒስቴሩ መረጃ ያመለክታል፡፡

    T.me/ethio_mereja
         ኢትዮ-መረጃ


Forward from: Alpha Furniture Ethiopia - አልፋ ፈርኒቸር
🔅ልዩ ዋጋ - Special Price
🔔 16,900ብር  አልጋ  🔔
🔅ከ 19+ አመት በላይ ልምድ
🔅አልጋ Bed Model B11
🔅120cm x 190cm

🔔ለጥራቱ አያስቡ የ2 አመት ዋስትናችን በቃል አይደለም የጽሑፍ ዋስትና ነው።

🔔ከ 20 አመት በላይ አሰተማማኝ
ምርቶቻችንን በተመጣጣኝ ዋጋ ለውድ ደንበኞቻችን በማቅረብ ላይ ነን።

ለዋጋ መረጃና ሌሎች ምርቶቻችን የቴሌግራም ቻናላችን ይቀላቀሉ
👇 👇 👇
t.me/AlphaFurniture

Follow Us on TikTok
👇 👇 👇
@AlphaFurnitureEthiopia


ለውርርድ ቀላልና ምቹ የሆነውን ዌብሳይታችንን ሞከሩት?

ምን ይጠብቃሉ አሁኑኑ https://bit.ly/3XbY3o7 ላይ ይግቡና እድሎን ይሞክሩ!

አፍሮስፖርት ማህበራዊ ገጾቻችንን Follow በማድረግ በየሳምንቱ የተለያዩ ሽልማቶችን ያሸንፉ፣ ቤተሰብ ይሁኑ። 👇
Telegram
Facebook
Instagram
TikTok


በዶክተር አንዱዓለም ዳኘ ላይ የግድያ ወንጀል ፈጽሟል የተባለ ተጠርጣሪ በቁጥጥር ሥር ዋለ

በዶክተር አንዱዓለም ዳኘ ላይ የግድያ ወንጀል የፈጸመ ተጠርጣሪ ግለሰብ በቁጥጥር ሥር መዋሉን የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር ፖሊስ መምሪያ አስታውቋል። በባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ ሕክምና እና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ የጠቅላላ ቀዶ ሕክምና ስፔሻሊስት እና የጉበት፣ የቆሽት እና የሃሞት መስመር ሰብ ስፔሻሊቲ ሐኪም፣ ተመራማሪ፣ መምህር እና በጥበበ ግዮን ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የቀዶ ሕክምና አገልግሎት ክፍል ዳይሬክተር የነበሩት  ዶክተር አንዱዓለም ዳኘ ባልታወቁ ኃይሎች መገደላቸው ይታወሳል።

የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር ፖሊስ መምሪያ ኀላፊ ኮማንደር ዋለልኝ ቢምረው በሰጡት መግለጫ ፖሊስ ባደረገው ክትትል አንደኛውን ተጠርጣሪ ገዳይ  በቁጥጥር ሥር ማዋል ተችሏል ብለዋል።  እሱባለው ነበረ የሚባል ግለሰብ በቁጥጥር ሥር ማዋል ተችሏል ነው ያሉት። ወንጀል ፈጻሚው ድርጊቱን መፈጸሙን ማመኑንም ተናግረዋል። ግድያው ጥቅም ፍለጋ መኾኑን ተናግረዋል።

ፖሊስ የዶክተር አንዱዓለም ዳኘን ገዳዮች ለፍርድ እንደሚያቀርብ ቃል በገባው መሠረት ተጠርጣሪውን በቁጥጥር ሥር ማዋሉን ነው የገለጹት። በቁጥጥር ሥር የዋለው ግለሰብ ተመሳሳይ ወንጀሎችን ይፈጽም እንደነበርም አንስተዋል።በግድያ ወንጀሉ ከተሳተፉት ውስጥ የተያዘው ተጠርጣሪ ዋናው መኾኑን የተናገሩት ኀላፊው እርሱን ያገዙ እና ግብረ አበሮቹን በቁጥጥር ሥር ለማዋል ፖሊስ እየሠራ መኾኑንም ጠቁመዋል።

    T.me/ethio_mereja
         ኢትዮ-መረጃ


ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ሶማሊያ ገቡ

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለይፋዊ የሥራ ጉብኝት ሶማሊያ ሞቃዲሾ ገብተዋል፡፡

ጠቅላይ ሚኒስትሩ ሞቃዲሾ ሲደርሱ የሶማሊያው ፕሬዚዳንት ሀሰን ሼክ መሀመድ ደማቅ አቀባበል አድርገውላቸዋል።


    T.me/ethio_mereja
         ኢትዮ-መረጃ


ፈረንሳይኛ ቋንቋ ስልጠና በመራህያን

A1, A2, B1 and B2 and C1 Level

    •Online or Inperson

To register:
       ☎️
0989747878
0799331774

አድራሻ፦ 22 ከ ጎላጉል አጠገብ

ለበለጠ መረጃ ቴሌግራም ቻነላችንን ይቀላቀሉ : @merahyan


🪙🪙ጓደኞቻችሁን በመጋበዝ ቦነስ ያግኙ🪙🪙

🎁 የአፍሮስፖርት ሪፈራል ሊንክዎን 🔗ለጓደኞችዎ በማጋራት እንዲመዘገቡ እና እንዲወራረዱ ሲያደርጉ በጓደኞችዎ ልክ ቦነስ ያገኛሉ።

አሁኑኑ ሊንክዎን በማጋራት ጓደኞቻችሁን ይጋብዙ እና ቦነስዎን ያሳድጉ! 🚀

ስለ ሪፈራል ቦነስ የበለጠ ለማወቅ ይህን ሊንክ 👉https://bit.ly/3XbY3o7 ይጫኑ!

የ አፍሮስፖርት ማህበራዊ ገጾቻችንን Follow በማድረግ በየሳምንቱ የተለያዩ ሽልማቶችን ያሸንፉ፣ ቤተሰብ ይሁኑ። 👇

Telegram
Facebook
Instagram
TikTok
Website

18 last posts shown.